ክፍል አንድ፡ የትግል ጅማሮ ይህ ተከታታይ ትረካ የሁለት ግለሰቦችን የትግል ጉዞ በአጭሩ ለማስተዋወቅ ታስቦ የተሰናዳ ነው። እነዚህ ግለሰቦች ፍልስጥኤማዊያን ናቸው። ሁለቱም ክርስቲያን ዐረቦች ነበሩ። ሁለቱም ከሀብታም ቤተሰቦች ነበር የተገኙት። ሁለቱም በተመሳሳይ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ሳይንስ አጥንተው በዶክትሬት ዲግሪ ተመርቀዋል። ሁለቱም በዩኒቨርሲቲውማንበብ ይቀጥሉ…
የመውሊድ ትዝታዎቼ
የመውሊድ በዓልን እያከበርነው ነው። በዚህ ጽሑፌ ስለበዓሉ አከባበር የማወጋችሁ ነገር የለም። ከዚያ ይልቅ ያኔ በልጅ ወኔአችን ከሰራናቸው “አድቬንቸሮች” አንዳንዶቹን አጋራችኋለሁ። ***** በህዳር ወር 1980 ነው። በወቅቱ እኔ (አፈንዲ)፣ መሐመድ አብደላ (ማመኔ)፣ ጆሀር ሀጂ ዩሱፍ (ጀዌ)፣ አድናን ዑመሬ (አግሽ)፣ እና አሕመዶማንበብ ይቀጥሉ…
የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያናትን በጨረፍታ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያን ሲጠቀሱ በቅድሚያ የሚታወሱት በላስታ አውራጃ፣ በ“ሮሃ” (ላሊበላ) ከተማ አጠገብ ከአንድ-ወጥ ድንጋይ ተፈልፍለው የተሰሩት አስራ አንድ ቤተ ክርስቲያናት ናቸው። የአስራ አንዱ ቤተ ክርስቲያናት ስም እንደሚከተለው ነው። 1. ቤተ መድኃኒ-ዓለም 2. ቤተ ማርያም 3. ቤተ ደናግል 4.ማንበብ ይቀጥሉ…
እስልምና፣ ጂሐድ እና ጽንፈኝነት
ኢራቅ በሳዳም ሁሴን አገዛዝ ስር በነበረችበት ዘመን ከሞላ ጎደል ሰላምና መረጋጋት ነበራት። ሀገራዊ አንድነቷም የተጠበቀ ነው። አሜሪካ አንድም ማስረጃ ባልነበረው ወሬ ተነሳስታ በ2003 (እ.ኤ.አ) ሀገሪቷን ከወረረቻት በኋላ ግን አንድነቷም ሆነ ሰላሟ ተናግቷል። በኤፍራጥስና ጤግሮስ ወንዞች ላይ የከተመችው ውቢቷ ባግዳድም በየዕለቱማንበብ ይቀጥሉ…
ተሰቅለን ነበር…ወረድን!
ሳምን፣በእድሜው ማምሻው መቋሚያ ይዞ፣ቅድመ ግብዓተ መሬቱን እንደሚማጠን ሰው አልነበርኩም። ቀንበጥ እድሜያችን ገፅ ላይ የተፃፈው እየሱስ ብቻ ነበር።ጌታ ሆይ ብሎ ጀምሮ፣ጌታ ሆይ ብሎ የሚቋጭ (እንዲያውም አይቋጭም ነበር)…የሚዘልቅ! ,,, መቁረቢያ እድሜው ሲደርስ፣ «የእግርህ መርገጫ የሆነችው ምድር ላይ ስትመጣ፣እኔ ላይ እርገጥ» ብሎ እንደሚንጋለልማንበብ ይቀጥሉ…
የጸሎተ ሐሙስ ንፍሮ ( ጉልባን)
ጉልባን ከተፈተገ ሰንዴ ከባቄላና ከሽምብራ ጋር ተቀቅሎ የሚዘጋጅ በዓመት አንድ ጊዜ ብቻ በእለተ ሐሙስ የፀሎት ቀን ወደ ስቅለተ አርብ ለመሸጋገሪያ በምዕመናን የሚቀመስ መንፈሳዊ ቁርስ ነው። ታሪኩን ለማስጠር ያህል ነው እንጂ ይህ ቁርስ ጥንት እስራዔላውያን ከግብጽ ባረነት ወጥተው የቀይባህርን ከተሻገሩበት ረጅምማንበብ ይቀጥሉ…
አዲስ አምላክ መፍጠር ሲያምረን
የሰው ልጅ ትልቅ ሃይማኖት የመፍጠር ፎንቃ ያለው፣ሃይማኖታዊ ፍጡር ነው።እንደውም ሰውን ከእንስሳ የሚለየው ሃይማኖት ነው። ማሰቡ እንዳንል፣ጭንቅላቱን ለኮፍያ ማስቀመጫ ብቻ የሚያውል፣ ለሂውማን ሄሯ ማደላደያ የምታውል አይጠፉም። ግምቱን ነው። እንደ ፍሮይድ ሳይንስ በቅርብ ዓመታት ውስጥ ሃይማኖትን ይተካዋል የሚል ግብ አይመቴ መላምት አልሰጥም።ሰውማንበብ ይቀጥሉ…
ሻረው፣ እንዴት እንዳመለጠ?!
ባለፈው ፣ተጠባባቂ ፓስተር ገመቹ ቸርች ካልወሰድኩህ ሞቸ እገኛለሁ አለኝ፤ “በውቄ እግዜርን ፍለጋ ላይ ነኝ ትል የለ?! ታድያ እግዜርን የምትፈልገው ረከቦት ጎዳና ዳር ቆመህ የሴቶችን ዳሌ በማወዳደር ነውን? ተው ተመከር ተው! አለም አላፊ ነው፤ መልክ ረጋፊ ነው፤”ብሎ ተከዘ። እኔም መልሼ፤”ስማ! አለምማንበብ ይቀጥሉ…
የመጀመሪያዋ ግብዣ
ምድርም ሰማይም ባዶ እንደነበሩ ነው ድሮ ! …እና ባዶው ምድር ላይ …እግዚአብሔር ሳር ነሽ ቅጠል ነሽ ውሃ ነሽ ፀሃይ ነሽ እንደጉድ ፈጠረው …. በግ ነሽ ዶሮ ነሽ በሬ ነሽ ዳይኖሰር ነሽ …..ፈጠረ ፈጠረና ከዳር እስከዳር አየት አድርጎ ሲያበቃ ‹‹ፓ መልካምማንበብ ይቀጥሉ…
ሌላ ፓለቲከኛ ሚስት አገባሁ
ይቅርታ! ፓለቲከኛ ያልኩት ተሳስቼ ነው። የአሁኗ ሚስቴ ሃይማኖተኛ ናት።ፓለቲካኛ ያልኩት በቀደመው ትዳሬ ተፅዕኖ ነውና ይቅር በሉኝ። የአሁኗ ሚስቴ ጴንጤ ናት። አንድ ሰው ታሞ እያጣጠረ ብታገኝ፣ ራበኝ እያለ አጠገቧ ቢያጣጥር አንድ ጉርሻ በመስጠት ፈንታ«ቆይ አንዴ ልፀልይለት ብላ እጇን በላዩ ላይ» የምትጭንማንበብ ይቀጥሉ…