One of the first Black African Scholar who taught at Western/European University – Aleqa Taye Gebre-Mariam (1861–1924) Aleqa Taye was a lecturer at Berlin University. He taught Amharic and Geez. Born in Begemidir, Ethiopia in 1861, he was educated atማንበብ ይቀጥሉ…
King Sahla Sellase (1795 -1847) and His Contemplation of Modernity
King Sahla Sellase (c. 1795 – 22 October 1847 ) was a Meridazmach (and later Negus) (1813–1847), an important noble of Ethiopia. He was a younger son of Wossen Seged. He was the father of numerous sons, among them Haileማንበብ ይቀጥሉ…
ማሂ ድንግሏ
ልጃገረድነት ሰልችቶኛል፡፡ ቦይፍሬንድ አምሮኛል፡፡ ‹‹የኔ ፍቅር›› መባል፣ ‹‹የኔ ቆንጆ›› ተብሎ መጠራት አሰኝቶኛል፡፡ እስከዛሬ ድረስ ‹‹ትምህርቴን በስርአት ለመከታተል››፣ ‹‹ከአልባሌ ቦታ ለመራቅ››፣ ‹‹መቅደም ያለበትን ለማስቀደም›› ፤ የከጀሉኝን በአልገባኝም እየሸወድኩ፣ የጠየቁኝን እምቢ እያልኩ፣ ስንት የተቀበረ የወንድ ፈንጂ በጥንቃቄ አልፌ፤ ልጃገረድ ሆኜ ቆይቻለሁ፡፡ ኮሌጅማንበብ ይቀጥሉ…
‹አያሌው ሞኙ›
ደጃዝማች አያሌው በ20ኛው መክዘ ከተነሡት ኃያላን መኳንንት አንዱ ናቸው፡፡ የራስ ብሩ ወልደ ገብርኤል ልጅና የእቴጌ ጣይቱ ዘመድ ሲሆኑ የወገራ አውራጃ ሹም፣ የስሜን አውራጃ ገዥ፣ ልጅ ኢያሱ ከተያዙ በኋላ ደግሞ የንጉሠ ነገሥቱ ጦር አዛዥ ሆነው አገልግለዋል፡፡ ደጃዝማች አያሌው ብሩ ንጉሥ ኃይለማንበብ ይቀጥሉ…
The first parliamentary election in Ethiopia
The first parliamentary election was held in 1957, and according to Robert L. Hess a total of 2.6 million people voted out of 3.7 million registered voters. Robert L. Hess took the statistics from the Ethiopia, Ministry of Finance, Statisticalማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ባፍሪካ የመጀመርያው የሳቅ ትምርት ቤት››
ባለፈው፣በቤተ-መንግስት መውጫ፣ በሸራተን መውረጃ መንገድ ላይ የተሰቀለ ፖስተር አየሁ፡፡ ‹‹ባፍሪካ የመጀመርያው የሳቅ ትምርት ቤት››ይላል፡፡የዘመኑን መንፈስ ከሚያሳዩ ተቋሞች ዋናው መሆን አለበት ብየ አሰብኩ፡፡በዘመኑ ዝም ብሎ መሳቅ ከባድ ነው፡፡እንድያውም በዘመኑ ከልቡ የሚስቅ ሰው ከተገኘ እንደ ስድስት ኪሎ አንበሳ በቅጽር ከልለን ልንጎበኘውና ልናስጎበኘውማንበብ ይቀጥሉ…
ዶሮ ብቻ ያልሆነው የዶሮ ወጥ
የዛሬ አመት አካባቢ ኬንያ ለስራ በቆየሁበት ወቅት የአመት በአላችን ንኡስ ምግብ፣ የገበታችን ንግስት ዶሮ ፤ከ ‹‹ማዘር ቤት›› እስከ አምስት ኮከብ ሆቴል አንዴ በሩዝ፣ አንዴ በኡጋሊ እየታጀበች፤ ከቀን ላብ አደር እስከ ቁንጮ ፖለቲከኛ አፍ እንደዋዛ በየእለቱ ስትገባ ገርሞኝ ነበር፡፡ ይሄን አይቼማንበብ ይቀጥሉ…
የገብረ ሕይወት ያለህ!
(Peace be up on him) “An economist should have cool mind and warm heart”! Professor Eshetu Chole በዘመኑ የምሁራን ልሂቃን ስብዕና፣ የንቃት ደረጃና ለሕዝባቸው ባላቸው ቁርጠኝነት (መስዋዕትነት እስከመክፈል ድረስ) ደካማነት የተበሳጨ ኢትጵያዊ ወጣት ፅሁፍ፡፡ ከላይ ለመግቢያነት የተጠቀምኩበትን የፕ/ር እሸቱ ጮሌንማንበብ ይቀጥሉ…
Civilizations and the History of Christianity in Ethiopia
መንግስቱ ንዋይ – የሞት ፍርድ ከተወሰነባቸው በኋላ የተናገሩት ንግግር
መንግስቱ ንዋይ : መጋቢት 19 ፣ 1953 ዓ.ም የሞት ፍርድ ከተወሰነባቸው በኋላ የተናገሩት ንግግር እናንት ዳኞች የበየናችሁብኝን የሞት ፍርድ ያለ ይግባኝ ተቀብያለሁ፡፡ ይግባኝ ብየ ጉዳየን የሚመለከትልኝ የኢትዮጵያ ህዝብ ቢሆን ኖሮ ይግባኝ ማለት በፈለግሁ ነበር፡፡ ነገር ግን ይህ እንደማይሆን አውቃለውና በይግባኝማንበብ ይቀጥሉ…