ከጃን ሸላሚነት ወደጃንሆይነት

እንኳን ለሠራተኞች ቀን በሰላም አደራሳችሁ። ያው በኔና በብጤዎቼ አቆጣጠር እያንዳንዱ ቀን ያለም ሠራተኞች ቀን ነው። ባገራችን ሁለት አይነት መደቦች ነበሩ። ለፍቶ አዳሪና ቀማኛ። ከንግሥተ ሳባ እስከ ዛሬ ያለው ያገራችን ታሪክ ባመዛኙ መንግሥታዊ ሌብነት ነው ማለት ይቻላል። ሥልጣንን ተገን እስካደረገ ድረስማንበብ ይቀጥሉ…

ሜይ ዴይ እና ካርል ማርክስ

ሚያዚያ 23 ( May 1) በየዓመቱ የዓለም ሰራተኞች ቀን ሆኖ ይከበራል፡፡ በዚህ ታሪካዊ ቀን ሊታወስ የሚገባው ታላቅ ሰው ደግሞ ጀርመናዊው የዲያሌክቲክ ንድፈ-ሃሳብ ቀማሪ ካርል ሄንሪክ ማርክስ ነው፡፡ እነሆ ማርክስን ልንዘክረው ነው፡፡ ሜይ ዴይንም እናነሳዋለን፡፡ ማርክስን በጨረፍታ ማርክስ ማን ነበር?. ሰፊማንበብ ይቀጥሉ…

አል-ዑመሪ እና ሪቻርድ ፓንክረስት

በ1330ዎቹ ነበር። በዘመኑ የምሥራቅ አፍሪቃ ታላላቅ መንግሥታት በነበሩት የኢትዮጵያ ሰለሞናዊ አፄዎች እና የኢፋት ወላስማ ሱልጣኖች መካከል ታላቅ ጦርነት ይካሄድ ነበር። በጦርነቱ ከተሸነፉት የኢፋት መንግሥት ባለሟሎች መካከል ጥቂቱ ወደ ግብጽ ሸሹ። እዚያም ለግብጹ ሱልጣን የደረሰባቸውን ሽንፈት ሲያወሱ አንድ ጸሐፊ ያስተውላቸዋል። ይህማንበብ ይቀጥሉ…

የዝምድና ታሪክ

በታሪካችን የብሔረሰብ ማንነት በተዋልዶ ብቻ ሳይሆን በተለምዶም የሚገኝ ነበር። በቅርብ ርቀት ከማውቀው ከጎጃምና ከወለጋ ታሪክ ምሳሌ ላምጣ። አንድ ኦሮሞ ከወለጋ በዘመቻ በንግድ ወይም በምርኮ አባይን ተሻግሮ ወደ ጎጃም ይዘልቅና በዛው ቀልጦ ይቀራል እንበል። ክርስትና ተነሥቶ የጥምቀት ስም ይዞ ዳዊት እየደገመማንበብ ይቀጥሉ…

መለስ ዜናዊን በጨረፍታ

በኢትዮጵያ ታሪክ ለረጅም ጊዜ በጠቅላይ ሚኒስትርነት ያገለገሉት አቶ መለስ ዜናዊ የተወለዱት ግንቦት 1/1947 በትግራይ ክልል በአድዋ ከተማ ነው። የልደት ስማቸው “ለገሠ ዜናዊ” ነበር። “መለስ” በሚለው ስም መጠራት የጀመሩት በሚያዚያ ወር 1967 ገደማ ለትግል ወደ ደደቢት በረሃ ከወጡ በኋላ ነው። በወቅቱማንበብ ይቀጥሉ…

ሰማዕታትን አንረሳቸውም

ከሰማኒያ አመታት በፊት ኢትዮጵያዊያን ዘማቾች አይተው የማያውቁትን የአውሮፕላን ድብደባ የገለፁበት ግጥም እንዲህ ይላል። ‹‹በትግራይ ቢመጣ መቼ ይገባ ነበር፣ በጎንደር ቢመጣ መቼ ይገባ ነበር፣ በሸዋ ቢመጣ መቼ ይገባ ነበር፣ በጎጃም ቢመጣ መቼ ይገባ ነበር፣ በሰማይ ላይ መጣ በማናውቀው አገር….›› ጣልያኖች በማናውቀውማንበብ ይቀጥሉ…

ያድዋ ስንኞች

የቅዱስ ቫላንታይንን በአል ምክንያት በማድረግ ስለ አድዋ ጦርነት እንጽፋለን፡፡ የቀድሞ ሰዎች የቃልና የዜማን ኃይል አሳምረው ያውቃሉ፡፡ ስለዚህ ሁሌም ወደ ጦርሜዳ ከመሄዳቸው በፊት አዝማሪ እና አረሆ ይመለምላሉ፡፡ ባድዋ ጦርነት ብዙ አዝማሪዎች ማሲንቆ ታጥቀው ዘምተዋል፡፡ አንዳንዶች ለውለታቸው ከድል በኋላ ማእረግና መታሰቢያ ተበርክቶላቸዋል፡፡ማንበብ ይቀጥሉ…

ዶ/ር ኣበራ ሞላ

ዶ/ር ኣበራ ሞላ መጋቢት ፳፬ ቀን ፲፱፻፵ ዓ.ም. ሸዋ ጠቅላይ ግዛት፣ መናገሻ ኣውራጃ፣ በረህ ወረዳ፣ ሰንዳፋ ከተማ የተወለዱ ሲሆን በኮምፕዩተር ግዕዝ ፊደልን መጠቀም እንዲቻል ያደረጉ ምሁር ናቸው። ይሀንንም ያደረጉት የዓማርኛውን የጽሕፈት መሣሪያ (ታይፕራይተር) ለሚያውቁት ቀላል እንዲሆን በ“a”፣ “b”፣ “c”፣ “d”ማንበብ ይቀጥሉ…

አለቃ ገብረ ሐና

አለቃ ገብረ ሐና በብዙ ሰዎች ዘንድ በቀልደኝነታቸው ይታወቁ እንጂ በቤተክርስቲያን ታሪክ ወደር ከማይገኝላቸው ሊቃውንት አንዱ አንደነበሩ ያውቃሉ ? የተወለዱት በደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት በድሮው የደብረታቦር አውራጃ ፎገራ ወረዳ፤ ናብጋ ጊዮርጊስ በተባለው ቦታ በ1814 ዓ.ም. ነው። የመጀመርያ ትምህርታቸውን በአካባቢው ከቀሰሙ በኋላማንበብ ይቀጥሉ…