በልጅነቴ አጎቴ በአንድ ወቅት ለመጀመሪያ ጊዜ ከሰጠኝ የ5 ብር ወረቀት ላይ የሚታዩት ሰው ለዘመናት የእጅ ስራ ስዕል እየመሰሉኝ ስኖር ቆይቼ በቀደም ዕለት አንድ የፌስቡክ ጓደኛዬ ይህን ምስል ልኮ እስከ ዛሬ ድረስ በህይወት የሚገኙ ግልሰብ መሆናቸውን ከገለጸልኝ በኋላ ሙሉ ታሪካቸውን እናማንበብ ይቀጥሉ…
Open marketplace in Addis Ababa – archive pictures from 1930
After Addis Ababa become the capital city of Ethiopia in 1886, traders stated to march to the city as far as the Arabians for trade activities. People from all corners of the country used to go to these market placesማንበብ ይቀጥሉ…
Postage stamps and postal history of Ethiopia – pictures from 1898-1915
Ethiopia, having a long history of written communications, messages were originally carried by individuals called méléktegnas, who held the letters attached to a stick and move from places to places taking messages. The modern postal service started in Ethiopia inማንበብ ይቀጥሉ…
Addis Ababa – The 1963 OAU submit
Addis Ababa’s symbolic importance lies in the fact that, It was the last African city to fall to foreign armies (with the complicity of the League of Nations), and its occupation lasted the least amount of time. The diplomatic battleማንበብ ይቀጥሉ…
Yeneta የኔታ (the teacher)
The tradition of ecclesiastic scholarship since the fifth century – Yeneta የኔታ (the teacher) Ethiopia has a short history of European school system as compared to thousands years of traditional education that script the foundations of its civilization. Ethiopia isማንበብ ይቀጥሉ…
The Prison of Asinara Island, Italy
The Prison of Asinara Island, Italy – were our Princess Romanework died in the hands of the Fascist in 1940 During the First World War, the Asinara Island was used as a prison camp for some 24,000 Austrian and Hungarianማንበብ ይቀጥሉ…
ውልደትህን ከማይሻ…
ብዙዎች በሚወዱት ቀን፣ ብዙዎች የማይወዱትን ግጥም ብንለጥፍ… የሚወደን አምላክ ምን ይለናል? እሱ ምንም አይልም፣ የሱ ነን የሚሉት እንጂ… አዳም፣ በብዙ ምግብ መካከል አንዲቱን ቢከለከል እሷኑ አንክቶ በላ፣ ከእግዜር ጋር ፍቅራቸው ላላ። እኔ፣ በብዙ ምግብ መካከል፣ አንዲት ጉርሻ ተነፍጌ፣ በማይላላ የጠኔማንበብ ይቀጥሉ…
ሰጎች
ሰዎች ይመስሉኛል። በጎችም ይመስሉኛል። ሰዎች ብዬ ስጠራቸው አቤት ይላሉ። በጎች ብዬ ስጠራቸውም አቤት ይላሉ። ሰዎች ናቸው በጎች? በቡድን ነው የሚኖሩት። በቡድንን ይንቀሳቀሳሉ።እንደማንነታቸው ሁሉ አንዳቸውን ከአንዳቸው ለመለየት ከባድ ነው። ጠጋ ብዬ እረኛቸውን ጠየኩት። “አልገባኝም በጎች ናቸው ሰዎች? ” ፈገግ ብሎ መለሰልኝ፣ማንበብ ይቀጥሉ…
ስሚ!
ስሚ መስሚያ ካለሽ። ከሰማሽ ደሞ ተስማሚ፤ ወዲያ ሂጂልኝ እስቲ። ማነሽ እውነት ነኝ የምትይ፣ እስቲ ስሚን የስንቱን አለመስማት እንችላለን? መንግስት አይሰማን፣ ፈጣሪ አይሰማን፣ አንቺ አትሰሚን… ኸረ እስቲ አንቺ እንኳን?!! ማን ነበረ ስምሽ? “እውነት ” ነው አይደል? እውነቱን ልንገርሽ፣ በደረስኩበት ባትደርሺ ደስማንበብ ይቀጥሉ…
ሁለቱ ካድሬዎቹ
ሁለቱ ካድሬዎች የማነ እና ዳንኤል ካድሬዎች ናቸው። ይሁኑዋ ታዲያ! ካድሬ በበዛበትሀገር እነገሌ ካድሬ ናቸው ማለት ምንድነው? የማነ እና ዳንኤል ጓደኛሞችም ናቸው፤ ውሏቸው አንድ ላይ ነው፣ ወሬያቸውም አንድ ዓይነት። ስለ ልማቱ ያወራሉ፣ ያደጉትም፣ ያላደጉትም ፣የማያድጉትም ከኢትዮጵያ መውሰድ ሰላለባቸው ተሞክሮ ያወራሉ፣ አዲስማንበብ ይቀጥሉ…