የሰርግ ሰታቴው ታጥቦ ተመልሶ የድግሱ ድንኳን በተካዩ ፈርሶ ቅልቅል ድብልቅ …ምላሽ ቅላሽ ጣጣ በደነዘዝኩበት አይኔ ስር ሲወጣ ሰርጉ አለቀ ሲባል የኔ ቀን ጀመረ ቢገፉት የማይወድቅ የመገፋት አለት ፊቴ ተገተረ ! ለኔ ግን አሁንም …. የበረዶ ግግር የመሰለ ቬሎ ከነቅዝቃዜው ልቤማንበብ ይቀጥሉ…
እንደማመጥ
እድሜየ ላቅመ ምክር ስለደረሰ ልመክር ነው፤ ስልጣንህን ተጠቅመህ የተወዳዳሪህን የመናገር ነፃነት ስታፍን ፤ራስህንና አገርህን በሁለት መንገድ ትበድላለህ። አንደኛ ልክህን እንዳታውቅ ትሆናለህ! ዜጎች ባስተዳደርህ ላይ የሚያቀርቡትን ቅሬታ ካልሰማህ እንዴት ልክህን ታውቃለህ? ጆሮ ለባለቤቱ ባዳ ነው፤ብዙ አምባገነኖች የወዳጆቻቸውን ከንቱ ውዳሴ የህዝብ ድምፅማንበብ ይቀጥሉ…
ስኳር መች ይጣፍጣል?!
በዚህ እጅ ያልነካው ወዳጅ በማይገኝበት ክፉ ዘመን ሰላሳ አራት አመት እስኪሞላት ድረስ የማንም እጅ ሳይነካካት ከወር በፊት የተሞሸረች ልጃገረድ ወዳጅ አለችኝ። ‹‹ያላገባኝ አይነካኝም!›› ብላ…. ‹‹ወንድ ልጅ ወተቱን በነፃ ካገኘ ላሚቱን አይገዛም›› ብላ… ስንቱን የወንድ ፈንጂ በጥንቃቄ እንጣጥ ብላ፣ ስንቱን አማላይናማንበብ ይቀጥሉ…
ካ ገ ባ ች በ ኋ ላ …1
‹‹ሌላ ወንድ አቀፋት›› የሚል መርዶ ሸሽት ሌላ ሴት እያቀፍኩ በያንዳንዷ ምሸት “እሷ ናት” እላለሁ! (የኔ እብደት ሲገርመኝ ይባስ የሴቶቹ) ፍቅር የሰለቻቸው ፍቅር የሰለቹ እሷ ናችሁ ስላልኩ ‹‹እሷ ነን›› እያሉ እኔ እንዳነሳቸው ራሳቸውን ጣሉ ! በሰም ገላቸው ውስጥ ወርቅ እሷን እያየሁማንበብ ይቀጥሉ…
መስኮት
የቀሰቀሰኝ የሙልጭታ ድምጽ ነው –የማዳለጥ። ማታ ራት በልተን፥ እዚያው የተውነውን ሳህን በዕንቅፍ ልቧ ሳትረግጠው አልቀረችም። አስታውሳለሁ በዕንቅልፍ ልቧ የመሔድ ችግር እንዳለባት የነገረችኝ እንደቀልድ ነበር። –ደግሞ እንዳትደነግጥ በዘረመላችን ያለ ነው። እናቴም ስሊፕ ዋከር ነበረች ሂሂሂ… ብላ ስትነግረኝ የምሯን አልመሰለኝም ነበር። (ዐምደኛማንበብ ይቀጥሉ…
የተሻለ ሃሳብም ጀግና አሳቢም አጣን!
ማሰብ መቻል ልዩ ፀጋ ነው። ሃሳብን መርጦ መተግበር ደግሞ ሰው በራሱ ላይ የሚያመጣው በረከት ነው። ማንም ለሆዱ የሚስማማውን ምግብ እንደሚመርጠው ሁሉ ለአዕምሮውም የሚመጥን ሃሳብን መመገብ ራስን መጥቀም ነው። ንፁህ ምግብ ሰውን ከበሽታ እንደሚከላከለው ሁሉ ንጹህና መልካም ሃሳብም ሰውን አፍራሽ ተልዕኮማንበብ ይቀጥሉ…
እኛ ነን እኛ!
መግደልና መናድ እንጂ! ተስማምቶ መኖርና ማኖር ያቃተን፣ በሃሳብ መሸናነፍ እጅግ የከበደን፣ ከመካብ ይልቅ ማፍረስ የሚቀለን፣ የሃሳብ ልዩነት ሁሌም የሚገለን። በመጠፋፋት ታሪካችን! ዓለሙ የሚያውቀን፣ በዚህም የሚንቀን፤ የመገዳደል አዚም የተጋተን! ክፉ አዙሪት የሚነቀንቀን። የውጪ ጠላት ሲመጣ የምንስማማ፣ የውጪ ጠላት ሲጠፋ… እርስበርስ ተጠላልተን፣ማንበብ ይቀጥሉ…
የባህርዳሩ ክስተት – “የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ” ወይስ ሌላ?
መንደርደሪያ ሰኔ 15 በባህርዳር የተከሰተውን ሁኔታ ተከትሎ እያነጋግሩ ካሉ ጉዳዮች መካከል አንዱ ክስተቱ ምን ተብሎ መጠራት አለበት የሚለው ነው። ሁኔታውን ‹‹መፈንቅለ-መንግሥት›› ብለው የጠሩትና ቃሉን ለመጀመሪያ ጊዜ በደምበኛ(ሜይንስተሪም) ሚዲያ የተጠቀሙት በመንግሥት ሚዲያ የመጀመሪውን መግለጫ የሰጡት የጠቅላይ ሚኒስትሩ አፈቀላጤ ንጉሡ ጥላሁን ናቸው።ማንበብ ይቀጥሉ…
መርታት፤ መረታት፤ መገገም
የሆነ ጊዜ ላይ ረከቦት ጎዳና፤ ባንዱ ካፌ ውስጥ፤ ቡና ስጠጣ፤አንድ ጎረምሳ ወደ ተቀመጥኩበት መጣ፤ልጁ ግድንግድ ነው፤ጎልያድ ዳዊትን አዝሎ ያክላል፤ እኔ ደሞ እንደምታውቁኝ ነኝ፤ከፊቴ ሲቀመጥ የሚጥሚጣ ብልቃጥ አከልኩ፤ ግብዳው ብዙ ሳይቆይ የምነት ክርክር ጀመረ፤በተቻለኝ መጠን ወደ ክርክሩ ላለመግባት ተግደረደርኩ፤ ሰውየው ግንማንበብ ይቀጥሉ…
ሕሩይ ሚናስ
በኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ውስጥ ታላቅ ቦታ ከያዙ ሰዎች አንዱ ነው። እስካሁን ካነበብኳቸው የአማርኛ መጽሐፍት በልዩ ኹኔታ ከማስታውሳቸው ጥቂት ሥራዎች አንዱ የሕሩይ ሚናስ “እብዱ” የሚለው ሥራ ነው። የራሱን devastating experience በመጽሐፍ መልክ በመሰነድ ለአጥኚ ባለሙያዎች ራሱ እጅግ እንቆቅልሽ የኾነውን የአእምሮ መታውክማንበብ ይቀጥሉ…