አራት ነጥብ (።)

አራት ነጥብ (።) ከቤት ስወጣ የሰፈሬ ሰዎች ሁላ ከዚህ በፊት አይቼው በማላቅ አግድም ወንበር ላይ በብዛት ተደርድረው ፀሀይ ይሞቃሉ። ፊታቸው ላይ ደስታ ባራት እግሩ ቆሟል። የወንበሩ ቁመት ከዚህ በፊት አይቼ የማላውቀው አይነት ነው። ምቾቱም ሳይቀመጡ የሚገምቱት ነው። አንድ ቀን ቁጭማንበብ ይቀጥሉ…

“የማርያም ልጅ ነኝ”

ታክሲ የከተማችን መሲህ ይመስለኛል፣ አስራ ሁለት ሐዋርያቱን ይዞ የሚጓዝ በእግር ከመኳተን፣ በፀሐይ ከመጠበስ ሊያድነን የመጣ መሲህ። ታክሲ ውስጥ ነኝ፣ ጋቢና። ታስበው ይሁን ተሰብስበው የማይገቡኝን ጥቅሶች እያፈራረኩ ማየት ጀመርኩ _ እንደልማዴ። ጋቢናው በብዙ መላዕክት ስዕል ስለተሞላ መለስተኛና ተንቀሳቃሽ ቤተመቅደስ መስሏል። ከጥቅሶቹማንበብ ይቀጥሉ…

የጥንቷ አባ ኮራን ሸቀጣ ሸቀጥ መደብር እናስታውሳት

La Tribuna ተብላ ከምትጠራው የጥንት የፈረንሳይኛ መጽሄት ላይ የገኘሁት የዝች ምስሉ ላይ የምትታየው Super market አባ ኮራን በሚል ቅጥል ስም በምዕራባውያን አቆጣጠር በ1914 ዓም ላይ በጥንቱ ሰራተኛ ሰፈር አካባቢ ተክፋታ ህብረተሰቡን ስታገልገል ቆይታ ከዛም በምዕራባውያን አቆጣጠር በ1936 ዓም በጥሊያን ወራራማንበብ ይቀጥሉ…

የጥንቷ የአባ እንድሪያስ አስኳላ

አውሮጳ ቀመስ ዘመናዊ ተማሪ ቤት (አስኳላ) የተመሰረተው በአጤ ምንሊክ ዘመነ መንግስት እንደነበረ የተለያዩ መረጃወች ቢጠቁሙም ዳሩ ብዕርን ከብራዕና ያቆራኘ ዘመናዊ ትምህርት ግን በኢትዮጲያ ግዛት ውስጥ መስፋፋት የጀመረው ከዘመነ መሳፍንት ስርዓት በፊት እንደነበር የሚገለጹ መረጃወች አሉ። ታዲያ ይህ በዚህ ምስል ላይማንበብ ይቀጥሉ…

ለምን አትተኛም።

እሰከመቼ በአሳቻ ለሊት፣ በሀሰተኛ ዶሮ ጩኸት እየነቃህ!? አርፈህ አተኛም? አርፈህ አገሩን አትመስልም? ይልቅ እንካ ምክር፣ ሀሰተኛ ዶሮ በኳኮለ ቁጥር፣ የሚናድ፣ የሚጣስ የእንቅልፍህ አጥር መኖርህን አብዛ ከመተኛት ቅጥር። ** ተኛ። ብትችል አውቀህ ተኛ። “አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም ” ይላል የተኚዎች ተረት።ማንበብ ይቀጥሉ…

የባንክ ቤት ታሪክ (ቤተ ወለድ)

በምዕራባውያን አቆጣጠር በ1906 ዓም በአጤ ምንሊክ ትዕዛዝ አብሲኒያ በመባል የሚታወቅ ዘመናዊ ባንክ በአፍሪቃ ምድር ቀድምት ከነበሩት ዘመናዊ ባንኮች አንዱ በመሆን ተቋቁሞ ህብረተሰቡን ማገልገል እንደጀመረ እና በዚህ ዘመን ከኖረው ትውልድ አውሮጳ ቀመስ ከነበሩት ሹማምንት ውስጥ አጤ ምንሊክ እና ራስ መኮንን በኢትዮጲያማንበብ ይቀጥሉ…