ሰው በሰውነቱ

የምግብ ቤት ባለቤት የሆነ ሰውየ :በደንበኞቹ መሀል ሲዘዋወር አንድ ዝነኛ ጋዜጠኛ ይመለከታል። ወድያው ባለቤትየው አስተናጋጂቱን ጠርቶ ” እዛ ጥግ ላይ የተቀመጠው ጋዜጠኛ ይታይሻል? ሂጅና የሚፈልገውን እየጠየቅሽ ተንከባከቢው!! ወጥ ካነሰው ጨምሪለት!! እንዲያውም ለኔ ራት ከተሰራው ዶሮ አንድ ቅልጥም ብትሰጪው ደስ ይለኛል።ማንበብ ይቀጥሉ…

ወዲህ በዳዊት ወዲህ በጋሻ!!!

ትላንትና ከባልንጀራየ ምኡዝ ጋር ተገናኝተን ቢራ ወይንና የመሳሰሉትን አልኮሎች ስንጠጣ:-አገርን በፍቅር ስለማስተዳደር አሰፈላጊነት ” በሰፊው ሰበክሁለት። እሱ እያዛጋና እየተቅበጠበጠ ሲሰማኝ ቆይቶ ሳያስጨርሰኝ የሚከተለውን ቀደዳ ቀደደ። “ማኪያቬሊ ስለተባለ ዝነኛ ደራሲ ሰምተህ ይሆን? ስለስልጣን ባህርይ እንደ ሌሎች ሳያለባብስ እቅጯን ፅፏል!! ይህ ሀቀኛማንበብ ይቀጥሉ…

ጉደኛ ስንኞች

እንዳለመታደል ሁኖ የጎጃሙ ጌታ የራስ አዳል ልጆች አሪፍ ያገር አስተዳዳሪ አልነበሩም። እንደመታደል ሆኖ ደሞ የተዋጣላቸው ባለቅኔዎች ነበሩ። ግጥሞቻቸው ከኑሯችን ጋር በጣም የተቆራኙ ናቸው። ለምሳሌ የግፍ ዘገባ በሰማን ቁጥር የምንቀባበለው። “የለህም እንዳልል ይመሻል ይነጋል አለህም እንዳልል እንዲህ ይደረጋል” የሚለውን ገራሚ ግጥምማንበብ ይቀጥሉ…

ካልፎሂያጁ ማስታወሻ የተቀነጨበ

ባለፈው ከውጭ ወዳገር ቤት ስመጣ አንዱ ደውሎ:- ” ጀለስካ ወዳገር ቤት ለመግባት ኤርፖርት ታይተሃል የሚባል ነገር ሰማሁ ልበል” ” ልክ ነው!” “በሩ ላይ ጠብቀኝ ታክሲ ይዤ መጣሁ” “እቃ ውሰድልኝ ልትለኝ ባልሆነ?” “ምናለበት ብትቸገርልኝ” ” አዝናለሁ ሻንጣየ ውስጥ ላየር ማስገብያ የሚሆንማንበብ ይቀጥሉ…

እኔ እምፈልገው

እውነት ለመናገር፥እኔ እምፈልገው ካንቺ ጋር መጋባት ይህን ሐምሌ ፊቴን፥ ደጋግሞ ማራባት ከወፎች ጋር መንቃት፥ በጊዜ ቤት መግባት “ምንም ድሀ ቢሆን፥ ባይኖረውም ሀብት ከደጃፍ ሲቀመጥ፥ ደስ ይላል አባት” ለሚል መናኛ ጥቅስ ፥ ኑሮየን ማይመጥን ሲሻኝ በየባንኩ፥ ስፈልግ በሳጥን የተረፈኝ ገንዘብ ደጃፍማንበብ ይቀጥሉ…

ከሰይፍ ወደ ሰልፊ

አቶ ጮሌ የሚባል ጎልማሳ በምናባችን እንፍጠር። በኒውዝላንድ የሚኖር የፌስቡክ ተንታኝ ነው እንበል። የሙሉጊዜ ስራው ማጋነን ማሙዋረት ነው። የሰበር ዜና አራራ አለበት። ክፉ ዜና ካልሰማ ያዛጋዋል። በትናንትናው እለት : ዶክተር አብይ ያመፁ ወታደሮችን አወያይቶ በብድግ ብድግ አጫውቶ : ግብር አብልቶ :ማንበብ ይቀጥሉ…

ድንኩዋን ሰባሪው

  አብዛኛው የኢትዮጵያ ህዝብ ከድህነት ወለል በታች የሚኖር ነው። የቸሬ ድህነት ግን ወለል እንኩዋ የለውም። ከቸሬ ጋር ስትወዳደር ድህነት ራሷ ሀብታም ናት። እኔ ግን ምናለ መፈላሰፉን ትቼ ወደ ታሪኩ ብገባ ! በቀደምለት ቸሬ ተፈናቃይ ወገኖቻችንን በጉልበትና በፀሎት ለማገዝ ወደ ስፍራውማንበብ ይቀጥሉ…

ይበለኝ

በቀደምለት፤አልጄዚራ ያማርኛ ክፍል ጋዜጠኛ ከኔ ጋር አጭር ቃለመጠይቅ አድርጋ ነበር፤ በሁዋላ ግን ቃለ መጠይቁ ከባህላችን ጋር ስለማይጣጣም ልናቀርበው አንችልም የሚል ኢሜል ላከችልኝ፤ ለማንኛውም ሙሉ ቃለመጠይቁ ይህንን ይመስላል፤ “የት ነው የተወለድከው?” -ሆስፒታል “የትውልድ አገርህ ማለቴ ነው” -ማንኩሳ ሚካኤል “በልጅነትህ የሚያስደስትህ ነገርማንበብ ይቀጥሉ…

በውቄ እንዴት እንደተፈነከተ!

አባቴ በጣም ትግስተኛና ደመበራድ ስለሆነ ባመት አንድ ቀን ቢናደድ ነው፤ የተናደደ ቀን ግን ምድር አትበቃውም፤ ከደመኞቹ ጋር ሲደባደብ ጣልቃ የገቡ ገላጋዮች “እጁ ላይ ሰው አይበረክትም” እያሉ ያደንቁት ሰምቻለሁ፤ ዘጠነኛ ክፍል እያለሁ፤ በገና በዐል ዋዜማ፤አባየ ከባለንጀራው፤ ከጋሽ ፋኑኤል ጋር አንድ ሁለትማንበብ ይቀጥሉ…

ለመላው የፊንፊኔ እንዲሁም ያዲስ አበባ ነዋሪዎች!

በውቄ ስዩም የተባለ ድህረ- ወጣት ተጋዳላይ ፤ ከተወለደባት እና ከተገረዘባት እናት አገሩ ተሰድዶ፤በዱር በገደሉ፤ በፓርኩ በሆቴሉ፤ በተራራው በስዊሚንግ ፑሉ ፤ሶስት ወር ሙሉ ለናት አገሩ ሲንከራተት ቆይቶ ፤በመጭው መስከረም ሰላሳ በድል ይመለሳል፤ በዚህ ታሪካዊ ቀን የጀግና አቀባበል ይደረግለታል፤ ያቀባበሉ ትንቢታዊ መርሀማንበብ ይቀጥሉ…