ሱሪ ልትገዛ አንድ ቡቲክ ጎራ አልክ እንበል። “ስንት ነው? ” ጠየክ። “አምስት መቶ ” “መጨረሻው? ” ” አራት ከሰባ ውሰደው ” “በልና ሽጥልኝ…” እዚህ ውይይት ውስጥ፣ ነጋዴውም ገዢውም ውሸታሞች ናቸው። ነጋዴው፣ 470 ብር የሚሸጥ ከሆነ፣ ለምን 500 ብር ይላል? ገዢውማንበብ ይቀጥሉ…
“የኛ ሰፈር ፌሚንስቶች”
( በማርች 8 ሰበብ ወዲህ የተሳበ።ሃሃሃ፣ ይሄን ሰፈር ባሰብኩት ጊዜ ለራሴ እድቃለሁ። አንዳዶች ይህ ፖስት ብልግና አለበት ይላሉ።ጭብጡ ብልግና አይደለምና አቋቋማችሁን አስተካክሉ። ከዛ ወደ ፅሁፉ…) **** የኟ ሰፈር “እናት ፌሚኒስቶ” አመፁ። የሚገርመው ማመፃቸው አይደለም፣ እሱን ሰፈሩ ለምዶታል። ድንገት ተነስተው ሁሉምማንበብ ይቀጥሉ…
The motto of Ethiopian fighters in Korea in 1950s
“one for all and all for one” to “fight until we win or die” By Lee Hyo-won (2010) Kimon Skordiles, a Greek war correspondent travels across the globe to cover the first armed clash of the Cold War. But insteadማንበብ ይቀጥሉ…
ነገር ቶሎ አይገባኝም
ደም መላሽ እባላለሁ… ከደም ውጪ ታሪክ መዘገብ የሚከብደው ዓለም ላይ እኖራለሁ… አባቶቻችን ደማቸውን አፍሰው፣ አጥንቸውን ከስክሰው… ሲባል፣ ክርስቶስ በደሙ አዳነን( በደሙ ሃጢያታችንን አጠበልን) ሲባል፣ ያለምንም ደም፣ ኢትዮጵያ ትቅ”ደም” ሲባል ( ትቅደም የሚለው ቃል፣ አፈፃፀሙም ቃሉም “ደም” እንዳለበት ሳይ)… አይገባኝም። ዓለምማንበብ ይቀጥሉ…
የአድዋ ድል በአል ሲከበር
ልጅ ሆኜ የአድዋ ድል በአል ሲከበር ያለው ሸብ-ረብ ስለምን እንደሆነ አይገባኝም ነበር፡፡ ለምን? የድሉን ዋጋ የመገመቻ እውቀት ስላልነበረኝ፡፡ የካቲት 23 መጥቶ በሄደ ቁጥር በአንዱ ጆሮዬ ጥልቅ ብለው በሌላው የሚወጡት ቃላትና ግጥሞች ብቻ ትዝ ይሉኛል፡፡ ‹‹አጤ ምኒልክ›› ‹‹የውጫሌ ውል›› ‹‹ እቴጌማንበብ ይቀጥሉ…
የራስ ሞኮንን ድልድይ ቦኖ ውሃ ታሪክ
በምስሉ ላይ የሚታየው ይህ ከራስ መኮንን ድልድይ አጠገብ የነበረው ቦኖ ውሃ ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰራው በፋሽስት ወረራ ዘመን ጥሊያኖች “ውሃ ለህዝብ” በሚለው መመሪያቸው በአዲስ አበባ ከተማ 32 የቦኖ ውሃ ጣቢያወች በአቋቋሙበት ወቅት ነበር ነገር ግን የራስ መኮንን ምስል የያዘ ሀውልት የተገጠመለትማንበብ ይቀጥሉ…
እንኩዋን ለአደዋ የድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ
ከየጎራው ከመንደሩ ከየአቅጣጫው እና ከየግዛቱ ሴት ወንድ ትንሽ ትልቅ እስላም ክርስቲያን ሳይል ታላቁን የኢትዮጲያ ህዝብ በአንድነት ጠርቶ በአንድነት አስልፎ እስክ አፋንጫው ታጥቆ የመጣውን የውጪ ወራሪ ጠላትን ሽንፈት ለአለም ህዝብ በታሪክ ፊት በግልጽ ያሳየውን እና የኢትዮጲያን ህዝብ ጽኑ ኃያልነትን ያስመሰከረውን የአደዋንማንበብ ይቀጥሉ…
ጎልማሳው አጤ ምንሊክ
ይደንቃል ይህ የአጤ ምንሊክ ምስል የተቀረጸው ቢተወደድ አልፍረድ ኢልግ በተባለ የስዊስ ተወላጅ አማካሪያቸው በምዕራባውያን አቆጣጠር በ1880 ዓም አጋማሽ ላይ ገና የሸዋ ንጉስ በነበሩበት የጎልማሳነት ዘመናቸው ነበር ታዲያ የአለባበሳቸው ስርዓት ፣ አናታቸው ላይ ያሰሩት ሻሽ ፤ አንገታቸው ላይ የተደረደረው ጌጣቸው እናማንበብ ይቀጥሉ…
የጥንቱ ፈጥኖ ደራሽ የአራዳ ዘበኛ
በዚህ አጋጣሚ የቀድሞውን ትውልድ አኩሪ ታሪክ ከአስታወስን አይቀር ከእነ ዘዬው እና ቋንቋው ማስታወሱ ደግሞ በበለጠ መንገድ ራሱን የቻለ እውቀት ስለሆነ ስለዚህ ፖሊስ ከማለት እንደ ትውልዱ የቋንቋ አጠቃቀም “የአራዳ ዘበኛ” እያሉ መጥራቱ ግድ ይላል ታዲያ ይህን አስገንዝቤ ወደ ታሪኩ ስቀለስ ከዚህማንበብ ይቀጥሉ…
ታሪካዊ ሰዐት (ዕለተ መለኪያ)
በዚህ ምስል ላይ የምትታየው ከዘጠኝ ዓመት በፊት በጄኔቫ ከተማ ለአንድ ሀብታም አረብ ነጋዴ በጨረታ ከ$50,000 በላይ በሚያወጣ ዋጋ ተሸጣ የተወሰደችው የወርቅ ሰዐት በምዕራባውያን አቆጣጠር በ1877 ዓ ም አልፍረድ ኢልግ በተባለ ኢትዮጲያ ውስጥ ይኖር በነበረ የስዊስ ተወላጅ ተሰርታ በምዕራባውያን አቆጣጠር በ1893ማንበብ ይቀጥሉ…