ቢሮ ሆኜ ከስራ ፋታ ሳገኝ ማረፊያዬ ዩ ቲዩብ ነው። የድሮ ዘፈን እየጎረጎርኩ አዳምጣለሁ። ዛሬ ጠዋት የ80ዎቹ እና 90ዎቹን አር ኤንድ ቢ ሙዚቃዎች እየሰማሁ ሳለ የልጅነት አእምሮዬ ላይ ተነቅሶ ከቀረ አንድ ዘፈን ጋር ተገናኘን። ርእሱ ‹‹ካንዲ ሊከር›› ዘፋኙ ማርቪን ሴስ ይባላል።ማንበብ ይቀጥሉ…
“ይሸታታል”
ለምኖርበት ህንፃ የፅዳት ተጠሪ ስለሆንኩ በየወሩ እየዞርኩ ለሠራተኞች የሚከፈለውን ደሞዝ መዋጮ እሰበስባለሁ። ቅዳሜ እንደተለመደው እየዞርኩ የአንዷን ጎረቤቴን አፓርትማ አንኳኳሁ። ከፈተች። ከእሷ ቀድሞ ከቤቷ ውስጥ የወጣው ትኩስ እንጀራ ሸታ አወደኝ። የትኩስ እንጀራ ነገር አይሆንልኝም። ቁንጣን ይዞኝ ‹‹ማር እንኳን አልልስም›› ብዬማንበብ ይቀጥሉ…
March 8 – ሴቶች የሚነቆሩበት ቀን
አንድ አድራጎት አስደማሚ የሚሆነው አድራጎቱ በዓለም ላይ “የመጀመሪያ” ሲሆን አልያም የአድራጊው ድርጊቱን መፈጸም ከአዕምሮ በላይ ሲሆን ነው… የኖረና የነበረን ጉዳይ እጹብ ድንቅ አድርጎ መሸላለም ግን አንድም ለአድራጊው የተሰጠን ዝቅተኛ ግምት አልያም ድርጊቱን ለማመናፈስ የተደረገን ጥረት ያሳያል… ___ አውሮፕላን በሴቶች ሲበርማንበብ ይቀጥሉ…
Connecting the dots
ልጅ እያለሁ ነጥቦችን በማዋደድ ጨዋታ እዝናና ነበር… በአንዳንድ ጋዜጣና መጽሔቶች የጀርባ ገጽ ላይ በተንተን ያሉ ጥቂት ነጠብጣቦች ይቀመጡና አንባቢያን በነጠላ መስመር ሲያገናኟቸው አንዳች ትርጉም ያለው ቅርጽ እንዲሰጡ ሆነው ይታተማሉ… ነገሩ መዝናኛ ቢሆንም አስተውሎ ላየው አንዳች እውነት ሹክ ማለቱ አይቀርም… ትላልቅማንበብ ይቀጥሉ…
የኔ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ!
ነፃነት ያልነካው ትዳር እና ሀገር መፍረሱ አይቀርም ብዬሻለሁ። አልሰማሽም። አለመስማት የአፍራሾች ምልክት ነው። የማይሰሙ መንግስታት ሀገራቸውን፣ የማይሰሙ ባለትዳሮች ትዳራቸውን ያፈርሳሉ። የቤቴ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ነሽ። ሲበዛ ትጠረጥሪኛለሽ። ጥርጣሬሽን ለማረጋገጥ ንብረቶቼን ያለፍቃዴ ትበረብሪያለሽ፣ ልብሶቼን ትፈትሻለሽ፣ ቴክስቶቼን ከፍተሽ ለማንበብ ትሞክሪያለሽ። የአስቸኳይ ጊዜማንበብ ይቀጥሉ…
እኛ _ ሙዚቃ _ ኑረት
ሙዚቃ የየሰው የኑረት እውነት፣ የመስተጋብራችን ቀና ትርክት፣ የጉድለታችን ሙላት፣ የስህተታችን ጥቁምት… ይልቁንም የስክነታችን አብነት ሲሆን የነፍስን ጆሮ ያነቃል – የሥጋን ትፍስህት ያመጥቃል… አንዳንድ ሙዚቃዎች በጆሮ ከመደመጥም በላይ ለዓይን የውበት ቁንጮ፣ ለምላስ የጣዕም ልኬት፣ ለአፍንጫ መልካም መዓዛ የሚፈጥሩ ሆነው አድማጭን ያስደምማሉ…ማንበብ ይቀጥሉ…
የብሔር ጥያቄ
የታፈኑ ጥያቄዎች እና ፍላጎቶች ተብላልተው ጉልበት ሆነው ይመጣሉ እንጂ ተዳፍነው አይቀሩም! የብሔር ጥያቄም እንዲያው ነው። ከዘመነ ኃይለስላሴ በፊት ግዛቶች ራሳቸው በራሳቸው የማስተዳደር አንፃራዊ ነፃነት ነበራቸው።የሚያስተዳድራቸው የራሳቸው ሰው ነበር። ልዝብ ፌደራሊዝም አይነት ነበሩ። ኃይለስላሴ መጥተው ያንን ሰባበሩት። (ዶ/ር ፍስሃ አስፋው እናማንበብ ይቀጥሉ…
ኃይለ ማርያም ደሳለኝና ሥልጣን
ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በፈቃዱ ከባለሥልጣንነት ተሰናበተ፤ ብዙ ሰዎች አስተ አስተያየታቸውን በቴሌቪዥን ሲገልጹ እንደሰማሁት ከጠቅላይ ሚኒስትርነት በፈቃዱ ለመሰናበት ለኢትዮጵያ የመጀመሪያ ነው ይላሉ፤ ይህ የማስታወስ ችሎታችንን ዝቅተኛነትን ያመለክታል፤ ጸሐፌ ትእዘዝ አክሊሉ ሀብተ ወልድን ረስተናል! (ስለዚህ ጉዳይ በእንዘጭ! እምቦጭ! የኢትዮጵያ ጉዞ ላይ ዘርዘርማንበብ ይቀጥሉ…
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በማስመልከት ስለፍቅር እንሰብካለን
በፊት … ስለፍቅር ሳላነብ በፊት… ፍቅር በሶስት ይከፈላል ብዬ አስብ ነበር። ሰዎች… ነገ ምን እንደሚፈጠር ሳናውቅ ማውራት የምንችለው ስለምን እንደሆነ የማናውቅ ፍጡራን መሆናችንን ማመን ታላቅ ጥበብ እንደሆነ የገባኝ ግን ዘግይቶ ነው። በዘገይም አብሮ የገባኝ እውነት ምስክር መሆኔን አውጃለሁ። ይህንን አምኜምማንበብ ይቀጥሉ…
የካቲት እና ኢትዮጵያ
በኢትዮጵያ ሰማይ ስር የካቲት ታሪካዊ ወር ነው። ታላላቅ አብዮቶችም ታላላቅ ድሎችም በየካቲት ወር ተከናውነዋል። ዐድዋን ያህል ከፍታው ሰማየ ሰማያትን የሚነካ ድል የተገኘው በየካቲት 23 ነው። ከ30 ሺህ በላይ ዜጎቻችን (የአዲስ አበባ ኗሪዎች ብቻ) በፋሽስት በግፍ የተጨፈጨፉትም በየካቲት 12 ነው። የካቲትማንበብ ይቀጥሉ…