አንጀት የመብላት ጥበብ

የሆነ ጊዜ ላይ የሚሰራበት መስርያ ቤት፤ ለዓለምአቀፍ ስብሰባ ወደ ውጭ ሀገር ላከው:፤ በተላከበት የፈረንጅ ከተማ ሆቴል ውስጥ ፤ አንድ ሳምንት በስብሰባ ዛገ፤ እናም፤ ያንቀላፋ ልቡን የሚቀሰቅስለት አንድ ነገር ፈለገ፤ አንድ ቀን ሆቴሉ አጠገብ የሚገኝ ቡና መጠጫ ቤት ውስጥ ገባ። ካፌውማንበብ ይቀጥሉ…

ማፍረስ እንደ ባህል

(የመትከል ባህል የሌለው ሕዝብ እንትከል ስትለው አወዳደቁን እየተለመ ይስቃል) — ስሜነህ አያለሁ እና ቢኒያም ሲሳይ የፃፉት፣ «what is in a term? A historical and linguistic examination of the revolutionary terminology:yiwdem, “let it be demolished, down with,” 1974-1977» የሚል ወረቀት አለ።ማንበብ ይቀጥሉ…

ሆሆ

“ወንድ ሆኖ የማያመነዝር ፤ ወታደር ሆኖ እማይሰነዝር ፤ ነጋዴ ሆኖ እማይዘረዝር የለም ! “ይላል ምኡዝ። እውነቱን ነው፤ከጥቂቶቻችን በቀር ብዙ ወንድ በህይወቱ ቢያንስ አንዴ በትዳሩ ላይ ያድጠዋል። ድርያ በአርቲስት ላይ ይጋነናል እንጂ ፊትና ጭን ከተሰጠው፤ ገበሬ ነጋዴ ፓስተር ሼህ የንስሃ አባትማንበብ ይቀጥሉ…

የ‹‹ፌዴራሊስቶቹ›› ኅፀፅ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ሰርክ የምትታይ፣ ከዚህ ቀደም ደግሞ እንዲሁ ችግር ሲፈጠር ተደጋግማ ብቅ የምትል ቅጥፈት/ዝንፈት አለች። እሷም የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎችን ‹‹ፌዴራሊስት››ና ‹‹አሀዳዊያን›› አድርጎ የመክፈል ሙከራ ናት። ከዚሁ ጋር ተያይዞ ‹‹ፌዴራሊስት›› ነኝ ማለት የተራማጅነትና የሞራል ልዕልና መገለጫ ተደርጎም ይቀርባል። እነዚህን ሁለትማንበብ ይቀጥሉ…

ለሌሎች መጮህ ለራስም መጮህ ነው!

ዝምታ ጥሩ የሚሆንበት ጊዜ አለ፤ ክፉም የሚሆንበት ጊዜ አለ። ዝምታን እንደየሁኔታው ማከናወን ከብልህ ሰው ይጠበቃል። ዝምታህ ለከት ይኖረው ዘንድ ማስተዋል ይፈልጋል። በሆነ ባልሆነው ከመዘባረቅ፣ በማይመለከትህ በሌሎች ሰዎች ግላዊ ጉዳይ ከመቀባጠር ዝም ማለት የተሻለ ነው። ዝምታን ወርቅ ማድረግ የሚችሉት የዝምታ ቅኔነትንማንበብ ይቀጥሉ…

“ግሪን ካርድ” 

ከማይሰበረው እፍታ!… የአሜሪካ ኑሮዬን ትቼ ወደ ኢትዮጵያ ከተመለስኩና ኢንቨስትመንት ከጀመርኩ በኋላ፣ ለስራ ጉዳይም ሆነ ቤተሰብ ለመጠየቅ በተደጋጋሚ ወደ አሜሪካ እመላለስ ነበር። ሁሌም አሜሪካ ደርሼ ከአውሮፕላን እንደወረድኩ በኢሚግሬሽን ሰራተኞችና በጸጥታ ሃይሎች የሚደረግልኝ አቀባበል በጥርጣሬ የተሞላ ነበር። ከአሜሪካ የወጣሁበትን ጊዜ ከፓስፖርቴ ላይማንበብ ይቀጥሉ…

ካገባች በኋላ (ክፍል ሁለት)

የሰርግ ሰታቴው ታጥቦ ተመልሶ የድግሱ ድንኳን በተካዩ ፈርሶ ቅልቅል ድብልቅ …ምላሽ ቅላሽ ጣጣ በደነዘዝኩበት አይኔ ስር ሲወጣ ሰርጉ አለቀ ሲባል የኔ ቀን ጀመረ ቢገፉት የማይወድቅ የመገፋት አለት ፊቴ ተገተረ ! ለኔ ግን አሁንም …. የበረዶ ግግር የመሰለ ቬሎ ከነቅዝቃዜው ልቤማንበብ ይቀጥሉ…

እንደማመጥ

እድሜየ ላቅመ ምክር ስለደረሰ ልመክር ነው፤ ስልጣንህን ተጠቅመህ የተወዳዳሪህን የመናገር ነፃነት ስታፍን ፤ራስህንና አገርህን በሁለት መንገድ ትበድላለህ። አንደኛ ልክህን እንዳታውቅ ትሆናለህ! ዜጎች ባስተዳደርህ ላይ የሚያቀርቡትን ቅሬታ ካልሰማህ እንዴት ልክህን ታውቃለህ? ጆሮ ለባለቤቱ ባዳ ነው፤ብዙ አምባገነኖች የወዳጆቻቸውን ከንቱ ውዳሴ የህዝብ ድምፅማንበብ ይቀጥሉ…

ስኳር መች ይጣፍጣል?!

በዚህ እጅ ያልነካው ወዳጅ በማይገኝበት ክፉ ዘመን ሰላሳ አራት አመት እስኪሞላት ድረስ የማንም እጅ ሳይነካካት ከወር በፊት የተሞሸረች ልጃገረድ ወዳጅ አለችኝ። ‹‹ያላገባኝ አይነካኝም!›› ብላ…. ‹‹ወንድ ልጅ ወተቱን በነፃ ካገኘ ላሚቱን አይገዛም›› ብላ… ስንቱን የወንድ ፈንጂ በጥንቃቄ እንጣጥ ብላ፣ ስንቱን አማላይናማንበብ ይቀጥሉ…