“ማሚ” ከማለቴ እናቴ በስልኩ እልልታዋን አቀለጠችው። ፀሎት አይሉት ወሬ “ጌታ ሆይ ምን ይሳንሃል? ጸሎቴን ሰማኸኝ እልልልልል …… ልጄ? ደህና ነሽ?” “ደህና ነኝ!” እያልኳት እሪታዬን እለቀዋለሁ “ምን ሆነሽ ነው? የት ነው ያለሽው ?አሁኑኑ ልምጣ ?” “ምንም አልሆንኩም! ናፍቃችሁኝ ነው።” ስለእሱ ላወራትማንበብ ይቀጥሉ…
ሁለቱን ባሎቼን ላስማማ እያሸማገልኳቸው ነው!! (ክፍል አራት)
በሚንቀጠቀጡ እጆቼ ደመነፍሴን ቢላ አንገቴ ላይ ያደረገ እጁን ለቀም አድርጌ ያዝኩት። ያዝኩት እንጂ እንዲያሸሽልኝ ልገፋው ወይ ራሴን ላሸሽ አቅሙ አልነበረኝም። የአቅሜ ጥግ ሳጌ ድምፁ እንዳይሰማ አፍኜ እንባዬን ማዝነብ ብቻ ነበር። እጁ አንገቴ ላይ ቢላዋ መደገኑን እጆቼ ሲይዙት ገና ያወቀ ይመስልማንበብ ይቀጥሉ…
ሁለቱን ባሎቼን ላስማማ እያሸማገልኳቸው ነው!! (ክፍል ሶስት)
ሁለተኛውን ባሌን እስክተዋወቀው ሰዓት ድረስ ዓለሜ ሁሉ እሱ ነበር (የመጀመሪያው ባሌ) ትምህርቴ …. ትዳሬ …. ፍቅሬ …. ቤተሰቤ … ጓደኛዬ …. ወንድሜ ……. ይሄን ሁሉ ከኋላዬ ትቼ እርሱን መርጫለሁኛ!! እንዲህ ነበር የሆነው «ይዘኸኝ ጥፋ!» ያልኩት ቀን ከተማ ይዞኝ ሄዶ ቀለበትማንበብ ይቀጥሉ…
ሁለቱን ባሎቼን ላስማማ እያሸማገልኳቸው ነው!! (ክፍል ሁለት)
የሳመኝ ቀን “በናትህ ይሄን ነገር በምስክር ፊት አድርግልኝ” ብለው ደስ ባለኝ። ስሜ መራራ ነዋ። ሳመችው እንጂ ሳማት አይባልልኝማ! እርግጥ የሳመኝ እለት ያልኳችሁ ቀን ማለት በዋዛ የተገኘ እንዳይመስላችሁ “ጌታ ሆይ ይሄ ሰው በወንድምነት ይሁን በባልነት ፍቅር የሚወደኝ መለየት የምችልበት ፀጋ ስጠኝ!ማንበብ ይቀጥሉ…
ሁለቱን ባሎቼን ላስማማ እያሸማገልኳቸው ነው!!
ግርምታችሁን እና እርግማናችሁን ከማዥጎድጎዳችሁ በፊት ትንፋሽ እየሰበሰባችሁ ከመጀመሪያው ልጀምርላችሁና ሁለቱንም ላስተዋውቃችሁ። የመጀመሪያው ባሌ “ባለቤቴ ነው ተዋወቂው!” ብዬ ያስተዋወቅኳት ጓደኛዬ “ወየው በፈጣሪ ባልሽ ሲያምር አጣብሺኝ!” ያለችለት ውብ ነው። የገዛ እናቴ ልክ እንደጠበስኩት ስታውቅ “ውይ ልጄ የልጁን ህይወት አታበልሺ አጉል ታደርጊዋለሽ !ይቅርብሽማንበብ ይቀጥሉ…
ከምነቴ ጋር ቀረሁ
አውቃለሁ ! አታምኝም በማምነው ያንደኛው ሰው መንገድ – ለሌላው ገደል ነው። ቢቀና ጎዳናው -ቢወለወል አስፋልት አብሮ ከማያልም -አብሮ መሄድ ልፋት ያንደኛው ሰው እግር -ለሌላው እንቅፋት። ባልጮህ ባደባባይ ምኩራብ ባልገነባ-መዝሙር ባላሰማ ከጥላየ በቀር ባይኖረኝ ተከታይ በቃል ወይ በዜማ ተገልጦ ባይታይ በልብማንበብ ይቀጥሉ…
ማሸነፍ ፤ መሸነፍ እና መበሻሸቅ
ከልጅነታችን ባንዱ ቀን፤ እኔ ከማ አቡኔ ቤት ጠላ ገዝቼ ወደ ቤቴ ስመጣ ፤ ሌላው እኩያየ ደሞ ላምባ ገዝቶ ወደ ቤቱ ሲሄድ መስቀልኛ መንገድ ላይ እንገናኛለን ፤ ከዩንበርሱ በጥቂት አመት የሚበልጥ ጥንታዊ ድንጋይ ላይ የተቀመጠ ቦዘኔ ጎረምሳ ይጠራንና “ ትቸለዋለህ?” ይለናል፤ማንበብ ይቀጥሉ…
አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል 10-11)
(በተጋባዥነት) ክፍል 10 ማን እንደሆነች አላወቅኩም።ለምን “ማቲ” ብላ ስሜን እንደወዳጇ እንዳቆላመጠችኝ ጭምር። ደግሞስ እንደሷ ያለችን ቆንጆ ለመወዳጀት የሚያበቃ ወኔ ከየት አግኝቼ? ደግሞስ ኤዶምን የምታውቃት ከሆነ አሁን “ማቲ” መሆኔን ካመንኩላት ለእህቴ ተናግራ ልፋቴን ሁሉ ገደል ብትከተውስ?”ይቅርታ የኔ እህት ተሳስተሻል ማቲ አይደለሁም”ማንበብ ይቀጥሉ…
አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል 8-9)
(በተጋባዥነት) ክፍል 8 በቀጣዩ ቀን በጠዋት ተነሳሁ። የERAን ‘Divano’ የተሰኘ ሙዚቃ እየሰማሁ በሞቀ ውሀ ሰውነቴን አስደበደብኩ።ሙዚቃውና የውሀው እንፋሎት ተደማምሮ የሆነ ስርየት የመስጠት ስሜት አለው። እንደከባድ ፀሎት ሁሉ ልቤ ፍርስ ይላል።ከየት እንደመጣ የማላውቀው የእጣን ሽታ አፍንጫዬን ያውደዋል።ልቤ ወደህፃንነቴ ይሸፍትብኛል። ደጓ አክስቴማንበብ ይቀጥሉ…
አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል 6-7)
(በተጋባዥነት) ክፍል 6 ከለቅሶው ድንኳን ባሻገር ቁጭ ብዬ በግድ የምታለቅሰዋን ትንሿን እህቴን አያታለሁ። “ኤዱዬ አይዞሽ!” ብለው በደጋገፏት ሰዎች መሀል ሆና ፊቷ ላይ የማየው ህይወት አልባነት እናታችንን አስታወሰኝ። ለመጨረሻ ግዜ እናቴን ያየኋት የሞተች እለት ነበር።የአስራ አራት አመት ጎረምሳ ሆኜ። የመጀመሪያም የመጨረሻምማንበብ ይቀጥሉ…