እና፥በእዚህ፡አስደናቂ፡ጎዞ፡ወቅት፡ነው፥ለተረት፡የማይመስል፣ለዕውን፡የሚያስፈራ፣ለግምት፡የቸገረ፡`ኣጋጣሚ`፡ከፊት፡ለፊታችን፡የተደቀነብን።የሆነው፡ስለ፡ሆነ፡እና፤መዝገብ፡የሙያ፡ግዴታዬ፡በመሆኑም፤አነሆኝ፤ገጠመኙን፡እንደሚከተለው፡ከትቤዋለሁ።ትርጉም፥የግል፣ዕምነትም፡የተጸውዖ፡ናቸው፡እና፥እንደመሰላችሁ፡ተረዱት።ማንበብ ይቀጥሉ…
የእናኑ መልዕክት ለሽሮ ሜዳ ዜጎች
. . . ሁሉን ነገር ካስተዋሉት ያስገርማል። የኑሮ ትንሽ የለውም። እዛ የወደቀችው ሳር አስገራሚ ናት። ወፍ ለቅሞ ጎጆ ይሰራባታል። ይሄን ሳር አጭዶ ያመጣው ማጭዱ አስገራሚ ነው። ሰዎቹ ማጭድ ማሰባቸው?! .. ሳሩን አጭዶ ያመጣልኝ ሰውዬ ዘገየ ይባላል። ጨዋታ ያውቃል። እሱ ሲያወራኝማንበብ ይቀጥሉ…
…ገነት
” እየተስለመለምኩ ፊትዋን በሁለት እጆቼ ያዝኩ . . አሟልጮኝ እንደሚወድቅ ሁሉ. . . እንደሚፈስ ሁሉ . . . ፊቴ ገነት ፊት ላይ ወደቀ… አፌ ዉስጥ ከንፈሮቿን እንደ ቢራቢሮ ክንፎች ይዤአቸዋለሁ በገላዬ ዉስጥ አየር እንደሚያልፍ ሁሉ ነበር . . . እንኰይማንበብ ይቀጥሉ…
እመነኝ፣ እምነትና ሐይማኖት የዘር ጭፍጨፋን አያስቆሙም!
እመነኝ፣ እምነትና ሐይማኖት የዘር ጭፍጨፋን አያስቆሙም! ጭፍጭፍ ሲጀመር ፈጣሪ ከሥፍራው ይሰወራል!? “In Search of Rwanda’s Génocidaires – French Justice and the Lost Decades” (Author: David Whitehouse, 2014) ሳላስበው በዓመታት ውስጥ አንድ፣ ሁለት፣ እያልኩ የሩዋንዳን የዘር ጭፍጭፍ (ጄኖሳይድ) ታሪክ ከሚከታተሉ መሐልማንበብ ይቀጥሉ…
የቀይ ልክፍት
“ጥሬ ስጋ በቀይ ወይን ምሳ ልጋብዝሽ” ብሎ ነው የጀመረኝ። “በደስታ” አልኩኝ። ጥሬ ስጋ ነፍሴ እንደሆነ ማንም ያውቃል።…… “ምሳ በልቼ አሁን መጣሁ” ብዬ ከቤት ወጥቼ የሚቀጥለውን ቀን ምሳ በልቼ ተመለስኩ። በቁርጥ ሰበብ ስንቋረጥ ዓመት ሆነ።…… “ሜዬ ገብቶልሻል ይሄ ልጅ! “ይሉኛል ጓደኞቼ……ማንበብ ይቀጥሉ…
ሁለቱ ባሎቼን ላስማማ እያሸማገልኳቸው ነው (ክፍል 11 – የመጨረሻ ክፍል)
ሁለቱ ባሎቼን ላስማማ እያሸማገልኳቸው ነው (ክፍል 11 የመጨረሻ ክፍል) እንደዛ ከደነፋ ከቀናት በኋላ የተመራቂ ተማሪዎች ፓርቲ አዘጋጅተን ዝግጅቱ የነበረው ከተማ ነበር። ልንመረቅ ሁለት ወር ነበር የቀረን። እኔን ብሎ ደግሞኮ ተተራማሽ። መግቢያ ትኬት ምናምን እየሸጥኩ ስተራመስ ከርሜ የፓርቲው ቀን ጠዋት ከጓደኞቼጋማንበብ ይቀጥሉ…
ሁለቱን ባሎቼን ላስማማ እያሸማገልኳቸው ነው (ክፍል አስር)
14ማለትሽ አይቀርም ነበር። በእርግጥ እንደወሰለተ ነው እንጂ የነገራት ሌላ ጣጣችንን አልነገራትም። መፅሃፍ ቅዱሱ እንኳን ፍቺን የሚፈቅድበት ብቸኛ ምክንያት ውስልትና መሆኑን እያወቀች። እሱን አልፋ ስለይቅርታ ስትሰብከ አመሸች። “ውይ አንጀቴን በላው! ሌላ መሄጃ የለኝም …. ጉዴን ልንገርሽና እንደፈለግሽ አርጊኝ ብዬ ነው አንቺጋማንበብ ይቀጥሉ…
ሁለቱን ባሎቼን ላስማማ እያሸማገልኳቸው ነው (ክፍል ዘጠኝ)
ከሁሉም ከሁሉም ምኑ ያስጠላል መሰለሽ? ራስሽን ባልሽ ካባለጋት ሴት ጋር ማነፃፀር …… መድቀቅ የምትጀምሪው እዚህጋ ነው …… ራስሽን ከሆነ ሰው ጋር ማነፃፀር ስትጀምሪ በራስ መተማመንሽ እየተምዘገዘገ ይፈጠፈጣል። ከዛ በፊት ከማንም በልጣለሁ ወይም ከማንም አንሳለሁ ብዬ ራሴን ከማንም አወዳድሬ አላውቅም እራሴንማንበብ ይቀጥሉ…
ሁለቱን ባሎቼን ላስማማ እያሸማገልኳቸው ነው (ክፍል ስምንት)
‘ጊቢ ግቡ’ እስኪባል ድረስ ምን መወሰን እንዳለብኝ ግራ ገባኝ። ማንም FBE በLAW እንደማይቀይረኝ እያወቅኩ ሞከርኩ። ላለመማርም አስቤያለሁ። ከዛ ልጄን ይዤ የሆነ ቦታ እልም ብዬ መጥፋት ……. ማንም የማያውቀኝ ቦታ ሄጄ ከዜሮ መጀመር። በእኔ እልህ ልጄን ማስከፈል የማይታሰብ ነው። እጅ መስጠትምማንበብ ይቀጥሉ…
ሁለቱን ባሎቼን ላስማማ እያሸማገልኳቸው ነው (ክፍል ሰባት)
ይሄ ሁሉ ሲሆን በጌታ ነን በጌታ ፍቅር ጥላ ስር ሆነን ነው የምንፋቀረውም የምንቧቀሰውም። ቸርች እናስመልካለን። የምሬን የምፀልይለትስ “ጌታ ሆይ ቁጣውን እንዲገታ እርዳው” ብዬ እሱ በተቃራኒው “ጌታ ሆይ ዱላዬን የምትችልበት ፀጋ ስጣት!” እያለ እየፀለየ ይሁን እንጃ አይደለም ተመትቼ ጮክ አድርገው ተናግረውኝማንበብ ይቀጥሉ…

