ግፍና ቅሌት ያዘቦት ወግ በሆነበት በዚህ ዘመን “የሰው ህሊና” የት ገባ ብለህ ሳትጠይቅ ያደርክበት ቀን አለ? በርግጥ ህሊና የሚባል ነገር ራሱ ይኖራል? አንድን እሥረኛ ሽንት ቤት እንዳይሄድ በመከልከል የሚቀጣ የወህኒ ጠባቂ ባለበት አገር ውስጥ የህሊናን መኖር ብጠራጠር ይፈረድብኛል?በሀዲስ አለማየሁ “የልምዣት” ውስጥ ፈረደማንበብ ይቀጥሉ…
የባል ገበያ – (ክፍል ሶስት)
“ሸሚዝ በከረቫት አይነት ሁሌ ሲጠነቀቁ አትመኛቸው። ወይ እጃቸው እስክትገቢ ነው አልያም የሆነ የሚያካክሱት አልባሌ አመል አለባቸው።” ያለችው ሳቢ ትዝ አለችኝ። …… ሳቢን የማውቃት በሀብቴ ነው። ሳቢ ፈረንጅ የማግባት ፍቅር እንጂ ከሃገር የመውጣት ፍቅር አልነበረም ዴቲንግ ሳይት ላይ የጣዳት። እንኮኮ አድርጌሽማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ሂድ››
ሞከርኩ። እስኪታክተኝ ሞከርኩ። የገነባሁትን ላለማፍረስ፣ የለኮስኩትን ላለማዳፈን፣ ያቦካሁትን ላለመድፋት ብዙ ሞከርኩ። እሱ ግን… በራሱ አባባል ‹‹አብላጫ መቀመጫ›› ሲያይ የሚንከራተት አይኑ አላረፈም። ከፊት ቀድመው የሚመጡ ውድር ጡቶችን ሲያይ መቅበዝበዙን አልተወም። ሌላ ያያል። ሌላ ይመኛል። ሽቶ የተቀባች ባለፈች ቁጥር እንደውሻ ያለከልካል። ቅልብልብማንበብ ይቀጥሉ…
የባል ገበያ (ክፍል ሁለት)
ምኑ እንደዘገነነኝ አላውቅም። ፍሬ— አልባ መሆኑ? አሁንም አሁንም አፍንጫውን እየሞዠቀ ቆለጡን እየነካካ ማለቃቀሱ? ብቻ የሰውነቴ ቆዳ ሽፍ እስኪል ሸከከኝ…… ጥዬው ብሄድ ደስ ባለኝ። …… እንደምንም ለሁለት ሰዓታት ታግሼ አየር ማረፊያ ድረስ ሸኘሁት። …… እቅዳችን የነበረው ከወር በኋላ ተመልሶ መጥቶ ልንጋባማንበብ ይቀጥሉ…
ግብዣው
ካገሩ የወጣ ካገሩ እስኪመለስ ቢጭኑት ሶፍትዌር ቢለጉሙት ሆረስ ከዘፋኞች ቡድን ጋር አሜሪካ ከገባን ማግስት ዘፋኞች በዶላር ከበሩ። እኔ አጥብቄ ተቸገርኩ። በወይዘሮ የሺሻ- ወርቅ ናይት ክለብ ውስጥ፤ ፋሲል ደመወዝ የጣውላ ክላሹን አነግቶ “አረሡት የሁመራን መሬት ” ብሎ ዘፍኖ ፤ ሁመራን ለመሸመትማንበብ ይቀጥሉ…
የባል ገበያ
“እንዴት ተጣበሳችሁ?” ብላ ዛሬም አፋጠጠችኝ። ምን ቀን አቅለብልቦኝ ቋንቋውን የምማረው ለቪዛ መሆኑን እንደነገርኳት እንጃ…… “እስቲ መጀመሪያ አንቺ ንገሪኝ።” ጥያቄዋን ሽሽት እንጂ የሷን የጠበሳ ታሪክ የመስማት ጉጉት ኖሮኝ አልነበረም። እንኳን ተጠይቃ እንዲሁም ምላሷ ሞት አያውቅም። “እኔማ ዴቲንግ ሳይት ላይ ነው የጠበስኩት።ማንበብ ይቀጥሉ…
እስርቤት እና ጊዜ
‹‹ፉት ሲሉት ጭልጥ››
ዛሬ.. ግንቦት 20 ማለዳ 1.45 ከበራፌ ላይ ቀጭን እና ስለታም ድምፅ ‹‹ልዋጭ! ልዋጭ!›› እያለ ሲጮህ ነቃሁ። የዚህ ሰውዬ ድምፅ በዛሬ ቀን ከነገር ሁሉ ቀድሞ ጆሮዬ ጥልቅ ያለው የቀኑ ማጀቢያ ሙዚቃ ለመሆን አስቦ ይሆን? ‹‹ልዋጭ! ልዋጭ!›› መጮሁን ቀጠለ። ተነስቼ ወጣሁ። መደበኛውማንበብ ይቀጥሉ…
አርቲስት ሐመልማል አባተ
“የለ_ዓለም”
“ከዚህ ቀደም በሰው ልጅ በማንም ያልተሞከረ አዲስ ሃሳብ እና የአፃፃፍ ስልት እውን አለ?” የአጻጻፍ ቅርፅ ሃሳብ የማስተላለፊያ መንገድ ነው። የስነጽሑፍ አላባዊያን የተውጣጡት፣ ከተለያዩ ቀደምት ፀሐፍት ስራዎች ተወራራሽ መዋቅረ ውጤት (ውበት) አንፃር መሆኑም የሚያሳየው ይሄንኑ ነው። ይነስም ይብዛ፣ እያንዳንዱ ሰው በተመሳሳይማንበብ ይቀጥሉ…