ዋለልኝ መኰንን በድሮው አጠራር በወሎ ጠቅላይ ግዛት በደብረሲና ወረዳ ከአባቱ ከአቶ መኰንን ካሣና ከእናቱ ከወይዘሮ ዘነበች ግዛው መጋቢት 11 ቀን 1938 ዓመተ ምህረት ተወለደ። ዋለልኝ መኰንንም በደሴ ከተማ በሚገኘው የንጉሥ ሚካኤል ተምህርት ቤት አንደኛ ደረጃ እና ሁለተኛ ደረጃ ከዚህም በመቀጠልማንበብ ይቀጥሉ…
ግርግር – አንድ
አውላቸው እባላለሁ … ተወልጀ ያደኩት እዚሁ ሰፈር ነው (ሌላ ምን መሄጃ አለኝ) ሰዎች ታሪክህን ንገረን ይሉኛል … ለማንም ታሪኬን ተናግሬ አላውቅም … እኔ,ኮ የሚገርመኝ እስቲ አሁን ማን ይሙት ይሄ ህዝብ ታሪክ ብርቅ ሁኖበት ነው የኔን ታሪክ ለመስማት የሚጓጓው ? …ማንበብ ይቀጥሉ…
ላንዲት ማስቲካ ሻጭ ህጻን
በደብተርሽ ምትክ ትንሽ ሱቅ ታቅፈሽ ካልፎሂያጅ እግር ስር፤ እንደ ድንቢጥ ከንፈሽ ጋሼ ግዙኝ ስትይ፤ ኣንጋጠሽ ወደ ላይ ለጉድ ተጎልቸ፤ ምታረጊውን ሳይ ራሴስ ይታመም፤ ምላሴን ምን ነካው ግራዋ ይመስል፤ መረረኝ ማስቲካው:: ኣፈር ጠጠር ለብሶ ፤በዶዘር ተድጦ መስኩ ከነጎርፉ ሰማይ ከነዶፉ ለጌቶችማንበብ ይቀጥሉ…
ጉደኛ ስንኞች
ከጥቂት ኣመታት በፊት የሆኑ ሸበቶ ሽማግሌ እኔንና ኣብሮኣደጌን ኣንተነህ ይግዛውን ኣፈላልገው ኣገኙንና ለጠቅላይ ሚኒስተር መለስ የሚላክ ኣቤቱታ እንድንጽፍላቸው ማለዱን፡፡የሆነ ጉልቤ በድሏቸዋል፡፡ምሬት ኣባርሮት ወደዚህ ገጽ የመጣውን ኣንባቢ ተጨማሪ ምሬት ላለማካፈል የሰውየውን በደል ኣልጽፈውም፡፡ ተገናኝተን ስንጨዋወት ስለግጥም ተነሳና ኣንድ ግጥም በቃሌ እንድወጣላቸውማንበብ ይቀጥሉ…
ስለ ተድላ
የጥንቲቱ ፋርስ ካፈራቻቸው ባለቅኔዎች መካከል ኣንዱ ኦመር ካያም ነው፡፡ ፈላስፋ ሳይንቲስት እና የተዋጣለት የሂሳብ ሊቅ ነው፡፡ሩባኣያት የሚል የግጥም ዘይቤ ፈልስፏል፡፡ሩባያት ኣራት መሥመር ያለው ሲሆን ከሦስተኛው መሥመር በቀር ሌሎች ቤት ይመታሉ ፡፡ ኦመር ካያም መናፍቅ ነበር፡፡ ትንሳኤ ሙታን መኖሩን ይጠራጠራል፡፡ህይወት ከስንዝሮማንበብ ይቀጥሉ…
ስለ እኔ እና የመጀመሪያው ፍቅሬ
(ክፍል አንድ) ‹‹እጅ ወደ ላይ!›› ሎጋ ቁመናው ተስተካክሎ፣ ፍቅሩ የሚስብ አይኑ አባብሎ፣ …ላፈጣጠሩ እንከን የለው፣ አረ እንዴት አርጎ ነው የሰራው አረ እንዴት አርጎ ነው የሰራው›› ድምፃዊት ሂሩት በቀለ ከአሰልቺ የጎበዝ ተማሪነት ቀናት በአንዱ…. ለስምንት ሰአት ሃያ ጉዳይ ገደማ ከዶርም ወጥቼማንበብ ይቀጥሉ…
ሸሌ ነኝ
‹‹ነይ እዚህ ጋር ልብስሽን አውልቀሽ ውስጥ ሳትገቢ…ብርድልብሱ ላይ ተኚ›› ሲለኝ፤ ልማድ ሆኖብኝ መግደርደር ዳድቶኝ ነበር፡፡ ድሮ፤ ልጃገረድ እንዳለሁ ጊዜ መሽኮርመም፡፡ ሰው እንጂ ሴት ያልሆንኩ መስሎኝ፡፡ ስጋ ሸጬ እንጀራ ልገዛ ያልመጣሁ መስሎኝ፡፡ ገንዘብ ተቀብዬ ደስታን ልሰጥ ያልመጣሁ መስሎኝ፡፡ አንገቴን እንደሰበርኩ ወደማንበብ ይቀጥሉ…
ዕንቁላል፣ ድንችና ቡና
ልጁ ሁልጊዜ እየመጣች ታማርራለች፡፡ ኑሮ አልተሳካልኝም፣ አልሞላልኝም፣ ባሌ ያስቸግረኛል፣ ሥራ ቦታ ሰላም የለኝም፣ ጎረቤቶቼ ረበሹኝ፣ ሕመሙ በረታብኝ፣ ገንዘቤ አልበረክት አለ፤ ጓደኞቼ ያሙኛል፣ ልጆቼ ይበጠብጡኛል፡፡ ስለ ሸረኛ፣ ስለ መጋኛ፣ ስለ ምቀኛ፣ ስለ መተተኛ የማትለው ነገር የላትም፡፡ አባቷ የተለያዩ ታሪኮችን እየጠቀሰ ሊመክራት፣ማንበብ ይቀጥሉ…
The History of first Bank Notes of Ethiopia in 1915
Ethiopian banking history, in its modern sense, began towards the end of the reign of Emperor Menilek. This period witnessed the establishment, as most readers will know, of the country’s first bank. Called the Bank of Abyssinia, or in Amharicማንበብ ይቀጥሉ…
The first modern school in Ethiopia
The first modern school in Ethiopia, the Ecole Imperiale Menelik, which was opened in October 1908 Establishing modern schools was not an easy adventure for Emperor Menilek at the end of 1880s because of strong opposition on the part ofማንበብ ይቀጥሉ…