ዳሠሣ መጻሕፍት ዘወርሃ ግንቦት ዛሬ የምነግራችሁ አማራን በመጥላትና ኢትዮጵያን ለማፍረስ ስለተጋውና ለዚህም ህልሙ መሳካት ጥለቻን በመጽሐፍ ከትቦ ለትውልድ ስላቆየው አውሮፓዊ ሮማን ፕሮቻዝካ እና ስለ መጽሐፉ ነው።”ኢትዮጵያ የባሩድ በርሜል” የመጽሐፉ ርዕስ ነው።በባሩድ በርሜል ፍንዳታ ትፈራርስ ዘንድ ስለተፈረደባት ሃገር ኢትዮጵያ በመርዝ ጭስማንበብ ይቀጥሉ…
በዘመን ሂደት ያልተፈታ ችግር
“በዘመን ሂደት ያልተፈታ ችግር፤ በዘመን ሂደት የችግር ካንሠር ይሆናል።” ለአንዲት ሐገር ዘመንን የሚዋጅ፣ ትውልድን አንደአዲስ የሚቀርፅ ጥበብ ያስፈልጋታል። ሐገርን ወደኋላ የሚጎትት የማይጠቅም አስተሳሰብ በአዲስና በተሻለ አስተሳሰብ መለወጥ ከዜጎች የሚጠበቅ ተግባር ነው። ያረጀውን ማደስ፣ የሌለውን ጥበብ መፍጠር፣ ያልነበረውን መልካም ተሞክሮ መቅሰምማንበብ ይቀጥሉ…
ጃጋማ ኬሎ
በ15 አመቱ ሀገሩን ከወራሪ ፋሽስት ኢጣልያ ጦር ነፃ ያወጣው ባለ አፍሮ ፀጉሩ ወጣት አርበኛ: ጃጋማ ኬሎ በሚልድሬድ ዩሮፓ ቴይለር ጃጋማ ኬሎ ሀገሩ ኢትዮጵያን ከ1928ቱ የኢጣሊያ ወረራ ለመከላከል ወደ ጫካ በመግባት መዋጋት ሲጀምር ዕድሜው ገና 15 ብቻ ነበር። በመስከረም 1928 ኢጣልያዊውማንበብ ይቀጥሉ…
መርፌ
አብዬ መንግስቱ ለማ እጅግ ሲበዛ አስተዋይ ነበሩ። አማሪካን ሀገር ሄደው ተምረው ሲመለሱ ከሀሳብ ሁሉ ገዝፎ ሀሳብ የሆነባቸው ከአንድ ኢትዮጵያዊ ገበሬ ጋር ድንገት ቢገናኙ ሊጠይቃቸው የሚችለው ጥያቄ ነበር። ውጪ ተምረው እንደመጡ ሲያወሩ ድንገት የሰማ ገበሬ ጠጋ ብሎ “መርፌ ትሠራለህ? ” ብሎማንበብ ይቀጥሉ…
የግንቦት ህልም
ኢትዮጵያ ቅኝ ገዢ፤ ኤርትራ ነፃይቱ ምድር¡
ትልቅ ስላቅ ነው። ኢትዮጵያን የኤርትራ ቅኝ ገዢ አድርጎ መሳል ከጥንት እስከ ዛሬ ድረስ ያለህን የታሪክ፣ የማህበረሰብ፣ የባህል፣ የሀይማኖት፣ የስነልሳን ሕብረቀለማትን መካድ ነው። Why we buried the distant history we lived in? ጥንት፡- ደአማታውያን፣ አክሱማውያን ሀገርን በሚመሩበት ዘመን “ባህረ ነጋሽም (የአሁናማንበብ ይቀጥሉ…
ዐምር ኢብን ኣስ እና “ፉስጣጥ” (ክፍል ሁለት)
የጥንት ግብጻዊያን አንድ ልማድ ነበራቸው። በየዓመቱ ቆንጆ ልጃገረድ ይመርጡና ለአባይ ወንዝ (ኒል/ናይል) ይሰውለት ነበረ። እነዚያ ግብጻዊያን ናይል በየዓመቱ መስዋዕቱን ካላገኘ ውሃውን ይቋጥርብናል የሚል እምነት ነበራቸው። አምር ኢብን ኣስ ሀገሪቱን በያዘ በጥቂት ወራት ውስጥም ግብጻዊያኑ ለወንዙ መስዋእቱን ለማቅረብ እንደሚፈልጉ ነገሩት። አምርማንበብ ይቀጥሉ…
አምር ኢብን ኣስ እና “ፉስጣጥ”
በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ለአፍሪቃ አህጉር የመጀመሪያ የሆነውን መስጊድ ነው። ይህ መስጊድ የተሰራው በ641 ሲሆን የሚገኘውም በግብፅ መዲና ካይሮ ውስጥ ነው። መስጊዱ የሚጠራው በመስራቹ በ“አምር ኢብን ኣስ” ስም ነው። ይሁንና አምር እና ጓዶቹ መስጊዱን የሰሩት በአል-ፉስጣጥ እንጂ በካይሮ አልነበረም። ታዲያ መስጊዱንማንበብ ይቀጥሉ…
“ለይለቱል በድር” እና “በርቲ በርቲ” በሀረር
ረመዳንን የሚጾም ሰው ስለ“ለይለቱል ቀድር” ማንነት በሚገባ ያውቃል ብዬ እገምታለሁ። “ለይቱል በድር”ን ግን ብዙዎቻችሁ ላታውቁት ትችላላችሁ። ስለዚህ በዛሬው የረመዳን ወጋችን “ሀረር ጌይ” በተሰኘው መጽሐፌ ስለ “ለይለቱል በድር” የጻፍኩትን አጋራችኋሁ። ***** “በድሪ” እና “በድሪያ” እኔ በተወለድኩበት አካባቢ በጣም ከሚታወቁት ስሞች መካከልማንበብ ይቀጥሉ…
“የሚያጀግነውን የሚያውቅ ህዝብ የተባረከ ነው”
ባገራችን የነገስታት መታሰቢያ ሀውልት ማቆም: በጀግና ተዋጊዎች ስም ጎዳናዎችንና ትምርትቤቶችን መሰየም የተለመደ ነው። አገሩ በሙሉ በጦርና ጋሻ ምልክት የተሞላ ቢሆንም አሁንም በወታደሮች: በጌቶችና በእመቤቶች ስም ሀውልት የማቆም ግፊቶች ቀጥለዋል ። በፖለቲካው ግርግር መሀል: ለህዝብ መንፈሳዊ እና አእምሮአዊ እድገት መዋጮ ያደረጉማንበብ ይቀጥሉ…