በ1571 ገደማ በልዑል ፋሲለደስ እና በቦረን ኦሮሞ የገዳ ሰራዊት መካከል ጎጃም ውስጥ ጦርነት ተደረገ፤ ቦረኖች አሸንፈው ልዑል ፋሲል በጦር ሜዳ ላይ ወደቀ፤አሸናፊው የኦሮሞ አባዱላ ፤ ሱስንዮስ የተባለውን የልዑሉን ልጅ አገኘው። በጥንታዊት ኢትዮጵያ በጦርሜዳ የተሸነፈን ምርኮኛ ትንሽ ትልቅ ሳይሉ መረሸን ብርቅማንበብ ይቀጥሉ…
እይታና ምዘና
በዚህ አለም ላይ ፤እንደ ወንድ ልጅ ጨካኝ ፍጡር አለ? ወንድ ልጅ በወንድ ልጅ ሲጨክን ለከት የለውም፤ባለፈው ከስንት ጊዜ በሗላ ፎቶ ለመለጠፍ ወሰንኩ። የሃይሌ ገብረስላሴን ያክል እንኳ ያክል ባይሆን፤ የሃይሌ ገሪማን ያክል ሮጨ፤ እምብርቴን የወጠረውን የጮማ አሎሎ አቅልጨ፤ ሰው ፊት የሚቀርብማንበብ ይቀጥሉ…
የሚቀጥለው ፋሲካ
(የሚያስተክዝ ትዝታ) ያኔ ልጅ እያለሁ ፤ የፍልሰታ ጦምን እስከዘጠኝ ሰአት እፆም ነበር። የፆም አላማ ፤ወደ እግዚያብሄር ለመቅረብ፤ በረከት ለማግኘት እና ሀጢአትን ለማስተረይ እንደሆነ ይታወቃል ። እኔ ግን የምጦመው በፆም ወቅት ቤት ውስጥ ምግብ ስለማይሰራ ነው፤ ጦሙ ሊገባ ሁለት ቀን ሲቀረውማንበብ ይቀጥሉ…
አንጀት የመብላት ጥበብ
የሆነ ጊዜ ላይ የሚሰራበት መስርያ ቤት፤ ለዓለምአቀፍ ስብሰባ ወደ ውጭ ሀገር ላከው:፤ በተላከበት የፈረንጅ ከተማ ሆቴል ውስጥ ፤ አንድ ሳምንት በስብሰባ ዛገ፤ እናም፤ ያንቀላፋ ልቡን የሚቀሰቅስለት አንድ ነገር ፈለገ፤ አንድ ቀን ሆቴሉ አጠገብ የሚገኝ ቡና መጠጫ ቤት ውስጥ ገባ። ካፌውማንበብ ይቀጥሉ…
Under African Skies ‘Ethiopia’
ማፍረስ እንደ ባህል
(የመትከል ባህል የሌለው ሕዝብ እንትከል ስትለው አወዳደቁን እየተለመ ይስቃል) — ስሜነህ አያለሁ እና ቢኒያም ሲሳይ የፃፉት፣ «what is in a term? A historical and linguistic examination of the revolutionary terminology:yiwdem, “let it be demolished, down with,” 1974-1977» የሚል ወረቀት አለ።ማንበብ ይቀጥሉ…
ሆሆ
“ወንድ ሆኖ የማያመነዝር ፤ ወታደር ሆኖ እማይሰነዝር ፤ ነጋዴ ሆኖ እማይዘረዝር የለም ! “ይላል ምኡዝ። እውነቱን ነው፤ከጥቂቶቻችን በቀር ብዙ ወንድ በህይወቱ ቢያንስ አንዴ በትዳሩ ላይ ያድጠዋል። ድርያ በአርቲስት ላይ ይጋነናል እንጂ ፊትና ጭን ከተሰጠው፤ ገበሬ ነጋዴ ፓስተር ሼህ የንስሃ አባትማንበብ ይቀጥሉ…
የ‹‹ፌዴራሊስቶቹ›› ኅፀፅ
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ሰርክ የምትታይ፣ ከዚህ ቀደም ደግሞ እንዲሁ ችግር ሲፈጠር ተደጋግማ ብቅ የምትል ቅጥፈት/ዝንፈት አለች። እሷም የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎችን ‹‹ፌዴራሊስት››ና ‹‹አሀዳዊያን›› አድርጎ የመክፈል ሙከራ ናት። ከዚሁ ጋር ተያይዞ ‹‹ፌዴራሊስት›› ነኝ ማለት የተራማጅነትና የሞራል ልዕልና መገለጫ ተደርጎም ይቀርባል። እነዚህን ሁለትማንበብ ይቀጥሉ…
ለሌሎች መጮህ ለራስም መጮህ ነው!
ዝምታ ጥሩ የሚሆንበት ጊዜ አለ፤ ክፉም የሚሆንበት ጊዜ አለ። ዝምታን እንደየሁኔታው ማከናወን ከብልህ ሰው ይጠበቃል። ዝምታህ ለከት ይኖረው ዘንድ ማስተዋል ይፈልጋል። በሆነ ባልሆነው ከመዘባረቅ፣ በማይመለከትህ በሌሎች ሰዎች ግላዊ ጉዳይ ከመቀባጠር ዝም ማለት የተሻለ ነው። ዝምታን ወርቅ ማድረግ የሚችሉት የዝምታ ቅኔነትንማንበብ ይቀጥሉ…
“ግሪን ካርድ”
ከማይሰበረው እፍታ!… የአሜሪካ ኑሮዬን ትቼ ወደ ኢትዮጵያ ከተመለስኩና ኢንቨስትመንት ከጀመርኩ በኋላ፣ ለስራ ጉዳይም ሆነ ቤተሰብ ለመጠየቅ በተደጋጋሚ ወደ አሜሪካ እመላለስ ነበር። ሁሌም አሜሪካ ደርሼ ከአውሮፕላን እንደወረድኩ በኢሚግሬሽን ሰራተኞችና በጸጥታ ሃይሎች የሚደረግልኝ አቀባበል በጥርጣሬ የተሞላ ነበር። ከአሜሪካ የወጣሁበትን ጊዜ ከፓስፖርቴ ላይማንበብ ይቀጥሉ…