የጥንቷ የአባ እንድሪያስ አስኳላ

አውሮጳ ቀመስ ዘመናዊ ተማሪ ቤት (አስኳላ) የተመሰረተው በአጤ ምንሊክ ዘመነ መንግስት እንደነበረ የተለያዩ መረጃወች ቢጠቁሙም ዳሩ ብዕርን ከብራዕና ያቆራኘ ዘመናዊ ትምህርት ግን በኢትዮጲያ ግዛት ውስጥ መስፋፋት የጀመረው ከዘመነ መሳፍንት ስርዓት በፊት እንደነበር የሚገለጹ መረጃወች አሉ። ታዲያ ይህ በዚህ ምስል ላይማንበብ ይቀጥሉ…

ለምን አትተኛም።

እሰከመቼ በአሳቻ ለሊት፣ በሀሰተኛ ዶሮ ጩኸት እየነቃህ!? አርፈህ አተኛም? አርፈህ አገሩን አትመስልም? ይልቅ እንካ ምክር፣ ሀሰተኛ ዶሮ በኳኮለ ቁጥር፣ የሚናድ፣ የሚጣስ የእንቅልፍህ አጥር መኖርህን አብዛ ከመተኛት ቅጥር። ** ተኛ። ብትችል አውቀህ ተኛ። “አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም ” ይላል የተኚዎች ተረት።ማንበብ ይቀጥሉ…

የባንክ ቤት ታሪክ (ቤተ ወለድ)

በምዕራባውያን አቆጣጠር በ1906 ዓም በአጤ ምንሊክ ትዕዛዝ አብሲኒያ በመባል የሚታወቅ ዘመናዊ ባንክ በአፍሪቃ ምድር ቀድምት ከነበሩት ዘመናዊ ባንኮች አንዱ በመሆን ተቋቁሞ ህብረተሰቡን ማገልገል እንደጀመረ እና በዚህ ዘመን ከኖረው ትውልድ አውሮጳ ቀመስ ከነበሩት ሹማምንት ውስጥ አጤ ምንሊክ እና ራስ መኮንን በኢትዮጲያማንበብ ይቀጥሉ…

የ5 ብር ታሪካዊ ሰው

በልጅነቴ አጎቴ በአንድ ወቅት ለመጀመሪያ ጊዜ ከሰጠኝ የ5 ብር ወረቀት ላይ የሚታዩት ሰው ለዘመናት የእጅ ስራ ስዕል እየመሰሉኝ ስኖር ቆይቼ በቀደም ዕለት አንድ የፌስቡክ ጓደኛዬ ይህን ምስል ልኮ እስከ ዛሬ ድረስ በህይወት የሚገኙ ግልሰብ መሆናቸውን ከገለጸልኝ በኋላ ሙሉ ታሪካቸውን እናማንበብ ይቀጥሉ…

ውልደትህን ከማይሻ…

ብዙዎች በሚወዱት ቀን፣ ብዙዎች የማይወዱትን ግጥም ብንለጥፍ… የሚወደን አምላክ ምን ይለናል? እሱ ምንም አይልም፣ የሱ ነን የሚሉት እንጂ… አዳም፣ በብዙ ምግብ መካከል አንዲቱን ቢከለከል እሷኑ አንክቶ በላ፣ ከእግዜር ጋር ፍቅራቸው ላላ። እኔ፣ በብዙ ምግብ መካከል፣ አንዲት ጉርሻ ተነፍጌ፣ በማይላላ የጠኔማንበብ ይቀጥሉ…