‹‹ስቀና….››

የታሪክ ሃሳብ፡ ዶርቲ ፓርከር ‹‹The Sexes› (1926) አኩርፌዋለሁ። ሳሎኔ እንደገባ ‹‹ተቀመጥ›› ብለውም ሶፋዬ ላይ አኩርፌ በተቀመጥኩበት ቁልቁል ያየኛል።ፈራ ተባ ይላል፣ አይኑ አይኔን ይሸሻል። ከገባ ከሁለት ቃል በላይ ደፍሮ ማውጣት ተስኖታል። ፈርቶኛል። ይሄንን ታላቅ የኩርፊያ ደመና በምን እንደሚበትነው ስለጨነቀው ፈርቶኛል። የልብማንበብ ይቀጥሉ…

የማብራትና ማጥፋት ወግ

(የመጨረሻው ክፍል) ባገራችን፤ በባላባት ስርአት ወግ “ፈናወጊ “ የተባሉ አገልጋዮች ነበሩ፤የስራ ድርሻቸው ፋኖስ፤ አንዳንዴም ጡዋፍ ይዞ መቆም ነበር፤ራት ላይ ከጌቶች እና ከእመቤቶች ማእድ ትንሽ ፈንጠር ብለው ቆመው ያበራሉ፤ በቤተመንግስት ውስጥ መብራት ተሸክመው የሚያነጉም ነበሩ፤የመጀመሪያዎቹ የመብራት ምስሶዎች ነበሩ ማለት ይቻላል፤ ታድያማንበብ ይቀጥሉ…

የጉራጌ ሕዝብ ከ158 ዓመታት በፊት

ሰማዩም ምድሩም የኛ ነው የሚሉን ኦነጋውያን የሚይዙት ቅጣምባሩ ጠፍቷቸዋል። ከሰሞኑ ደግሞ ባሰራጩት በምስል የታገዘ ዜና በጉራጌ ምድር ከ158 ዓመታት በፊት ተቋርጦ ነበር ያሉን የገዳ ስርዓት ማስጀመራቸውን ነግረውናል። እንዲህ አይነት ዜና ሲሰማ ዝም ማለት ተገቢ ባለመሆኑ ከ158 ዓመታት በፊት የጉራጌ ሕዝብማንበብ ይቀጥሉ…

‹‹አፍሪካዊነት በጎነት››

እዚህ ኮንዶሞኒየማችን አራተኛ ፎቅ ላይ አንዲት ቆንጆ ልጅ አለች….ቁንጅናን ሳይሰስት የሰጣት እሷም ሳትሰስት ውበቷንና ሽቶዋን ለብሎኩ ነዋሪዎች በቸርነት የምታሳይ ቆንጆ ! እውነቴን ነው …አንዴ ስታልፍ ከአንደኛ ፎቅ እስከአራተኛ ፎቅ ደረጃው ሁሉ የሷን ውድ ሽቶ ይታጠንና ባለአራት ፎቅ ገነት ይመስላል ….በአካልማንበብ ይቀጥሉ…

ኢትዮጵያ የባሩድ በርሜል

ዳሠሣ መጻሕፍት ዘወርሃ ግንቦት ዛሬ የምነግራችሁ አማራን በመጥላትና ኢትዮጵያን ለማፍረስ ስለተጋውና ለዚህም ህልሙ መሳካት ጥለቻን በመጽሐፍ ከትቦ ለትውልድ ስላቆየው አውሮፓዊ ሮማን ፕሮቻዝካ እና ስለ መጽሐፉ ነው።”ኢትዮጵያ የባሩድ በርሜል” የመጽሐፉ ርዕስ ነው።በባሩድ በርሜል ፍንዳታ ትፈራርስ ዘንድ ስለተፈረደባት ሃገር ኢትዮጵያ በመርዝ ጭስማንበብ ይቀጥሉ…

የየመኒዎች ጨዋታ

በዚህ ወቅት የቅርብ ጓደኛዬ የመኒው ኮሎኔል ሙሐመድ አል ሐይደሪ ነው። ረመዳንን በአብዛኛው አንድ ቤት ነበር ያሳለፍነው። አሁንም አብረን ነው የምንውለው። በተለይ ከሰዓት አብረን ስንጫወት ነው የምናሳልፈው። በርካታ ቁም ነገሮችንም ከእርሱ እየተማርኩ ነው።  —- ጦርነትን ሸሽቶ ከሀገሩ የወጣው ሙሐመድ አል ሐይደሪማንበብ ይቀጥሉ…

“ደግ አይበረክትም”

እስከ:ማዕዜኑ ..እስከ፡ማዕዜኑ አነብር:ውስተ:ልብየ:ትካዘ ዐሊውየ:ሕገ:ወትዕዛዘ: ማርያም:ኩነኒ:መናዝዘ። አቤል: በፀጋ : ርቆ ፣ በየዋህነት:ከመጠቀበት ፣ ቃዬል:በንፍገት:ከብሮ ፣ መቀመቅ:ከወረደበት፣ የዕጓለ መሕያው: ታሪክ ፣ ሲጀመር : የጠቆረበት . እንውረድ:ብሎት:ወንድሙን ፣ እስትንፋሱን:የነጠቀበት ፣ ኃዘና ፣ ስምዒ:ወብካያ ፣ ለሃገሪትነ:ኢትዮጵያ ። የሞት:ታሪክ:ሊዘከር በአዝማናት:ማሀል:ሊነገር የመጀመሪያው:መልአክ ፣ ታሪኩን:ሲፅፈው:እንደዚህ:ነበር። …. ክልዔቱ:ማንበብ ይቀጥሉ…

አድናቆት እና ሞት

ላልጀመርከው ስኬት —የማይቆም ጭብጨባ ማያቋርጥ ፉጨት እያደር ሚገልህ — ቀን ያጣፈጠውን መርዝ እንደመጎንጨት  እንደ ሱፍ አበባ ጭለማን ተኳርፎ ፀሀይ ከሚመስል መብራት ስር መሰጣት ለምትወደው ስትል ሚያፈቅሩህን ማጣት አንዳንዴ ጥሩ በጣም ጥሩ እጅግ በጣም ጥሩ እንደ ፃ‘ፊው ሳይሆን እንደ አነባበብ ነው ሚገለጥ ሚስጥሩ ወደ ላይማንበብ ይቀጥሉ…

የስብሃት ሰይጣን፣ የእኛ መነፅር?

የስብሃት ገብረ እግዚአብሔር ‹ስምንተኛው ጋጋታ› ንባብ *** መተዋወቂያ በኢትዮጵያ ሥነ-ጽሑፍ ውስጥ የራሳቸውን የተለየ አሻራ አስቀምጠው ካለፉ ደራሲያን አንዱ የሆነውን የስብሃት ገብረ እግዚአብሔርን ያህል ሲያወዛግበን የኖረ ደራሲ ያለን አይመስለኝም። በተመሳሳይ ዘመን የተወገዘም የተመለከም ደራሲ ነው። ይኽ ሁለት ጽንፍ የያዘ ልዩነት የመነጨውማንበብ ይቀጥሉ…