ግፍና ቅሌት ያዘቦት ወግ በሆነበት በዚህ ዘመን “የሰው ህሊና” የት ገባ ብለህ ሳትጠይቅ ያደርክበት ቀን አለ? በርግጥ ህሊና የሚባል ነገር ራሱ ይኖራል? አንድን እሥረኛ ሽንት ቤት እንዳይሄድ በመከልከል የሚቀጣ የወህኒ ጠባቂ ባለበት አገር ውስጥ የህሊናን መኖር ብጠራጠር ይፈረድብኛል?በሀዲስ አለማየሁ “የልምዣት” ውስጥ ፈረደማንበብ ይቀጥሉ…
የሰው ህሊና
እስርቤት እና ጊዜ
በክራር ባታሞ ዜማ ተከበሻል…
በክራር ባታሞ ዜማ ተከበሻል የልቤ ትርታ እንዴት ይሰማሻል ከጥቂት ዓመታት በፊት ከዜማ ደራሲው ካቤ ጋር እየተቀጣጠርኩ የከሸፈ የዘፈን ግጥም ሳበረክት አድር ነበር። ዘፋኞች ፤አቀናባሪዎችና ገጣሚዎች ተሰብስበው ቡና ተፈልቶ፤ እጸ -ሰመመን (ጫት) እየተበላ ጨዋታ ይደራል ። ከእለታት አንድቀን ቸኮል የተባለ ጎረምሳማንበብ ይቀጥሉ…
ነጋ
የግዜር ስውር መዳፍ፣ ልክ እንደ ፓፒረስ፣እንደ ግብጦች መጣፍ ወይም እንደ ጥንቱ፤ ያባ ጅፋር ምንጣፍ ጨለማውን ስቦ፤ በወግ ሸበለለ ሰማይ፣የጠፈር ዓይን፤ ብርሃን ተኳለ ከዶሮ ጨኸት ውስጥ፤ አዲስ ጎህ ተወልዶ ፍጥረቱ በሞላ፤ ማርያም ማርያም አለ፤ ነጋ አልጋየን ሰብሬ አንሶላ ተርትሬ ባዲሱ ጉልበቴማንበብ ይቀጥሉ…
የ”ባቡር መጣ!?” ሁለት ጽንፎች !
‹‹…100 ዓመት የኋሊት… እስኪ አንዴ እንንደርደር በሸገር ጎዳና በለገሀር መንደር ባቡር አዲስ ነበር ? … አይደለም አይደለም ባቡርማ ነበር በምኒልክ ቀዬ በጣይቱ ዓለም አሁን ስለመጣ… ዘመናት ዘግይቶ የምን ግርግር ነው የምን እንቶፈንቶ? ይሄ ሁል ፍንጠዛ ይሄ ሁል ፍርጠጣ ‹ከባድ ባቡርማንበብ ይቀጥሉ…
እልፍ አእላፍ እኛ!
ቅዳሴው ሰማዩን ሰንጥቆት አረገ …. በደስታው ከበሮ ልብ አረገረገ መሬት አደይ ሞላች ውሽንፍሩ አባራ የቢራቢሮ አክናፍ እልፍ ቀለም ዘራ የፀሃይ ብርሃን በመንደሩ በራ….. እንዲህ ከጎረቤት እልልታ ያጀበው የዶሮ ወጥ ሽታ የነጭ ልብስ ወጋገን የሰዎች ቱማታ እንዲህ ወደማጀት የተከፋች እናት አይኗማንበብ ይቀጥሉ…
ላንዲት ማስቲካ ሻጭ ህጻን
በደብተርሽ ምትክ ትንሽ ሱቅ ታቅፈሽ ካልፎሂያጅ እግር ስር፤ እንደ ድንቢጥ ከንፈሽ ጋሼ ግዙኝ ስትይ፤ ኣንጋጠሽ ወደ ላይ ለጉድ ተጎልቸ፤ ምታረጊውን ሳይ ራሴስ ይታመም፤ ምላሴን ምን ነካው ግራዋ ይመስል፤ መረረኝ ማስቲካው:: ኣፈር ጠጠር ለብሶ ፤በዶዘር ተድጦ መስኩ ከነጎርፉ ሰማይ ከነዶፉ ለጌቶችማንበብ ይቀጥሉ…
ጉደኛ ስንኞች
ከጥቂት ኣመታት በፊት የሆኑ ሸበቶ ሽማግሌ እኔንና ኣብሮኣደጌን ኣንተነህ ይግዛውን ኣፈላልገው ኣገኙንና ለጠቅላይ ሚኒስተር መለስ የሚላክ ኣቤቱታ እንድንጽፍላቸው ማለዱን፡፡የሆነ ጉልቤ በድሏቸዋል፡፡ምሬት ኣባርሮት ወደዚህ ገጽ የመጣውን ኣንባቢ ተጨማሪ ምሬት ላለማካፈል የሰውየውን በደል ኣልጽፈውም፡፡ ተገናኝተን ስንጨዋወት ስለግጥም ተነሳና ኣንድ ግጥም በቃሌ እንድወጣላቸውማንበብ ይቀጥሉ…
ውልደትህን ከማይሻ…
ብዙዎች በሚወዱት ቀን፣ ብዙዎች የማይወዱትን ግጥም ብንለጥፍ… የሚወደን አምላክ ምን ይለናል? እሱ ምንም አይልም፣ የሱ ነን የሚሉት እንጂ… አዳም፣ በብዙ ምግብ መካከል አንዲቱን ቢከለከል እሷኑ አንክቶ በላ፣ ከእግዜር ጋር ፍቅራቸው ላላ። እኔ፣ በብዙ ምግብ መካከል፣ አንዲት ጉርሻ ተነፍጌ፣ በማይላላ የጠኔማንበብ ይቀጥሉ…