መስመር መስራት ስትጀምር ወዲህና ወዲያን ትፈጥራለህ… አጥር መገንባት ስትጀምር ውስጥና ውጭ ትፈጥራለህ… ፍርድ መስጠት ስትጀምር ክፉና ደግ ትፈጥራለህ… በመስመር – አጥርና ፍርድህ ምክንያት የልዩነት ዜማ ሰርክ ይቀነቀናል… እንዲህ ‘የሆኑ’ እና እንዲያ ‘ያልሆኑ’ ክልል ይበጃል… ‘የኛ’ እና ‘የእነርሱ’ ምድብ ይሰራል። ሕይወትማንበብ ይቀጥሉ…
የአስተሳሰብ ለውጥን ለማምጣት የሚረዱ መንገዶች
አዕምሮ ምንድን ነው?
እውነት ምንድነው የእውነትስ ዋጋ ምን ይሆን
ማንንም ለመማረክ የማትፈልግበት ደረጃ ስትደርስ
“ዌን ዩ ካም ቱ ኤ ፖይንት ዌር ዩ ሃቭ ኖ ኒድ ቱ ኢምፕረስ ኤኒበዲ” ከወደ ውስጥህ ያለው ኣንዱ የነፍስያህ የነፃነት በር ሰዎችን ለመማረክ ጥረት ማድረግህን ባቆምክበት አፍታ ወለል ብሎ ይከፈታል…ጎበዝ ተማሪ…ጠንካራ ሰራተኛ…መልከ መልካም…ደግ አዛኝ ሩህሩህ….ከበርቴ ባለሃብት በመባል ከይሲ ፍላጎትህ ላይማንበብ ይቀጥሉ…
ዶ/ር ምህረት ደበበ
የሱፍ አበባ ነኝ
የብርሃን ጥገኛ ነኝ… እኔዬ ከብርሃን ውጭ ውበት የላትም… ብርሃን ሳጣ ይጨንቀኛል… ቅጠሎቼ ይጠነዝላሉ… ቅርንጫፎቼ ይኮሰምናሉ… የሱፍ አበባ ነኝ… በሕላዌ ገመድ ለተንጠለጠለችው ኑረት ጨለማና ብርሃን የማይዘለሉ ሃቆች ቢሆኑም እኔ ግን በብርሃን ፍቅር እንደተለከፍኩ አለሁ… ልክፍቱ “..መሸ ደግሞ አምባ ልውጣ ስላልኩ የሚለቅማንበብ ይቀጥሉ…
ቆሻሻ መጣል ክልክል ነው
የሰዎችን አስተሳሰብ ሊለውጡ የሚችሉ ንግግሮችን በማድረግ የሚታወቀው ዓምደኛው ዴቪድ ጄ. ፖላይ ‹የቆሻሻ መኪና ሕግ (The Law of the Garbage Truck) የተሰኘ ተወዳጅና ተደናቂ መጽሐፍ አለው። ይህንን መጽሐፉን ለመጻፍ መነሻ የሆነው ኒውዮርክ ውስጥ አንድ ቀን በታክሲ ሲጓዝ ያጋጠመው አደጋ ነበር። እርሱማንበብ ይቀጥሉ…
ሕይወት- ሌስተርና ቼልሲ
ይገርምሃል ወንድሜ በሕይወትህ ድል አድርገህ ዋንጫ ወሰድክ ማለት እዚያው የልዕልና ማማ ላይ እንደተሰቀልክ ትቀራለህ ማለት አይደለም። አታየውም ቸልሲን መከራውን ሲቀበል። አምና እርሱ ዋንጫ ሲበላ ያየ ሰው ዘንድሮ መከራውን ይበላል ብሎ ማን ገመተ? ብዙዎችኮ ሲወጡ መውረድን ይረሱታል። ለሚወጣ ሰው ግን መውረድማንበብ ይቀጥሉ…
አራቱ የጠባይ እርከኖች
የሰው ልጅ አራት የጠባይ እርከኖች አሉት ይላሉ ትውፊታውያን ሊቃውንት። በነባሩ የኢትዮጵያ ትምህርት መሠረት ጠባይና ባሕርይ ይለያያሉ። ‹ባሕርይ› ማንነት ነው። በፍጥረትህ ታገኘዋለህ። ይዘህው ትኖራለህ። አትለውጠውም፤ አታሻሽለውም። ለምሳሌ ሰውነት ባሕርይ ነው። ሰው መሆንን፣ እንስሳ ወይም ዛፍ ወይም ውኃ በመሆን አትለውጠውም። ‹ጠባይ› ደግሞማንበብ ይቀጥሉ…
