ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የአሜሪካ ጉብኝታቸውን ፈጽመው ወደ አዲስ አበባ የሚመለሱበት ሰዓት ላይ ደርሰናል። ልዑካኑ በሁለት ተከፍለን ነበር ከሆቴል ወደ አውሮፕላን ማረፊያው የሄድነው። የመጀመሪያው ቡድን ከጠዋቱ 4፡30 ሲነሣ፤ ሁለተኛው ቡድን ደግሞ 6፡15 ላይ ከሆቴል ተነሣ። አስቀድመን ለመነሣት ያሰብነው ከጠዋቱማንበብ ይቀጥሉ…
ኢትዮጵያዊ ነን!
ፈቅደን ሲመሩን፤ ችቦ ተቀባይ ለሚነዱን ግን ፤ አሻፈረን ባይ ካልነኩን በቀር፤ ቀድመን ማንዘምት ከጋሻ በፊት ፤ ጦር የማንሸምት ኢትዮጵያዊ ነን! ህብር ያስጌጠው፤ ህይወት ለማብቀል ዘር ሳናጣራ ፤ የምንዳቀል ለነዱን ሰይጣን፤ ለመሩን ሰናይ ጌታን ከገባር፤ ለይተን ምናይ፤ ኢትዮጵያዊ ነን! ብዙ ህልሞችን፤ማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ቦግ – እልም››
ቅድም ባንክ ሄጄ ነው። የሚመለከተኝን ቅፅ ሞልቼ ከደብተሬ ጋር ወረፋ አስያዝኩና ሊሞላ አንድ ሰው በቀረው አንዱ አግዳሚ ላይ ተቀመጥኩ። ከመቀመጤ መብራት ሄደች። ‹‹ኤዲያ! ምን ጉድ ነው …አሁንማ ባሰባቸው….›› አሉ አጠገቤ የተቀመጡት ሰውዬ። ሙሉ ልብስ ካለ ከረቫት የለበሱ፣ ባርኔጣ ያጠለቁ ስልሳዎቹማንበብ ይቀጥሉ…
ፍቅር ሁሉንም ያሸንፋል እብሪት ግን ለውድቀት ይዳርጋል
ጎሽ! ጎሽ! እሰይ —- ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድን በየእለቱ እየወደድኩት ነው። ለፕሬዚዳንት ኢሳያስ ያለኝ አድናቆትም እየናረብኝ ነው። ታዲያ አቶ ኢሳያስ ዛሬ ያደረገውን አስገራሚ ነገር ልብ ብላችኋልን? ፊርማውን ሲፈርም እኮ የባድመ ጉዳይ ከቁም ነገር ተቆጥሮ አልተነሳም። ድሮስ? ድሮማ “ባድመን ካላስረከባችሁን ድርድርማንበብ ይቀጥሉ…
ዋግህምራ እና ትግራይ – የረጅም ጉዞ አጭር ማስታወሻ
ሰሞኑን ለስራ ወደ ሰቆጣ ተጉዤ ነበር። ‹‹ካልተቀጠቀጠ አይበላም ቋንጣ፣ የዋግሹሞች ሃገር እንዴት ነው ሰቆጣ›› ተብሎ የተዘፈነላት ሰቆጣ ትንሽ ግን ደማቅ ከተማ ነች። ሃሙስ እለት ገብቼ ስውልባት ለቅዳሜ የድጋፍ ሰልፍ ጠብ- እርግፍ ትል ነበር። ሰንደቅ አላማ ታከፋፍል፣ የጠቅላይ ሚንስትሩ ምስሎች ያሉባቸውንማንበብ ይቀጥሉ…
አንድነትን ከ “ቦ ም ብ” እንማር!!
እስቲ አንድ ጊዜ ከታች ያለውን ምስል በትኩረት ተመልከቱት ጓዶች ! ቦንብ ነው! ቦንብ ምንድን ነው? ዊክፒዲያ ቦንብ? << በቅጽበት በውስጡ በሚፈጠር ኢነርጅ በዙሪያው ባለው አካባቢ ላይ ጭስ፣ ጨረር፣ ከፍተኛ ሙቀት፣ ተቀጣጣይ ነገር ወይም ተፈነጣጣሪ ጠጣር ነገሮች በመርጭት ውድመት የሚያስከትል የጦርማንበብ ይቀጥሉ…
ታላቁ ቅዳሜ
አዲሳባ ጥግ ነው የምኖረው። ሰፈሬ የቅንጡ ቪላዎች፣ የሞጃ ሪል ስቴት አፓርትማዎች፣ የድሃ ዛኒጋባ ጎጆዎች እና የኮንዶሚንየም ቤቶች ድምር ናት። የግል መኪና ብንነዳም፣ በባጃጅ ተሳፍረን ብንመጣም፣ በእግራችን ብንጓዝም የምንገባበት ቤት እንጂ መንገዳችን አንድ ነው። ከዚህም ከዚያም መጥተን ተደምረን ነው የምንኖረው። ባጃጆችማንበብ ይቀጥሉ…
ኢትዮጵያ፣ ኢትዮጵያዊነት፣ ሀገር ግንባታ
“ለአዳም፤ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በጊዜ ውስጥ አይደለም የተፈጠሩት። ከጊዜ ጋር አብረው ነው የተፈጠሩት” የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ “ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በአማርኛ ስነ ጽሁፍ” በሚል ርዕስ ባዘጋጀው መድረክ ላይ ተባባሪ ፕሮፌሰር ቴዎድሮስ ገብሬ የጸጋዬ ገብረመድህንና የአዳም ረታን ስራዎች ዋቢ በማድረግ ስለ ብሔርተኝነትና ሀገር ግንባታማንበብ ይቀጥሉ…
ግን እስከመቼ!?
እንግዲህ መቼም ሀገር እንዲህ ተወጥራ የተለመደውን የፖለቲካ ጸጉር ስንጠቃችንን ለዛሬ ማካሄድ ነውር ነው በቀጥታ ወደ ገደለው ስንገባ በአዋሳ እና በወላይታ ሶዶ ክቡሩ የሰው ልጅ እንደ አውሬ እየተገደለ ነው። በጣም…. በጣም …..ያማል…! በዚህች በችጋራም አገር በአተት እና መሰል በሽታዎች ከሚሞተው ወገናችንማንበብ ይቀጥሉ…
በህወሃት ማእከላዊ ኮሚቴ የተሰጠው መግለጫ ላይ የተሰጠ መግለጫ
ከአንዲ ፈጌሳ በህወሃት ማእከላዊ ኮሚቴ የተሰጠው መግለጫ ላይ የተሰጠ መግለጫ ፡ ህወሃት ማምሻውን የሰጠችውን መግለጫ ተከትሎ የተፈጠረውን ግራ መጋባት አስመልክቶ በውስጥ መስመር እየቀረቡ ያሉ የበርካታ(3 ሰዎች) ጠያቂዎችን ሃሳብ በማክበር የሚከተለውን የመግለጫውን ተዛማች ትርጉም ሰጥተናል። ፡ መግለጫውን በአጭሩ “አንፈርስም! አንታደስም!” የሚለውማንበብ ይቀጥሉ…