ዕንቁላል፣ ድንችና ቡና

ልጁ ሁልጊዜ እየመጣች ታማርራለች፡፡ ኑሮ አልተሳካልኝም፣ አልሞላልኝም፣ ባሌ ያስቸግረኛል፣ ሥራ ቦታ ሰላም የለኝም፣ ጎረቤቶቼ ረበሹኝ፣ ሕመሙ በረታብኝ፣ ገንዘቤ አልበረክት አለ፤ ጓደኞቼ ያሙኛል፣ ልጆቼ ይበጠብጡኛል፡፡ ስለ ሸረኛ፣ ስለ መጋኛ፣ ስለ ምቀኛ፣ ስለ መተተኛ የማትለው ነገር የላትም፡፡ አባቷ የተለያዩ ታሪኮችን እየጠቀሰ ሊመክራት፣ማንበብ ይቀጥሉ…

ማሂ ድንግሏ

ልጃገረድነት ሰልችቶኛል፡፡ ቦይፍሬንድ አምሮኛል፡፡ ‹‹የኔ ፍቅር›› መባል፣ ‹‹የኔ ቆንጆ›› ተብሎ መጠራት አሰኝቶኛል፡፡ እስከዛሬ ድረስ ‹‹ትምህርቴን በስርአት ለመከታተል››፣ ‹‹ከአልባሌ ቦታ ለመራቅ››፣ ‹‹መቅደም ያለበትን ለማስቀደም›› ፤ የከጀሉኝን በአልገባኝም እየሸወድኩ፣ የጠየቁኝን እምቢ እያልኩ፣ ስንት የተቀበረ የወንድ ፈንጂ በጥንቃቄ አልፌ፤ ልጃገረድ ሆኜ ቆይቻለሁ፡፡ ኮሌጅማንበብ ይቀጥሉ…

‹አያሌው ሞኙ›

ደጃዝማች አያሌው በ20ኛው መክዘ ከተነሡት ኃያላን መኳንንት አንዱ ናቸው፡፡ የራስ ብሩ ወልደ ገብርኤል ልጅና የእቴጌ ጣይቱ ዘመድ ሲሆኑ የወገራ አውራጃ ሹም፣ የስሜን አውራጃ ገዥ፣ ልጅ ኢያሱ ከተያዙ በኋላ ደግሞ የንጉሠ ነገሥቱ ጦር አዛዥ ሆነው አገልግለዋል፡፡ ደጃዝማች አያሌው ብሩ ንጉሥ ኃይለማንበብ ይቀጥሉ…

‹‹ባፍሪካ የመጀመርያው የሳቅ ትምርት ቤት››

ባለፈው፣በቤተ-መንግስት መውጫ፣ በሸራተን መውረጃ መንገድ ላይ የተሰቀለ ፖስተር አየሁ፡፡ ‹‹ባፍሪካ የመጀመርያው የሳቅ ትምርት ቤት››ይላል፡፡የዘመኑን መንፈስ ከሚያሳዩ ተቋሞች ዋናው መሆን አለበት ብየ አሰብኩ፡፡በዘመኑ ዝም ብሎ መሳቅ ከባድ ነው፡፡እንድያውም በዘመኑ ከልቡ የሚስቅ ሰው ከተገኘ እንደ ስድስት ኪሎ አንበሳ በቅጽር ከልለን ልንጎበኘውና ልናስጎበኘውማንበብ ይቀጥሉ…

ዶሮ ብቻ ያልሆነው የዶሮ ወጥ

የዛሬ አመት አካባቢ ኬንያ ለስራ በቆየሁበት ወቅት የአመት በአላችን ንኡስ ምግብ፣ የገበታችን ንግስት ዶሮ ፤ከ ‹‹ማዘር ቤት›› እስከ አምስት ኮከብ ሆቴል አንዴ በሩዝ፣ አንዴ በኡጋሊ እየታጀበች፤ ከቀን ላብ አደር እስከ ቁንጮ ፖለቲከኛ አፍ እንደዋዛ በየእለቱ ስትገባ ገርሞኝ ነበር፡፡ ይሄን አይቼማንበብ ይቀጥሉ…