በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ለአፍሪቃ አህጉር የመጀመሪያ የሆነውን መስጊድ ነው። ይህ መስጊድ የተሰራው በ641 ሲሆን የሚገኘውም በግብፅ መዲና ካይሮ ውስጥ ነው። መስጊዱ የሚጠራው በመስራቹ በ“አምር ኢብን ኣስ” ስም ነው። ይሁንና አምር እና ጓዶቹ መስጊዱን የሰሩት በአል-ፉስጣጥ እንጂ በካይሮ አልነበረም። ታዲያ መስጊዱንማንበብ ይቀጥሉ…
የአገር ፍቅር በቪያግራ !?
ምን ሰለቸኝ ? ፉከራ! ታዝባችኋል ግን ? በቃ ወጣቱ ሁሉ በየመድረኩ ነጭ ልብሱን ለብሶና አናቱ ላይ ባንዲራ አስሮ እየተንዘረዘረና ዱላውን እየወዘወዘ ዘራፍ ማለት ሆነኮ ስራው ! ጭንቅላት ባንዲራ ስለታሰረበት አይለወጥም! ባንዲራም አናት ላይ ሰለታሰረ ከፍ አይልም! ጭንቅላት በትምህርት እና ዊዝደምማንበብ ይቀጥሉ…
”ኦ አዳም”
አዳምን ልነካው ስለ ደፈርኩ ይቅርታ እጠይቃለው። ይቅርታ ጠይቄ ግን እፅፋለው። ((የማፈንገጥ አንድ ገፅ የአዳምም መልክ ነው።)) ግራጫ ፀጉር አለው። ትከሻው ሰፊ ነው። አይኖቹ መነፀር ይለብሳሉ። እጆቹ ለስላሳ ናቸው። ጣቶቹ ሲጋራ ይይዛሉ። እሱን ሳይ ሲጋራ አጢስ ብሎኝ ያውቃል። ብሄራዊ ሰፈር የምከርምማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦18)
እትዬ ተጣጥበው እና ተኳኩለው እንደጨረሱ ተላይኛው ክፍሎች ባንዱ ውስጥ ገቡ። ወድያው አንድ የመሂና ታርጋና መፍቻ ይዘው በመውጣት መሂናቸው ላይ የነበረውን ታርጋ ፈተው ቀየሩት። ተዛ የቀየሩትን ወደ ቤት አስገብተው የጎንዬሽ ገርመም አርገውይ ነይ የውጭውን በር ክፈች አሉይ። የከፈትሁበትን ቁልፍ ተቀብለውይ ተውጪማንበብ ይቀጥሉ…
በእዳ የተያዘ ጡት
ጠበቃ:— የተከበረው ፍርድ ቤት ተከሳሽ አስቀድሞ በግልፅና በአፅኖት እንደተናገረው ከደንበኛዬ ድርጅት የመዘበረውን 120 ሺህ ዮሮ ለፍቅረኛው ጉች ጉች ያለ ጡት ማሰሪያነት ተጠቅሞበታል። የቀረቡት ማስረጃዎች እንደሚያመላክቱት በእጁ የሚገኝ ውድ ንብረት የፍቅረኛው ጡት ብቻ ነው። ዳኛ:— ምን እያመላከትክ ነው? ጠበቃ:— ይሄ ሰውማንበብ ይቀጥሉ…
የሸገር ገበታን በጨበጣ ታደምኩኝ
በትላንቱ ስብሰባ ላይ ለመታደም ወደ አፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (ECA) ቅጥር ግቢ ልገባ ስል በር ላይ የቆመ ፖሊስ በዲያስፖራ ቅላፄ “ሞባይል ይዘሃል?” አለኝ። እኔም ጥያቄው ገርሞኝ “አዎ” አልኩት። “ሞባይል ይዞ መግባት አይቻልም!” አለኝ። ከአንዴም ሁለቴ በECA በተዘጋጁ ስብሰባዎች ላይ ተሳትፌያለሁ። ያኔማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦17)
እሳቸው ቲጮሁ እኔ እንደፈዘዝሁ በልሁ ጋር ትለረሳሁት ሰሀን ታስብ መላሽ ትላልሰጠኊቸው በሽቀው… ወደ እኔ ይበልጡን በመጠጋት “ያን ሁሉ ሳንኳኳ ምን ስትሰሪ ነበር እያልኩሽ እኮ ነው ብለው ቲያፈጡብኝ ተሄድኩበት ሀሳብ ባነንሁና የባለፈውን እንደመብረቅ ልብ የሚያቀዘቅዝ ጥፊያቸውን ታያልሱኝ በፊት… ወደ ላይም ወደማንበብ ይቀጥሉ…
“ኑ ሀገር እንስፋ!”
ክፍፍል መችነበር፥ በአምላክ አሰራር ፥በቅድመ አፈጣጠር ሰው ሰው ብቻ ነበር ፥ዘሩ ሳይቆጠር። ሰውነት ተንዶ፥ እንዲህ እንደዛሬ ፥ ሳይኖር መበታተን የመቆጣጠር ዛር ፥ መቃብር ሳይከተን አንድ እናት ነበረን ፥ ቀሚሷ እንደኪዳን ፥ ሁላችን ምንለብሰው ዛሬ ተለያይተን፥ ክብሯን እንደ እቃቃ ፥ ዳቦማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦16 )
የሞት ሞቴን ይቅር ይበሉይ እትዬ ታለወትሮዬ ዛሬ የታሸገ ውሃ አምሮት ውል ቲልብይ ግዜ ነው ትለተኙ ታላስፈቅዶት የወሰድሁት አልሁና በድንጋጤ ምን እንደምሰራም ታይታወቀይ ውሃውንም አፌንም ከፈትሁና አንቆረቆርኩት። ታሁን ታሁን እትዬ ዘለው አናቴ ላይ የሚከመሩብይ ትለመሰለይ አይኔን ታልነቅል ትመለከታቸው ..ቃል ታፋቸው ታይወጣማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦15)
እኔም አሁን አንድ ነገር ታፌ ቢወጣ እትዬ ተነስተው ተነጨርቄ ተመዋጥ አይመለሱም። “ተእብድ አጠገብ ፥ ድንጋይ አይወረወርም” አለች ያቺ ያገር ቤቷ ሚስኪን ጎረቤቴ። እዚህ እማ ምን ኮረቤት አለ። ሰው ሁሉ ደም የተቃባ ይመስል ተሸሽጎ ነው የሚኖረው። ተቸገርኩ ቢባል ለጋሽ፣ ኡኡ ቢሉማንበብ ይቀጥሉ…