“lucifer”

በራሴ ጉዳይ ተንበርክኬ የፀለይኩበት ቀን በጣም እሩቅ ነው። እውነት ለማውራት ከጠየቅኩት በላይ የማይገባኝ ሁላ የተሰጠኝ ሰው ነኝና ብዙም ጥያቄ የለኝም! ከፍቶኝ ፊቱ የቀረብኩባቸውንም ቀናት formal ፀሎት የፀለይኩባቸው ቀናት በጣም ድሮ ናቸው። አጠገቤ ሆኖ እንደሚሰማኝ እነጫነጫለሁ። «ከዚህ በላይ መሸከም እንደማልችል አታውቅም?ማንበብ ይቀጥሉ…

ሁለቱን ባሎቼን ላስማማ እያሸማገልኳቸው ነው (ክፍል ስምንት)

‘ጊቢ ግቡ’ እስኪባል ድረስ ምን መወሰን እንዳለብኝ ግራ ገባኝ። ማንም FBE በLAW እንደማይቀይረኝ እያወቅኩ ሞከርኩ። ላለመማርም አስቤያለሁ። ከዛ ልጄን ይዤ የሆነ ቦታ እልም ብዬ መጥፋት ……. ማንም የማያውቀኝ ቦታ ሄጄ ከዜሮ መጀመር። በእኔ እልህ ልጄን ማስከፈል የማይታሰብ ነው። እጅ መስጠትምማንበብ ይቀጥሉ…

ሁለቱን ባሎቼን ላስማማ እያሸማገልኳቸው ነው (ክፍል ሰባት)

ይሄ ሁሉ ሲሆን በጌታ ነን በጌታ ፍቅር ጥላ ስር ሆነን ነው የምንፋቀረውም የምንቧቀሰውም። ቸርች እናስመልካለን። የምሬን የምፀልይለትስ “ጌታ ሆይ ቁጣውን እንዲገታ እርዳው” ብዬ እሱ በተቃራኒው “ጌታ ሆይ ዱላዬን የምትችልበት ፀጋ ስጣት!” እያለ እየፀለየ ይሁን እንጃ አይደለም ተመትቼ ጮክ አድርገው ተናግረውኝማንበብ ይቀጥሉ…

የመጨረሻው እራት፣ ዳ ቬንቺ፣ ክርስቶስ እና ይሁዳ

ሊዮናርዶ ዳ ቬንቺ እንዲሁም ሥራ በማዘግየት የሚችለው የለም፤ በተለይ “የመጨረሻው እራት” የሥዕል ሥራውን አዘገየው አይገልፀውም – አደረበት እንጂ። ሥዕሉን ለመጨረስ ዓመታት ፈጅተውበታል። እርግጥ በዚህ ማንም ዳ ቬንቺን የሚወቅስ የለም። እንደእሱ መሳል ካልቻልክ አዘገየህ ብልህ ልትወቅሰው እንዴት ይቻልሃል ! በዳ ቬንቺማንበብ ይቀጥሉ…

The Last Supper (የመጨረሻው እራት)

የአንድ ወዳጄ የ”እንኳን ለፀሎተ ሃሙስ አደረሳችሁ” መልዕክት Leonardo Da Vinci የተባለው ስነ ጥበበኛ ‘The Last Supper’ ብሎ ለዓለም ባበረከተው ዝነኛ የጥበብ ስራው ዙሪያ ይችን አጭር መጣጥፍ እንድፅፍ ገፋፍቶኛል። ዳ ቬንቺ ይህንን ኢየሱስ እና ደቀ መዛሙርቱ በአንድነት ማዕድ ላይ የታዩባት የመጨረሻዋንማንበብ ይቀጥሉ…

ቅዱስ ቁርኣን በአማርኛ ሲተረጎም (1961)

ቅዱስ ቁርኣን በአማርኛ እንዲተረጎም ትዕዛዝ ያስተላለፉት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሤ ነበሩ። ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሤ ትእዛዙን ያስተላለፉት ሐምሌ 18/1958 በተጻፈ ደብዳቤ ነበር። የንጉሡን ደብዳቤ በመንተራሰስ ስራው እንዲጀመር ያደረጉት ደግሞ በወቅቱ የትምህርት ሚኒስትር የነበሩት ዶ/ር ምናሴ ሃይሌ ናቸው። ዶ/ር ምናሴ በተርጓሚነት የመረጡት ከአል-አዝሃርማንበብ ይቀጥሉ…

በዓለ ሆሣዕና

ሆሣዕና ማለት የዕብራይስጥ ቃል ነው፤ “ሆሻአና” ሲባል ትርጒሙም “አቤቱ አኹን አድን” ማለት ነው፤ ይኽ በዓለ ሆሣዕና ከ9ኙ ዐበይት የጌታ በዓላት ውስጥ ሲኾን ክንፋቸው ትእምርተ መስቀል የሚሠራው ኪሩቤል ሱራፌል በፍርሀት በረዐድ ኹነው ዘፋኑን የሚሸከሙት ጌታ በትሕትና ኾኖ ጀርባዋ ላይ ትእምርተ መስቀልማንበብ ይቀጥሉ…

‹‹እግዚአብሔር ለሚረሱት ሁልጊዜ ማስታወሻ ይልካል››

ብዙዎቻችን፣ ከልጅነታችን አንስቶ ‹‹ የጭንቅ ጊዜ ሳይመጣ በጉብዝናችሁ ወራት ፈጣሪያችሁን አስቡ›› ብንባልም አንደበታችን ለፀሎት፣ ጉልበታችን ለስግደት የሚዘጋጀው መከራ ከፊታችን ሲደቀን ብቻ ነው። አመዛኙ ፀሎታችን ‹‹ከዚህ ፈተና አውጣኝ››፣ አብዛኛው ልመናችን ‹‹ይሄን የመከራ ጊዜ በድል አሻግረኝ›› ነው። ሲጎድለን ‹‹ይሄን ጨምርልኝ›› ክፍተት ሲታየንማንበብ ይቀጥሉ…

ለሙዚቃ የመነነው ኤሊያስ!

  በዓሉ ግርማ ከሀዲ ደራሲ መሆኑን የነገረኝ የቀድሞ መምህሬ ቴዎድሮስ ገብሬ ነበር።“ከአድማስ ባሻገርን” ካነበብኩ በኋላ እኔም የእሱ ጭፍራ ሆንኩኝ። ታላቁን ደራሲ በክህደት ወነጀልኩኝ። ተስፋ ያጣውን አበራ ወርቁ ለምን ሲል በልቦለዱ መቋጫ ላይ በጉልበት ብሩሽ አስጨብጦ ከብርሃን አገናኘው አልኩኝ። ፍርሃቱን እረገምኩኝ።ማንበብ ይቀጥሉ…