ድንጋይ ዳቦ ሆነ

አንዲት አረጋዊት ጥቁር ኢትዮጵያዊት ትመካበት የላት ባለፀጋ ዘመድ ፊቷ የለበሰ፤- ፅናት ላብና አመድ እሷ አለቃ ሆና፤ ክንዶቿን ቀጣሪ እሱዋ ድሃ ሆና ፤ የሀብታሞች ጧሪ:: እየተጋች አድራ እየለፋች ስትውል እድሜና ተስፋዋን፤ ያስተሳሰረው ውል ቢቀጥን ቢሳሳ ከሸረሪት ፈትል መሀረብ ዘርግታ ተዘከሩኝ ሳትልማንበብ ይቀጥሉ…

ኤልያስ፡- ሀገር ነው እኖርበታለው!

የጌቴ አንለይ፥ የቀይ ጥቁር ጠይም፣ የቤሪ፥ ሕሊና እና የልዑል ኃይሉ፥ አንቺ ነሽ አካሌ ዘፈኖች በቁጥር ሶስት ቢሆኑም፥ በመንፈስ አንድ ናቸው። ከኢትዮጵያዊው ኤልያስ ማህፀን የተማጡ። ወንዱ ኤልያስ ወላድ ነው፥ ያውም ልበ መልካሞችን የሚወልድ። እያንዳንዳቸው ዘፈኖች ብቻቸው ቁመው መነበብ ቢችሉም፥ ሶስቱም ገምደንማንበብ ይቀጥሉ…

‘’ኤልያስ መልካ-ኒዝም’’

እመነኝ ጥበብን አታሳድጋትም ፤ በጥበብ ውስጥ ግን አንተ ታድጋለህ። የፈላስፋነት እና ፍልስፍና ትርጉምም ‹‹ምላሽ መፈለግ›› ነው። ኤልያስ መልካም በጥበብ ፍለጋው የ‹‹ለምን›› ጥያቄዎች አጭሮ ታገኘዋለህ። የቤትሆቨንም ምክር ይህ ነው፡- ‹‹Don’t only practice your art, but force your way into its secrets››ማንበብ ይቀጥሉ…

ሞቱ በስርአት

ጥሩንባ ተነፋ ህልፈት ተለፈፈ እድር ቢያሰማራው ፤ህዝቤ ተሰለፈ የቅፅር ጥድ መስሎ፤ የተከረከመ በስልት እየሄደ፤በወግ እየቆመ ፖሊስ ከነ ማርሹ፤ ቄሱ ከነፅናው ፤ ከሳሹ ወራሹ፤ ወዲህ አሰለቃሹ፤ወዲህ የሚያፅናናው፤ ሁሉም ባጀብ ያልፋል፤በፈሊጥ፤በፊናው፤ ከቀብር መልስ ግን፤የንቧይ ቤት ሆነና፤ ተቀልሷል ሲባል፤ተመልሶ መና መንገድ ላይ ሲጋፋማንበብ ይቀጥሉ…

ካገባች በኋላ (ክፍል ሁለት)

የሰርግ ሰታቴው ታጥቦ ተመልሶ የድግሱ ድንኳን በተካዩ ፈርሶ ቅልቅል ድብልቅ …ምላሽ ቅላሽ ጣጣ በደነዘዝኩበት አይኔ ስር ሲወጣ ሰርጉ አለቀ ሲባል የኔ ቀን ጀመረ ቢገፉት የማይወድቅ የመገፋት አለት ፊቴ ተገተረ ! ለኔ ግን አሁንም …. የበረዶ ግግር የመሰለ ቬሎ ከነቅዝቃዜው ልቤማንበብ ይቀጥሉ…

ካ ገ ባ ች በ ኋ ላ …1 

‹‹ሌላ ወንድ አቀፋት›› የሚል መርዶ ሸሽት ሌላ ሴት እያቀፍኩ በያንዳንዷ ምሸት “እሷ ናት” እላለሁ! (የኔ እብደት ሲገርመኝ ይባስ የሴቶቹ) ፍቅር የሰለቻቸው ፍቅር የሰለቹ እሷ ናችሁ ስላልኩ ‹‹እሷ ነን›› እያሉ እኔ እንዳነሳቸው ራሳቸውን ጣሉ ! በሰም ገላቸው ውስጥ ወርቅ እሷን እያየሁማንበብ ይቀጥሉ…

እኛ ነን እኛ!

መግደልና መናድ እንጂ! ተስማምቶ መኖርና ማኖር ያቃተን፣ በሃሳብ መሸናነፍ እጅግ የከበደን፣ ከመካብ ይልቅ ማፍረስ የሚቀለን፣ የሃሳብ ልዩነት ሁሌም የሚገለን። በመጠፋፋት ታሪካችን! ዓለሙ የሚያውቀን፣ በዚህም የሚንቀን፤ የመገዳደል አዚም የተጋተን! ክፉ አዙሪት የሚነቀንቀን። የውጪ ጠላት ሲመጣ የምንስማማ፣ የውጪ ጠላት ሲጠፋ… እርስበርስ ተጠላልተን፣ማንበብ ይቀጥሉ…

“ደግ አይበረክትም”

እስከ:ማዕዜኑ ..እስከ፡ማዕዜኑ አነብር:ውስተ:ልብየ:ትካዘ ዐሊውየ:ሕገ:ወትዕዛዘ: ማርያም:ኩነኒ:መናዝዘ። አቤል: በፀጋ : ርቆ ፣ በየዋህነት:ከመጠቀበት ፣ ቃዬል:በንፍገት:ከብሮ ፣ መቀመቅ:ከወረደበት፣ የዕጓለ መሕያው: ታሪክ ፣ ሲጀመር : የጠቆረበት . እንውረድ:ብሎት:ወንድሙን ፣ እስትንፋሱን:የነጠቀበት ፣ ኃዘና ፣ ስምዒ:ወብካያ ፣ ለሃገሪትነ:ኢትዮጵያ ። የሞት:ታሪክ:ሊዘከር በአዝማናት:ማሀል:ሊነገር የመጀመሪያው:መልአክ ፣ ታሪኩን:ሲፅፈው:እንደዚህ:ነበር። …. ክልዔቱ:ማንበብ ይቀጥሉ…

አድናቆት እና ሞት

ላልጀመርከው ስኬት —የማይቆም ጭብጨባ ማያቋርጥ ፉጨት እያደር ሚገልህ — ቀን ያጣፈጠውን መርዝ እንደመጎንጨት  እንደ ሱፍ አበባ ጭለማን ተኳርፎ ፀሀይ ከሚመስል መብራት ስር መሰጣት ለምትወደው ስትል ሚያፈቅሩህን ማጣት አንዳንዴ ጥሩ በጣም ጥሩ እጅግ በጣም ጥሩ እንደ ፃ‘ፊው ሳይሆን እንደ አነባበብ ነው ሚገለጥ ሚስጥሩ ወደ ላይማንበብ ይቀጥሉ…