እና፥በእዚህ፡አስደናቂ፡ጎዞ፡ወቅት፡ነው፥ለተረት፡የማይመስል፣ለዕውን፡የሚያስፈራ፣ለግምት፡የቸገረ፡`ኣጋጣሚ`፡ከፊት፡ለፊታችን፡የተደቀነብን።የሆነው፡ስለ፡ሆነ፡እና፤መዝገብ፡የሙያ፡ግዴታዬ፡በመሆኑም፤አነሆኝ፤ገጠመኙን፡እንደሚከተለው፡ከትቤዋለሁ።ትርጉም፥የግል፣ዕምነትም፡የተጸውዖ፡ናቸው፡እና፥እንደመሰላችሁ፡ተረዱት።ማንበብ ይቀጥሉ…
የባንዲራው ጦርነት!! (ዝክረ ኢታሎ ቫሳሎ)
…ድርጊቱ የተከሠተው በጋና አክራ በተዘጋጀው በአራተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ጫወታ ላይ ነው። 3ኛውን የአፍሪካ ዋንጫን ያሸነፈችው ኢትዮጵያ ከጋና ጋር እየተጫወተች ነበር። በወቅቱ የኢትዮጵያ ልኡካን ቡድን ወደ ጋና ከገቡበት ጊዜ ጀምሮ ብዙ በደሎች ሲደርስባቸው ስለነበር በመጥፎ ስሜት ነበር ወደ ሜዳ የገቡት። በጨዋታውማንበብ ይቀጥሉ…
እራሱን ያስተማረው ምሁር
ብዙዎቻችን አንድን ሰው የተማረ ነው የምንለው ወይም ደግሞ እውቀቱን የምንለካው በቆጠራቸው ክፍሎች አለያም በድግሪ፣በማስትሬት እና ዶክትሬት ደረጃው ነው።ነገር ግን እምብዛም በአለማዊ ትምህርት ሳይገፉ ጥበብን የታደሉ እንዲሁም እውቀትን በማንበብ ብዛት ያዳበሩ በየአገሩ ብዙ ሰዎች አሉ። ቢልጌትስ እና የፌስቡክ ባለቤት ማርክ የጀመሩትንማንበብ ይቀጥሉ…
የእናኑ መልዕክት ለሽሮ ሜዳ ዜጎች
. . . ሁሉን ነገር ካስተዋሉት ያስገርማል። የኑሮ ትንሽ የለውም። እዛ የወደቀችው ሳር አስገራሚ ናት። ወፍ ለቅሞ ጎጆ ይሰራባታል። ይሄን ሳር አጭዶ ያመጣው ማጭዱ አስገራሚ ነው። ሰዎቹ ማጭድ ማሰባቸው?! .. ሳሩን አጭዶ ያመጣልኝ ሰውዬ ዘገየ ይባላል። ጨዋታ ያውቃል። እሱ ሲያወራኝማንበብ ይቀጥሉ…
…ገነት
” እየተስለመለምኩ ፊትዋን በሁለት እጆቼ ያዝኩ . . አሟልጮኝ እንደሚወድቅ ሁሉ. . . እንደሚፈስ ሁሉ . . . ፊቴ ገነት ፊት ላይ ወደቀ… አፌ ዉስጥ ከንፈሮቿን እንደ ቢራቢሮ ክንፎች ይዤአቸዋለሁ በገላዬ ዉስጥ አየር እንደሚያልፍ ሁሉ ነበር . . . እንኰይማንበብ ይቀጥሉ…
እመነኝ፣ እምነትና ሐይማኖት የዘር ጭፍጨፋን አያስቆሙም!
እመነኝ፣ እምነትና ሐይማኖት የዘር ጭፍጨፋን አያስቆሙም! ጭፍጭፍ ሲጀመር ፈጣሪ ከሥፍራው ይሰወራል!? “In Search of Rwanda’s Génocidaires – French Justice and the Lost Decades” (Author: David Whitehouse, 2014) ሳላስበው በዓመታት ውስጥ አንድ፣ ሁለት፣ እያልኩ የሩዋንዳን የዘር ጭፍጭፍ (ጄኖሳይድ) ታሪክ ከሚከታተሉ መሐልማንበብ ይቀጥሉ…
ስጦ-ታ
የሆነ ነገር የሚሸጥበት ቤት አለ፤ የሆነ ነገር ገዝቼ ከከፈልኩ በሁዋላ ፤ “እዚህ ቀረህ እንዴ? “ አለቺኝ፤ “ አይ! ልደቴን ለማክበር ወጣ ብየ ነው እንጂ ኢትዮጵያ ነው እምኖረው” ያብማይቱ! ይህን ያህል የመጎረር ብቃት አለኝ!? “ ስንት አመት ሆነህ?” እጇን ሳብ አርጌማንበብ ይቀጥሉ…
የቀይ ልክፍት
“ጥሬ ስጋ በቀይ ወይን ምሳ ልጋብዝሽ” ብሎ ነው የጀመረኝ። “በደስታ” አልኩኝ። ጥሬ ስጋ ነፍሴ እንደሆነ ማንም ያውቃል።…… “ምሳ በልቼ አሁን መጣሁ” ብዬ ከቤት ወጥቼ የሚቀጥለውን ቀን ምሳ በልቼ ተመለስኩ። በቁርጥ ሰበብ ስንቋረጥ ዓመት ሆነ።…… “ሜዬ ገብቶልሻል ይሄ ልጅ! “ይሉኛል ጓደኞቼ……ማንበብ ይቀጥሉ…
ሁለቱ ባሎቼን ላስማማ እያሸማገልኳቸው ነው (ክፍል 11 – የመጨረሻ ክፍል)
ሁለቱ ባሎቼን ላስማማ እያሸማገልኳቸው ነው (ክፍል 11 የመጨረሻ ክፍል) እንደዛ ከደነፋ ከቀናት በኋላ የተመራቂ ተማሪዎች ፓርቲ አዘጋጅተን ዝግጅቱ የነበረው ከተማ ነበር። ልንመረቅ ሁለት ወር ነበር የቀረን። እኔን ብሎ ደግሞኮ ተተራማሽ። መግቢያ ትኬት ምናምን እየሸጥኩ ስተራመስ ከርሜ የፓርቲው ቀን ጠዋት ከጓደኞቼጋማንበብ ይቀጥሉ…
ሁለቱን ባሎቼን ላስማማ እያሸማገልኳቸው ነው (ክፍል አስር)
14ማለትሽ አይቀርም ነበር። በእርግጥ እንደወሰለተ ነው እንጂ የነገራት ሌላ ጣጣችንን አልነገራትም። መፅሃፍ ቅዱሱ እንኳን ፍቺን የሚፈቅድበት ብቸኛ ምክንያት ውስልትና መሆኑን እያወቀች። እሱን አልፋ ስለይቅርታ ስትሰብከ አመሸች። “ውይ አንጀቴን በላው! ሌላ መሄጃ የለኝም …. ጉዴን ልንገርሽና እንደፈለግሽ አርጊኝ ብዬ ነው አንቺጋማንበብ ይቀጥሉ…