ሰሞኑን ኑሮ ተወዱዋል። ትንታኔና ትንቢት ጥንቡን ጥሉዋል። እኔም አይኔን አጥቤ ድርሻየን ልተነትን ነው። ቀልዱን እዚህ ላይ ላቆየውና ውደ ቁምነገሩ። ባጭር ጊዜ እንደ ዶፍ የወረዱት ክስተቶች እንኩዋን ለመተንተን ለመቆጠር እንኩዋ እንደሚያቸግሩ አላጣሁትም። በሁለት ጉዳዮች ላይ ብቻ ባገር ልጅነት የሚታየኝን ለማካፈል እወዳለሁ። አብይማንበብ ይቀጥሉ…
“ሌጋሲዬ”
እስቲ ዛሬ በጥያቄ ልጀምር። ከመሬት ተነስቼ “ አልፍሬድ ኖቤል” ብል መጀመሪያ ወደ አእምሯችሁ የሚመጣው ምንድነው? ለብዙዎቻችን መልሱ ‹‹ዝነኛው የኖቤል ሽልማት ነዋ!›› ይሆናል ብዬ እጠረጥራለሁ። ከዚያ ሁሉ በፊት ግን ይሄ ገናና ሽልማት በየአመቱ በስሙ የሚሰጥለት አልፍሬድ ኖቤል ስራው ምን ነበር? መተዳደሪያውስ?ማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹የኤንሪኮ ኬክ ፍርፋሪዎች…››
አራት ኪሎ ሮሚና ተቀምጬ ኮካዬን ስመጠምጥ የሚያስደነግጥ ነገር አየሁ። ጌትሽ! ጌትሽ አምሮበት። ጌትሸ ከሌላ ሴት ጋር እጅ ለእጅ ተያይዞ አየሁት። የድሮ ፍቀረኛዬ ነው። እየወደድኩ የተለየሁት። ተለይቼ እቅፉን፣ ገላውን፣ ፍቅሩን እየናፈቅኩ የምኖር የድሮ ፍቅረኛዬ። በፍቅረኛ ደንብ ሶቶ ለሶቶ ተያይዘው ወደ ተቀመጥኩበትማንበብ ይቀጥሉ…
የዝዋል ድንኩዋን እንዳይሆን
ከጥቂት ወራት በፊት ሃያ ሁለት ማዞርያ ተቀምጠን ለገ ጣፎ ላይ ሲጨስ የተለመለከትን እኔና ብጤዎቼ አሁን ያለውን አንፃራዊ መረጋጋት እንደ ብርቅ ነገር ብንቆጥረው አይፈረድብንም። ያኔ ምንም ማድረግ ምንም ማለም የተሳነን ምስኪኖች ነበርን ። አሁን ከምስኪንነት ወደ ጀግናነት ተሸጋግረናል። “ጀግናነት ማለት ታላቅማንበብ ይቀጥሉ…
የማይነጋ የሚመስል ሌሊት…
ቅድም ከምሽቱ 3ሰዓት ገደማ ሰፈሩ ድንገት በአንዲት ሴት እሪታ ተደበላለቀ። ከተቀመጥኩበት ብትት ብዬ ተነስቼ በመስኮት ወደ ውጭ ማተርኩ- አንዲት የተደናገጠች ሴት እጆቿን እያወራጨች ትተረማመሳለች… . ሌላዋ ሁለት እጆቿን ጭኖቿ መሃል ከታ አንዴ ጎንበስ አንዴ ቀና እያለች… ‘ደውሉ በናታችሁ! ስልክ ደውሉ!’ማንበብ ይቀጥሉ…
“ንግርት ያለኝ ሰባተኛ ንጉስ ነኝ”
ግርማዊነታቸው ዛሬ በረመዳን የመጀመሪያ ቀን የሳውዲ አቻቸውን (“አቻ” ሲባል ያው ሳውዲ በንጉስ የምትመራ ከመሆኗ አንጻር በቀጥታ ይወሰድልኝ) ሊያነጋግሩ በሳውዲ አረቢያ ተገኝተዋል።ትላንት በቲቪ እንዳየነው ንጉሰነገስቱ በግዛታቸው የሚያገለግሉ የተለያዩ ደጃዝማችና ራሶቻቸውን ሰብስብው ስለአገር አስተዳደር ሲያወጉ ሳት ብሏቸው ድሮ እቴጌ (እናታቸው) “የኢትዮጲያ 7ኛውማንበብ ይቀጥሉ…
አብይ አህመድ (ዶክተር) በ “ፈርዖን” ፊት
ከአንድ ዓመት በፊት፣ ‹እርካብና መንበር› በሚል ርዕስ፣ ‹ዲራአዝ› በሚል ደራሲ ስም የወጣ መጽሐፍ ላይ እንዳነበብነው፣ መሪነት ድንገት ላያችን ላይ የምንጭነው አክሊል፣ ወይም እግረ መንገዳችንን እንደ ዘበት አንስተን የምናጠልቀው ቆብ መሆን የለበትም ።ስንመኘው፣ ስንጠብቀው፣ በትንሹ ስንለማመደው የነበረ፣ ለራሳችን የምናበረክተው፣ የምንፈተንበት፣ እኛንማንበብ ይቀጥሉ…
ጭራቆቹ ሜጋ ፕሮጀክቶች
#፩ ዶር አብይ ከ ባለሀብቶች ጋር ያደረጉትን ቆይታ ዘግይቼ አየሁት ።ይቅርታ አድርጉልኝና ፤ ለዛ ሁላ ጉምቱ ባለሀብት ያደረጉት ንግግር Economy 101 ሰጥተው የመውጣት ያህል ነበር። በ ውጭ ምንዛሬ ጉዳይ ላይ ባነሱት ሀሳብ ላይ ግን የምሰጠው አስተያየት አለኝ። 1-የውጭ ኃዋላ [ማንበብ ይቀጥሉ…
የኬዱክ እጆች
( ማሳጅ በባሊ፣ ኢንዶኖዢያ) -የቱሪስት ሃገር ስለሆነ ኑሮ እሳት ነው…እኔ ደግሞ ደሞዜ በጣም ትንሽ ነው። በወር ሁለት ነጥብ ሶስት ሚሊዮን ይከፍሉኛል ግን አይበቃኝም…የቤት ኪራይ ዘጠኝ መቶ ሺህ እከፍላለሁ… ኬዱክ ናት እንዲህ የምትለኝ። ኬዱክ በስመጥሩ ሆቴል ውስጥ ያለ ዝነኛ የስፓ አገልግሎትማንበብ ይቀጥሉ…
”የቱ ይበልጣል?“
ዛሬ ነው። የቀጠርኩት ሰው እስኪመጣ ፣ ከከተማችን ቅንጡ የገበያ ማዕከሎች በአንዱ ውስጥ ያለ ግብ እዞራለሁ። ለድሪቶነት ለሚቀርብ ሱሪ የሃምሳ ኪሎ ጤፍ ሂሳብ የሚያስከፍሉ ሞልቃቃ ቡቲኮች። ርካሹ ኬክ በ 40 ብር የሚሸጥባቸው ካፌዎች። አምስት ካሬ የማይሞላ የቄንጠኛ የግድግዳ ወረቀት ጥቅልን በሺህማንበብ ይቀጥሉ…
