‹‹እንክብካቤ ሁሉ አክብሮት አይደለም ›› አለች ልእልት … ‹‹ይሄውልህ እንግዲህ አማርኛ ፊልም ላይ ድራማ ምናምን …ወይ ጸጉር ቤት ስቀመጥ የታጠበ ፀጉሬ እስኪደርቅ በአተት ኮተት ታሪካቸው የሚያደርቁኝ የፋሽን መፅሄቶች ….(በኋላ ነው አድርቅ መሆናቸው የገባኝ በፊትማ እንደውዳሴ ማሪያም ነበር የምደግማቸው ) እነዚህማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል ዘጠኝ)
ትላንት 10 ፡00 ሰዓት አካባቢ ከሆስፒታል ወጣሁ …. ልክ በጓደኞቸ በእናቴና በእህቶቸ መሃል ሁኘ …ከሆስፒታል ሳይሆን የሆነ ትልቅ ጀብዱ ሰርቸ ከዘመቻ የምመለስ ነበር የምመስለው … ልክ ሆስፒታሉ ኮሪደር ላይ ስደርስ ሁለት ነርሶች ነጭ ጨርቅ ጣል የተደረገበት አስከሬን በተሸከርካሪ አልጋ እየገፉማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል ስምንት )
የኔ ነገር …ምንድናት ቀበሮ ትሁን ጥንቸል(ለካ ጢንቸል ስጋ አትበላም) ብቻ የሆነች <ጅል> እንስሳ ናት አሉ…. ከዝሆን ኋላ ኋላ እየተከተለች ሙሉ ቀን ዋለች እንደሚባለው ሆነ ….ምንትሱ ሲወዛወዝ ይወድቃል ብላኮ ነው ….እኔም እንደዛች እንስሳ ነው የሆንኩት ….የልእልትን ትረካ ልቤ ተንጠልጥሎ እየሰማሁ ካሁንማንበብ ይቀጥሉ…
“ገጽታ ግንባታ?”
ባገራችን ኣብዛኛው ዜጋ ለቀን ጉርስና ላመት ልብስ ሲታገል የሚኖር ነው፡፡ ጌቶች ደግሞ ኣማርጠው ይበላሉ፡፡ ኣማርጠው ይለብሳሉ፤በለስ ሲቀናቸው ደግሞ የሃያ ኣምስት ሚሊዮን ብር ቪላ ይቀልሳሉ፡፡ እንዲያም ሆኖ ደግሞ መከበርና መደነቅ ይፈልጋሉ፡፡ ሰው ምንም በስጋው ቢመቸው በሌላው ተመዝኖ እንደቀለለ ሲሰማው ደስተኛ ኣይሆንም፡፡ማንበብ ይቀጥሉ…
ገፅታ ሳይኖር፣ ለገፅታ መጨነቅ ውጤት የለውም!
“በአሁኑ ጊዜ የተከሰተው ችጋር መጀመሪያ ነው፤ በመስከረምና በጥቅምት የዝናብ ወቅቱን ተከትሎ የሚመጣ ችጋር ገና መንገድ ላይ ነው፤ በአብዛኛዎቹ ገበሬዎች ላይ የሚደርሰው በመጋቢትና በሚያዝያ ነው፤ በድንቁርና ንግግርና በመመጻደቅ አይቆምም፤ አሁን የተከሰተውን ምልክት ለመቀበልና ዋናውን ችጋር ለመከላከል የሚያስፈልገውን እርምጃ በጊዜው መውሰድ ካልተቻለማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል ሰባት)
‹‹ከደነዘዘ ሃብታም ከመወለድ ነቃ ካለ ድሃ ቤተሰብ መውጣት በስንት ጠዓሙ ›› አለች ልእልት ታሪኳን ስትጀምርልኝ …. እኔ እንኳን ‹‹ገንዘብ የደነዘዘውን ሁሉ ነቃ የሚያደርግ አስማት ነገር›› እንደሆነ እየሰማሁ ስላደኩ አባባሏ ብሶት የወለደው የተሳሳተ ጥቅስ መስሎኝ ነበር …. እውነቴን ነው ‹‹እከሊት ብርማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል ስድስት)
ዛሬ በጧቱ አንድ ጅንስ ሱሪና ነጭ አዲዳስ ሲኒከር ጫማ ያደረገ (እድሜው አምሳ የሚሆን እንቢ አላረጅም ነገር) ማስቲካ የሚያላምጥ ….ደግሞ በሽቶ ተጠምቆ የወጣ የሚመስል ….(ልክ ሲገባ ክፍሉ በሽቶ ተሞላ) ወደተኛሁባት ክፍል ገባና መነፅሩን አውልቆ አንዴ ክፍሏን በትእቢተኛ አይኑ ገርምሟት ሲያበቃ …ወደእኔማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል አምስት)
እኔማ ችግር አለብኝ …ከምር ችግር አለብኝ !! አሁን ሰው ሲሉኝ አሁን አፈር …አሁን ደህና ነገር እያወራሁ በቃ ሰው አፉን ከፍቶ እየሰማኝ በመሃል ዘብረቅ አድርጌ ሰው ማስቀየም ! ኤጭ …..ይሄ ልክፍት ነው እንጅ ሌላ ምን ይባላል … ለኔማ እንኳን ቢላ ጎራዴምማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል አራት )
አንዲት መልከመልካም ነርስ ነበረች እየተመላለሰች የምትንከባከበኝ … ከስራዋ በተጨማሪ በመጣች ቁጥር የምታገኛቸው ወጣት ጓደኞቸ ጋር አንድ ሁለት ቃላት (አለ አይደል እንደማሽኮርመም የሚያደርጉ) ስለምትወራወር የእኔን ክፍል ከስራ ቦታነት በተጨማሪ እንደመዝናኛ ቦታ ሳታያት አልቀረችም … ታዲያ ይች ነርስ እናቴም ጋር ከመግባባቷ ብዛትማንበብ ይቀጥሉ…
በአልጋው ትክክል (ክፍል ሦስት)
‹‹ተመስገን…. ዋናው መትረፉ ነው ! ወደልቡ ከፍ ቢል ኖሮ ወይ ቆሽቱን ቢያገኘው የማን ያለህ ይባላል ›› የሚል ድምፅ ስሰማ ልክ እንደብርቱ ክንድ ትከሻና ትከሻየን ይዞ እያርገፈገፈ ከከባድ እንቅልፍ የቀሰቀሰኝ መሰለኝ ! አ?? አላመንኩም …. መትረፌ ብቻ አይደለም የገረመኝ …. የመትረፌንማንበብ ይቀጥሉ…