ከጥቂት ኣመታት በፊት የሆኑ ሸበቶ ሽማግሌ እኔንና ኣብሮኣደጌን ኣንተነህ ይግዛውን ኣፈላልገው ኣገኙንና ለጠቅላይ ሚኒስተር መለስ የሚላክ ኣቤቱታ እንድንጽፍላቸው ማለዱን፡፡የሆነ ጉልቤ በድሏቸዋል፡፡ምሬት ኣባርሮት ወደዚህ ገጽ የመጣውን ኣንባቢ ተጨማሪ ምሬት ላለማካፈል የሰውየውን በደል ኣልጽፈውም፡፡ ተገናኝተን ስንጨዋወት ስለግጥም ተነሳና ኣንድ ግጥም በቃሌ እንድወጣላቸውማንበብ ይቀጥሉ…
ስለ ተድላ
የጥንቲቱ ፋርስ ካፈራቻቸው ባለቅኔዎች መካከል ኣንዱ ኦመር ካያም ነው፡፡ ፈላስፋ ሳይንቲስት እና የተዋጣለት የሂሳብ ሊቅ ነው፡፡ሩባኣያት የሚል የግጥም ዘይቤ ፈልስፏል፡፡ሩባያት ኣራት መሥመር ያለው ሲሆን ከሦስተኛው መሥመር በቀር ሌሎች ቤት ይመታሉ ፡፡ ኦመር ካያም መናፍቅ ነበር፡፡ ትንሳኤ ሙታን መኖሩን ይጠራጠራል፡፡ህይወት ከስንዝሮማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ባፍሪካ የመጀመርያው የሳቅ ትምርት ቤት››
ባለፈው፣በቤተ-መንግስት መውጫ፣ በሸራተን መውረጃ መንገድ ላይ የተሰቀለ ፖስተር አየሁ፡፡ ‹‹ባፍሪካ የመጀመርያው የሳቅ ትምርት ቤት››ይላል፡፡የዘመኑን መንፈስ ከሚያሳዩ ተቋሞች ዋናው መሆን አለበት ብየ አሰብኩ፡፡በዘመኑ ዝም ብሎ መሳቅ ከባድ ነው፡፡እንድያውም በዘመኑ ከልቡ የሚስቅ ሰው ከተገኘ እንደ ስድስት ኪሎ አንበሳ በቅጽር ከልለን ልንጎበኘውና ልናስጎበኘውማንበብ ይቀጥሉ…