/እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በላይ ለሆኑ ብቻ/ ከጥቂት ጊዜ በፊት በዘመኑ የኣራዶች መስፈርት <ደረጃ 1> የሆነች አንድ ሞዴል ቺክ ጋር <ዴት> አደርግ ነበር…እንደዋዛ ተዋውቀን እንደዋዛ መገናኘቱን ደጋገምነውና ብዙም ሳንቆይ እንደዋዛ አልጋ ላይ ተገኘን…መቼስ በጊዜኣችን ፍቅሩም ፀቡም ስኬቱም ውደቀቱም እንደ መቶማንበብ ይቀጥሉ…
ታሪክ በመሰንቆ (3)
ባልቻ ፈረሱ ነፍሶ መድፉን ጣለው ተኩሶ ባልቻ ሆሆ ! ባልቻ ሆሆ🙂 ባልቻ አባ ነፍሶን በታሪክ ውስጥ ስመጥር ያደረገው አድዋ ላይ የፈፀመው ጅብድ ብቻ አይደለም። ምን የመሰለ ጀብድ ሰርተው ፣እንዳዘቦት ቀን የተረሱ ጀግኖች ሞልተዋል። የወሎየው አዝማሪ፣ የሀሰን አማኑ መሰንቆ፣ ለባልቻ ሳፎማንበብ ይቀጥሉ…
የመጨረሻው የአድዋ ውሎ
እየቆየ ዝነኛ የሆነውና በኢትዮጵያም ታሪክ ውስጥ ምናልባት ከሁሉም የላቀው የአድዋ ጦርነት የተጀመረው በመጋቢት 1 ቀን 1896 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) ከማለዳው ላይ ነበር። በዚህ ጦርነት የተሰለፉት ዋና ዋና ጀግኖች ራሱ ንጉሠ ነገሥት ምኒልክ፣ ንግሥት ጣይቱ፣ ፊታውራሪ ገበየሁ፣ ንጉስ ተክለ ሀይማኖት፣ ራስ ወሌ፣ማንበብ ይቀጥሉ…
አድዋ እና ‹‹ደማሟ ኢትዮጵያ››
ከውጫሌ ውል መፍረስ በኋላ፣ ኢጣሊያኖች አድዋን እና አክሱምን እንደያዙ እየገፉ መጡ። ፍልፈሎቹ የሀገራችንን መሬት እየቆፈሩ ገቡ። ‹‹በአምስት አመት ከባድ ረሃብ የተጎዳውን ችግረኛ ህዝቤ አላዘምትም›› ብለው ሲያቅማሙ የነበሩት ምኒልክ የነገሩን ገፍቶ መምጣት ሲመለከቱ ቀጥሎ ያለውን የክተት አዋጅ አወጁ። ‹‹…አገር የሚጠፋ፣ ሃይማኖትማንበብ ይቀጥሉ…
“አንቱ አጤ ሚኒሊክ ምን ያሉት ሰው ነዎት ?… “
የዛሬ አመት በዚህ ወቅት ነው …..አዳራሹ ካፍ እስከገደፉ ግጥም ብሎ በተሰብሳቢወች ተሞልቷል ! የኢሃዴግ ወጣቶች ሊግ ..የሴቶች ሊግ …ጥቃቅንና አነስተኛ ተወካዮች እንዲሁም የአካባቢው ነዋሪ የቀረ የለም ! ለዩኒቨርስቲ ተማሪወች ከሚሰጠው ስልጠና ጎን ለጎን የአገሪቱን ‹‹ነባራዊ ሁኔታ›› ለነዋሪውም ለማስገንዘብ የተዘጋጀ የሶስትማንበብ ይቀጥሉ…
የምኒልክና የአድዋ ነገር
የምኒልክና የአድዋ ነገር በዚህ መጣጥፍ አልቆለታል! /#ዲ_ሳህለማርያም እንደፃፈው/ “ደጃዝማች ፣ ገና ከሰላሌ ስንነሳ ታማኝነቴን በምኒልክ ስም ቃል የገባሁት ላንተ እንጂ ለሽማግሌዎች ወይም ለንጉሱ አይደለም። እኔ ንጉስ አይደለሁም። ተራ ወታደር እንጂ። …. ላንተ ግን አሁንም በምኒልክ ስም ፣ በምኒልክ አምላክ በድጋሚማንበብ ይቀጥሉ…
እኔ አንችን ስጠላሽ!
(ከገብረክርስቶስ ደስታ ‹እኔ አንችን ስወድሽ› ግጥም ሙሉ አፃፃፉ ተወስዶ መልእክቱ የተቀየረ ) ሁለት አስርት አመት ብዙ ሺህ ዘመናት እልፍ አመት መሰለኝ ፍቅሬ አንችን ስጠላሽ ቀኑ ረዘመብኝ! ደመኛ አይኖችሽን በጥላቻ እያየሁ ምየ ተገዝቸ ውዴ እጠላሻለሁ !! እኔ አንችን ስጠላሽ …. እንዳባቴማንበብ ይቀጥሉ…
አይ ቅዳሜ!
በማርና በወተት እንደ ጨዋ ያሳደጉኝ ወላጆቼ…ቢሉኝ ቢሉኝ አልሰማ ያልኩበትን የዚህ እድሜዬን <የግሮሰሪ አመል> አሜን ብለው ከተቀበሉ እነሆ ጥቂት ሰነባበቱ…ከሰፈራችን አንደበተ ርቱዕ ቄስ ባባቴ በኩል እስከምዛመደው ስመጥር የከተማችን መሃዲንስ ድረስ በብዙዎች ተመከርኩ…እኔ እቴ!…MD!…/መስሚያዬ ድፍን!/…እንዴት ችዬ በመለኪያ ልጨክን?…<ከሷ ጋር አድሬ ሲነጋ ልሙት>ማንበብ ይቀጥሉ…
የ “Tower in the Sky” ደራሲዋ ሕይወት ተፈራ
ቀሳፊ ምርቃት
ሰማሁ ምርቃትሽን …. ከእናት አንጀትሽ ቁልቁል ሲዥጎደጎድ ታየኝ ምድረ መልዓክ … ብራና ዘርግቶ ቃልሽን ሊከትብ ትከሻሽ ላይ ሲያረግድ በረካሁንልኝ …ከፍ ያርግህ በሰው ፊት … እድሜ ጥምቡን ይጣል ይቅና ማቱሳላ እርጅና እጁ ይዛል አካላትህ ይስላ ዝም ! እግርህን እንቅፋት ጎንህን ጋሬጣማንበብ ይቀጥሉ…