እኔን የሆነው ማነው?

አመድ አፋሽ መሆኔን ነግሬያችኃለሁ?🤣 የምሬን ነው ያበደርኩት ሰው ‘ብሩን ከምፈልገው ሰዓት ሶስት ደቂቃ ዘግየብኝ’ ብሎ የሚቆጣኝ ሰው ነኝ 🤣 ሰርጉን: ውልደቱን… ደስታውን ሁሉ ከሌሎች ወዳጆቹጋ ሲፈነጥዝ ያላስታወሰኝ ወዳጅ ‘ለሀዘኔ ያነባሽው እንባ ሀያ ስድስት የእንባ ዘለላ ከግማሽ ነው.. በደንብ አላላቀስሽኝም’ ብሎማንበብ ይቀጥሉ…

ገበያ

እኔ እምቆይበት ከተማ ውስጥ Walmart የሚባል ገበያ አለ፤ ፋሲካ አንድ ሳምንት ሲቀረው ባለንጀራየ በየነ የፈረንጅ ደገኞች ፥ በግ ወደ ሚሸጡበት መአዘን ጎራ አለ። በየነ የአንዱን በግ ጥርስ ገልጦ አየው፤ የበጉ ጥርስ ከዳር እስከዳር በሽቦ(ብራስ)ታስሩዋል፤ “የየት አገር በግ ነው”? ባለበጉ ፈረንጅማንበብ ይቀጥሉ…

ምንቸት አብሽ

አንድ ፋሲካ እነ ወሰን የለሽ ቤት ተልኬ መልዕክቴን ካደረስኩ በሁዋላ እንድቀመጥ ተነገረኝና ከዋናው በር ጎን ያጋጠመኝን የጉሬዛ አጎዛ የለበሰ የሳጠራ ወንበር ላይ ኮሰስ ብዬ ቁጭ አልኩ። (መንኩዋሰሴ ለራሴ ይታወቀኛል) ብዙም ሳይቆይ እንዲህ ሆነ ……………… ነጭ የላስቲክ ሳህን ፊት ለፊቴ ተቀምጧል…ማንበብ ይቀጥሉ…

የመጨረሻው እራት፣ ዳ ቬንቺ፣ ክርስቶስ እና ይሁዳ

ሊዮናርዶ ዳ ቬንቺ እንዲሁም ሥራ በማዘግየት የሚችለው የለም፤ በተለይ “የመጨረሻው እራት” የሥዕል ሥራውን አዘገየው አይገልፀውም – አደረበት እንጂ። ሥዕሉን ለመጨረስ ዓመታት ፈጅተውበታል። እርግጥ በዚህ ማንም ዳ ቬንቺን የሚወቅስ የለም። እንደእሱ መሳል ካልቻልክ አዘገየህ ብልህ ልትወቅሰው እንዴት ይቻልሃል ! በዳ ቬንቺማንበብ ይቀጥሉ…

እዚሁ አዳራሽ ውስጥ

እዚሁ አዳራሽ ውስጥ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ የአገር ባህል ልብስ ለብሰው በአንጋፋው ሱዳናዊ ዘፋኝ መሃመድ ዋርዲ ዘፈን ከመላው ህዝብ ጋር ጨፈሩ። እዚሁ አዳራሽ ውስጥ…የትግል አጋራቸው የአገር መከላከያ ሰራዊትኢታማዦር ሹም ሳእረ መኮነን አስከሬን በእንባ ተሸኘ። እዚሁ አዳራሽ ውስጥ …እነኦነግና ግንቦት ሰባት አገርማንበብ ይቀጥሉ…

ዕለተ ቅዳሜ ፒያሳና ቦሌ

ቀጭን ወገቧ ላይ ከእንብርቷ በላይ ልብሷ ተንጠልጥሏል የወርቅ መስቀሏ ጡቶቿ መካከል ዘንበል ብሎ ወድቋል መንገድ ላይ ያየኋት የማላውቃት ሴት ናት። ወዴት እንደምትሄድ ባሳቤ ገመትኩኝ አንድ የቀጠራትን ወንደላጤ አሰብኩኝ ሠባት እንቁላሎች ግማሽ ኪሎ ሥጋ … (ገዝቶ) ከርሷ ጋር ካልሆነ ቡና አልጠጣምማንበብ ይቀጥሉ…

ደህና ብር ስንት ነው?

ይሄ የምሰራበት ድርጅት የሆነ ችግር አለበት ….ከምር!! ፀዳ ፀዳ ያሉ ስልጠናዎችና ስብሰባዎች ሲኖሩ እኔን አይልከኝም …( ፀዳ ያለ ስብሰባ ማለት አጀንዳው ምንም ይሁን ጥሩ የውሎ አበል የሚከፍል ማለት ነው) የዛሬ ወር የአየር ብክልት ምናምን የሚሉ ነጮች መጥተው ካሳንችስ አካባቢ ወደሚገኝማንበብ ይቀጥሉ…

ታሪክን ወደ ፊት

ከምናምን አመታት በፊት በቀዳማዊ ሀይለሥላሴ እና በጎጃሙ ገዥ ራስ ሃይሉ መሀል ሃይለኛ የስልጣን ትግል ይካሄድ ነበር ፤ ራስ ሃይሉ ከብዝበዛና ከውርስ የተገኘ መአት ብር ነበረው ፤ ተፈሪ ከጎጄው ጋር ሲወዳደር እልም ያለ ችስታ ነበር ማለት ይቻላል ፤ በዚያ ላይ ተፌማንበብ ይቀጥሉ…

ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ (ዳሰሳ)

“የኢትዮጵያ ምድር አንቺ የደም ጎዳና መስክሪ አፍ አውጪና” (ምኒልክ ወስናቸው) “ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ”፤ አዳም ረታ በአብዮቱ ዘመን የነበሩ የአንድ ሰፈር ልጆችን ሕይወትና ዕጣ ፈንታ የሚያሳይበት ትረካ ነው። አዳም፤ የእነዚህን ልጆች እድገትና ጉርምስና፣ የፖለቲካ ንቃትና አሳዛኝ ፍፃሜ በሰባት መንገዶች ወግማንበብ ይቀጥሉ…