ከሁለት አመታት በፊት ኤርትራ ስሄድ ብዙዎች የለየለት አምባገነን የሚሉትን ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን በታማኝ የሚደግፉ ሰዎች በተደጋጋሚ የሚያነሱት የድጋፍ ምክንያት አንድ ነበር። ‹‹ዙሪያውን እና ከበታቹ ያሉት ናቸው እንጂ እሱ እኮ ጥሩ ሰው ነው…አይዘርፍም…አያጠፋም…ለኤርትራ ታማኝ ነው›› የሚል ነበር። እንደ ዘፈን አዝማች ይደጋግሙትማንበብ ይቀጥሉ…
it is my WiFi
ጎረቤቴ ቺስታ ግብፃዊ ነው፤ ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድቡን ከገነባች እንግዲህ ተስፋ የለንም ብሎ አሜሪካ ውስጥ ጥገኝነት ጠይቆ በመኖር ላይ ይገኛል ! እኔ ከወራት በፊት “ግድቡ ተሽጡዋል” እሚለውን ዜና አምኜ ጥገኝነት መጠየቄን የሰማ አይመስለኝም ! ኑሮየ ለክፉ እሚሰጥ አይደለም! ኡበር እነዳለሁ! ዩቲውብማንበብ ይቀጥሉ…
የድሮ ዘፈን ላይ የቀረበ አጭር ትንታኔ!
የድሮ ዘፈን ነፍሴ ነው ! የድሮ ዘፈን የሆነ ቬጂተርያን ቃና ነበረው:: በጊዜው ያልተዘመረለት የዱር ፍሬ የለም! “ የሾላ ፍሬ ” “ እንኮይ እንኮይ” “ ብርቱካኔ” “ ሸንኮራ” “ ፓፓየ” ነሽ ! “ ተቀጠፈ ሎሚ ተበላ ትርንጎ/ ከሸጋ ልጅ መንደርማንበብ ይቀጥሉ…
በእንተ ዲያስፖራ
ዲያስፖራ አይደለሁም፤ተመላላሽ ነኝ፤ “ ሲራራ “ የሚለው መጠርያ ይገልፀኛል:: እኔ እንደታዘብኩት ፤ዲያስፖራ ሁሉ አንድ አይነት አይደለም፤ መአት አይነት ዲያስፖራ አለ! ለዛሬ ዋና ዋናዎቹን ላስታዋውቃችሁ ! የመጀመርያው ክፍል አድፋጭ ዲያስፖራ ነው፤ አሳምሮ የተማረ፤ ዘናጭ ስራ ያለው፤ ፖለቲካን የሚያውቅ ግን በፖለቲካ ውስጥማንበብ ይቀጥሉ…
የጣልኩብሽ ተስፋ
ከአምስት አመታት በፊት የሐረር ከተማን በጎበኘሁበት ወቅት ያደረብኝን ተስፋ እና ስጋት “ካሜን ባሻገር “ በተባለው መፅሀፌ ውስጥ በሚከተለው መንገድ አስፍሬው ነበር፤ “ ከጁገል በር ላይ ቆሜ ሳያት ፤ሀረር ተስፋና ስጋት አግዛ ታየችኝ፤ የምን ተስፋ ? የምን ስጋት? ባንድ ወቅት ስለማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹እኔም የናፈቅኩት ጨዋታሽን ነበር››
እንደ ወትሮው የማያቋርጥ የቢሮ ስራ ሲያዝለኝ ነው የዋለው፡፡ ጨዋታ ናፈቀኝ፡፡ ሙዚቃ አማረኝ፡፡ መደነስ ውል አለኝ፡፡ እንደለመድኩት ልክ እንዲህ ስሆን ነዳጅ የሚሆኑኝ የድሮ ሙዚቃዎችን ፍለጋ በተቀመጥኩበት ኮምፒውተሬ ላይ ዩቱዮብን ማሰስ ላይ ነበርኩ፡፡ ያው በኮሮና ምክንያት እስካሁን ስራዬን ከቤት አይደል የምሰራው? ልክማንበብ ይቀጥሉ…
ስለ ያ ቡዳ
“እንጫወት እንጂ የምን ማፈር ማፈር ያ ቡዳ ሳይመጣ ሳይጫነን አፈር ‘ -(የማንኩሳ ዘፈን )- ስለሞት ሁለት አይነት አመለካከት አውቃለሁ ፤ የመጀመርያው ከሃይማኖታዊ መገለጥ የመነጨና ብዙ ህዝብ የሚያምንበት ነው፤ ሰው የእግዚያብሔር አምሳያ ፍጡር ነው፤ ሲሞት ነፍሱ ወደ ሰማይ ትሄዳለች፤ ምግባረ ሰናዮችማንበብ ይቀጥሉ…
የሆነ ምሽት
ይሄ ንፍጣም ቫይረስ ወደ አገራችን ከመግባቱ ሁለት ወር አስቀድሞ የነበረውን ጊዜ እንደ ጉድ ጨፈርኩበት! ዛሬ እንዲህ ተጨማድጄ ልቀመጥ ያኔ እየዞርኩ የክለብ ምንጣፍ በዳንስ ሳጨማድድ አመሽ ነበር! የዚያን ቀን ምሽት ከጊድዮን ጋር ነበርሁ፤ ባለትዳር ነው፤ የሚስቱና (ዛዮን) የሶስት ልጆቹ ፎቶ በስልኩማንበብ ይቀጥሉ…
ከታጋቹ ማስታወሻ የተቀነጨበ
ብዙ ያሜሪካ ላጤዎች ውሻ አላቸው። እኔ ውሻ የማሳድርበት አቅም የለኝም፤ ቢሆንም በቅርቡ ቤት ውስጥ ከሚርመሰመሱት ጉንዳኖች መካከል የሰልፍ መሪውን መርጨ አለመድኩት፤ ምሳ ስበላ አንድ ሩዝ ፍሬ ጣል አደርግለታለሁ፤ ወደ ዘመዶቹ ይዞ ሊሄድ ሲል አንገቱን ይዤ አስቀረዋለሁ፤ እኔ የስዊድን ቮድካየን ስቀመቅም፤ማንበብ ይቀጥሉ…
የታጋቹ ማስታወሻ
ይሄ ቀሳ ግን ስንቱን አሳበደ? ቲክቶክ ምስክሬ ነው፤ የድሮ እብድ ሙዚቃ ቤት በር ላይ ይደንስ ነበር ፤ የዘንድሮ ዲጅታል እብድ ደሞ ሞባይሉ ካሜራ ፊት ይደንሳል ፤ እኔ ራሴን እየታዘብኩት ነው፤ አሁን“ ዘፈን ሃጢአት ነው አይደለም?” በሚል ክርክር ላይ በስካይፒ መሳተፌማንበብ ይቀጥሉ…