“ኑ ሀገር እንስፋ!”

ክፍፍል መችነበር፥ በአምላክ አሰራር ፥በቅድመ አፈጣጠር ሰው ሰው ብቻ ነበር ፥ዘሩ ሳይቆጠር። ሰውነት ተንዶ፥ እንዲህ እንደዛሬ ፥ ሳይኖር መበታተን የመቆጣጠር ዛር ፥ መቃብር ሳይከተን አንድ እናት ነበረን ፥ ቀሚሷ እንደኪዳን ፥ ሁላችን ምንለብሰው ዛሬ ተለያይተን፥ ክብሯን እንደ እቃቃ ፥ ዳቦማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦16 )

የሞት ሞቴን ይቅር ይበሉይ እትዬ ታለወትሮዬ ዛሬ የታሸገ ውሃ አምሮት ውል ቲልብይ ግዜ ነው ትለተኙ ታላስፈቅዶት የወሰድሁት አልሁና በድንጋጤ ምን እንደምሰራም ታይታወቀይ ውሃውንም አፌንም ከፈትሁና አንቆረቆርኩት። ታሁን ታሁን እትዬ ዘለው አናቴ ላይ የሚከመሩብይ ትለመሰለይ አይኔን ታልነቅል ትመለከታቸው ..ቃል ታፋቸው ታይወጣማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦15)

እኔም አሁን አንድ ነገር ታፌ ቢወጣ እትዬ ተነስተው ተነጨርቄ ተመዋጥ አይመለሱም። “ተእብድ አጠገብ ፥ ድንጋይ አይወረወርም” አለች ያቺ ያገር ቤቷ ሚስኪን ጎረቤቴ። እዚህ እማ ምን ኮረቤት አለ። ሰው ሁሉ ደም የተቃባ ይመስል ተሸሽጎ ነው የሚኖረው። ተቸገርኩ ቢባል ለጋሽ፣ ኡኡ ቢሉማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦14)

ብጋደምም  እንቅልፍ  ተየት ይመጣል ። ፈጣሪዬ እባክህ ክፉውን እርቅለት። እንደው በልሁ ምንም ታይሆን በፊት አንዴ   ባወራሁት እና  ምን  እንደሚለኝ  በሰማሁ። እሄን አርጊ ታለኝ ምንም ይሁን ምን ተማረግ አልመለስም !። ተዳንም ባንድ ላይ! ተሞትንም ባንድ ላይ! እዚህ ቤት ውስጥ  ምን አለውማንበብ ይቀጥሉ…

ክርስቲያኗ ፍቅረኛዬ ናፈቀችኝ!

ረመዳን ሲመጣ ከማስታውሳቸው ሰዎች አንዷ ናት። በእድሜዋ ከኔ በሁለት ዓመት ታንሳለች። ከ1996-2004 በነበረው ዘመን የኔ ምርጥ ጓደኛ እርሷ ነበረች። ሌላ ሴት የመጋበዝ ባህል አልነበረኝም። እርሷን ግን ከፒያሳው ኡመር ኻያም ጀምሮ እስከ ውድ ሬስቶራንቶች ድረስ እየወሰድኳት እጋብዛት ነበር። እርሷም አጸፋዋን በመክፈሉማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦13)

ደምስሮቼ ሁሉ ስራቸውን አቁመው ማን እንደነካኝ ለማየት  አንገቴን ወደ ጀርባዬ ማዞር  ተሳነኝ። የሞትኩ ያህል ትንፋሽና ድምጤን አጥፍቼ  በፍርሀት ተውጬ ትጠባበቅ  ተውሃላ የነካኝ ነገር እዛው እነካኝ ቦታ እንደተጫነኝ አልንቀሳቀስ ቲል  የሞት ሜቴን ዘወር ብዬ ታይ። ተደነገጥኩት ባልተናነሰ ባስደነገጠኝ ነገር በሸቅሁ። “ፍርሀትማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦12)

“በቀላሉ እማ ገድዬ አልቀብርህም  በቁምህ አስቃይቼ እሄን እልህክን አበርድልሀለሁ። “አሉና ሽጉጡን ታፉ ውስጥ ቲያወጡት መርፌ ወግተው ወደ ሰውነቱ ያንቆረቆሩት ፈሳሽ ምን እንደሆን እንጃ  ታፉ ውስጥ የሚዝለገለግ ነጭ ፈሳሽ እየወጣ እንደቅድሙ ለመጮህ ተሳነው መሰል በለሆሳስ  እያቃሰተ ” ግደይኝ አንቺ አረመኔ ሴትዬማንበብ ይቀጥሉ…

ህክምናው ይታከም

የዛሬ ሰባት አመት ግድም ጆሮን እያመመኝ በጣም እሰቃይ ነበር፤ጉዳዩን መነሻ አድርጌ” መግባት እና መውጣት” የተሰኘውን ልቦለድ በመፃፍ ፤ስቃዩን ወደ ሳቅ ቀይሬዋለሁ፤ አሁን ያልፃፍኩትን ልንገራችሁ። በድፍን ጦቢያ ዶክተር ነጋን የሚያክል የጆሮ ሀኪም የለም ተባልሁ! ወደ ፒያሳ ወረድሁ፤ ዶክተሩ በትህትና በጨዋነት መረመሩኝ፤ማንበብ ይቀጥሉ…

“ለይለቱል በድር” እና “በርቲ በርቲ” በሀረር

ረመዳንን የሚጾም ሰው ስለ“ለይለቱል ቀድር” ማንነት በሚገባ ያውቃል ብዬ እገምታለሁ። “ለይቱል በድር”ን ግን ብዙዎቻችሁ ላታውቁት ትችላላችሁ። ስለዚህ በዛሬው የረመዳን ወጋችን “ሀረር ጌይ” በተሰኘው መጽሐፌ ስለ “ለይለቱል በድር” የጻፍኩትን አጋራችኋሁ። ***** “በድሪ” እና “በድሪያ” እኔ በተወለድኩበት አካባቢ በጣም ከሚታወቁት ስሞች መካከልማንበብ ይቀጥሉ…

ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦ 11)

እንዳልፈጠፈጥ ፈራሁ ቀና ብዬ እራሴን ለማረጋጋት  ሞከርሁ። ጥጉን ይዤ  እምዬ እሄን ጉዴን አላየሽ  እስተዛሬ ታውሬ ጋር አብሬ  ነው የኖርኩት አልሁ ለራሴ።  ትንሽ ተቀመጥሁና  ትንፋሽ ወስጄ መልሼ በሆዴ  ተኝቼ ቁልቁል ትመለከት  የበልሁ ሁኔታ አንጀቴን አላወሰው። እትዬ የ ባእድ  የአምልኮ ጠሎታቸውን ጨርሰውማንበብ ይቀጥሉ…