የእቴጌ ጣይቱና የዳግማዊ ምኒሊክ ባንክን/ኢኮኖሚን “ከቅኝ ግዛት” ነፃ የማድረግ ታሪክ

‹‹ያልተዘመረው… የእቴጌ ጣይቱና የዳግማዊ ምኒሊክ… ባንክን/ኢኮኖሚን “ከቅኝ ግዛት” ነፃ የማድረግ ታሪክ…›› አንድ ቀን ምሽት የሴት አንበሳዋ እቴጌ ጣይቱ የቁጣ ፊቷን በምኒልክ ዙፋን ፊት አነደደችው። ‹‹ተደፍረናል…! ተንቀና…! በገዛ ሀገራችን የራሳችን ዜጎች በእንግሊዞች እየታሰሩ መሆኑን ሰምተህልኛል?››… ‹‹ምን አልሽኝ ጣይቱ? መታሰር አልሽኝ?›› ንጉሠማንበብ ይቀጥሉ…

ኃይለ ማርያም ደሳለኝና ሥልጣን

ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በፈቃዱ ከባለሥልጣንነት ተሰናበተ፤ ብዙ ሰዎች አስተ አስተያየታቸውን በቴሌቪዥን ሲገልጹ እንደሰማሁት ከጠቅላይ ሚኒስትርነት በፈቃዱ ለመሰናበት ለኢትዮጵያ የመጀመሪያ ነው ይላሉ፤ ይህ የማስታወስ ችሎታችንን ዝቅተኛነትን ያመለክታል፤ ጸሐፌ ትእዘዝ አክሊሉ ሀብተ ወልድን ረስተናል! (ስለዚህ ጉዳይ በእንዘጭ! እምቦጭ! የኢትዮጵያ ጉዞ ላይ ዘርዘርማንበብ ይቀጥሉ…

የካቲት እና ኢትዮጵያ

በኢትዮጵያ ሰማይ ስር የካቲት ታሪካዊ ወር ነው። ታላላቅ አብዮቶችም ታላላቅ ድሎችም በየካቲት ወር ተከናውነዋል። ዐድዋን ያህል ከፍታው ሰማየ ሰማያትን የሚነካ ድል የተገኘው በየካቲት 23 ነው። ከ30 ሺህ በላይ ዜጎቻችን (የአዲስ አበባ ኗሪዎች ብቻ) በፋሽስት በግፍ የተጨፈጨፉትም በየካቲት 12 ነው። የካቲትማንበብ ይቀጥሉ…

ግጥምና ገድል (ቅፅ 1)

“ከመዳኒት ፍቱን ወሸባና ኮሶ ከሰው መልካም ባልቻ : ከፈረስም ነፍሶ” ከላይ የጠቀስኩት ለስመጥሩው አርበኛ ለደጃዝማች ባልቻ ከተዘመሩት ግጥሞች አንዱ ነው። አዝማሪው ባልቻን ሲያሞጋግስ እግረመንገዱን ስለኖረበት ዘመን የህክምና ታሪክ ነግሮናል ። ስለኮሶ ምንነት ለማብራራት የሚጠበቅብኝ አይመስለኝም። “ወሸባ ” የሚለውን ቃል ትርጉምማንበብ ይቀጥሉ…

“ኦሮማይ” እና በዓሉ ግርማ

ኦሮማይ ከልቡ መጽሐፍ ነው። በአማርኛ ልብ-ወለድ መጻሕፍት (Novel) ታሪክ በጣም አነጋጋሪውና አከራካሪው መጽሐፍ ነው። እስከ አሁን ድረስ የህዝብ ፍቅር ካልተነፈጋቸው ጥቂት መጻሕፍት አንዱም ነው። በህይወቴ ብዙ ጊዜ እየደጋገምኩ ካነበብኳቸው መጻሕፍት መካከልም በመጀመሪያው ረድፍ ይሰለፋል። ይሁንና ሰዎች ለዚህ መጽሐፍ ያላቸው አድናቆትማንበብ ይቀጥሉ…

የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል አስራ አንድ)

ክፍል አስራ አንድ፡ “የጨለማው መስከረም” (Black September) የዮርዳኖሱ ንጉሥ ሑሴን የፍልስጥኤም ድርጅቶች እስከ መስከረም 20/1970 ከዮርዳኖስ ግዛት እንዲወጡ ያዘዙበት ውሳኔ ከዐረቡ ዓለም ውግዘት ሲያከትልባቸው ፈራ ተባ ማለት ጀመሩ። በዚህን ጊዜም የጸጥታ ኃይሎቻቸው ንጉሡን ሳያማክሩ አንድ ድራማ አቀናበሩ። በዚህም መሠረት የዮርዳኖስማንበብ ይቀጥሉ…

የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል አስር)

ክፍል አስር፡ በ“ጨለማው መስከረም” ዋዜማ ዮርዳኖስ የፍልስጥኤም ታጋዮች በ1968 እና በ1969 ያካሄዷቸውን ጠለፋዎች “አስደናቂ ጀግንነት ነው” በማለት ካወደሱት ሀገራት አንዷ ነበረች። ከዓመት በኋላ የPFLP አባላትና ደጋፊዎች ሶስት አውሮፕላኖችን ጠልፈው ወደ ግዛቷ ሲያመጡ ግን በጣም ነበር የተቆጣችው። የግንባሩ መሪዎች በግዛቷ የነበሩትንማንበብ ይቀጥሉ…

የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል ዘጠኝ)

ክፍል ዘጠኝ፡ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ምላሽ ከዚህ ቀደም እንደገለጽነው የPFLP መሪዎች የአውሮፕላን ጠለፋዎችን ለማካሄድ የወሰኑት “ለፍልስጥኤማዊያን ትግል ዓለም አቀፍ ድጋፍ ለማስገኘትና ለጥያቄአችን የተሻለ መደመጥን ለመፍጠር ያስችላሉ” በማለት ነበር። በእርግጥም አመራሩ እንደጠበቀው በተከታታይ የተካሄዱት የአውሮፕላን ጠለፋዎች ግንባሩን በዓለም ህዝብ ዘንድ ታዋቂማንበብ ይቀጥሉ…

የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል ስምንት)

ክፍል ስምንት፡ በወዛደራዊ ዓለም አቀፋዊነት መርህ ባለፈው ትረካችን የጠቀስናቸው ሶስት አውሮፕላኖች በተጠለፉበት ዕለት (መስከረም 6/1970) ለይላ ኻሊድም በሌላ የጠለፋ ኦፕሬሽን እንድትሳተፍ ታዝዛ ነበር። ለይላ ጠለፋውን እንድታከናውን የታዘዘችው ከሁለት ፍልስጥኤማዊያን እና ፓትሪክ አርጌሎ ከሚባል የኒካራጓ ተወላጅ ጋር ነበር። ፓትሪክ አርጌሎ ከደቡብማንበብ ይቀጥሉ…

የሁለት ዶክተሮች ወግ (ክፍል ሰባት)

ክፍል ሰባት፡ ተከታታዮቹ ኦፕሬሽኖች PFLP በዚያው ዓመት (በ1969) ውስጥ ጥቃቱን በማስፋት “የወራሪዋ እስራኤል ተባባሪዎች ናቸው” የሚላቸውን ሀገራት በሙሉ ዒላማ ማድረግ ጀመረ። በዚሁ መሠረት “ፊዳይን” የሚባሉ ኮማንዶዎቹን በብሪታኒያና በሌሎች የምዕራብ ሀገራት በማሰማራት ልዩ ልዩ ጥቃቶችን ፈጸመ። “ወዝ አደራዊ ዓለም አቀፋዊነት” በሚባለውማንበብ ይቀጥሉ…