እንዲገልህ ተመኝ የምትወደው ነገር

ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት፣ በባልንጀራየ በሲራክ ገፅ በኩል ሳልፍ ፣ ካንድ ዜና አይሉት መርዶ ጋር ተገጣጠምኩ። እነ ወተት ፣እነ በርበሬ ፣እነ ለውዝ ፣ለካንሰር የሚያጋልጥ ንጥረ ነገር መያዛቸው ተረጋገጠ ይላል ዜናው። – እንዲህ ተሆነማ ምኑን በላነው?! ምኑን ኖርነው?! ማሊን ጂራ ?! ወተትማንበብ ይቀጥሉ…

“ለማበድ እንኳን አገር ያስፈልጋል”

/መጋቢ ሀዲስ እሸቱ እንዳወሩት ያሬድ ሹመቴ እንደፃፈው/ እንደምን አመሻችሁ? በባከነ ሰዓት ነው (የመጣሁት) የዓድዋ ጦርነት እንኳን የዚህን ያህል ግዜ አልወሰደም። (ሳቅ) ጦርነቱ በአጭሩ ተጠናቀቀ። ስለጦርነቱ ለማውራት ግን አራት ሰዓት አስፈልጎናል። እንግዲህ መናገር እና መዋጋት የተለያየ ነው። መናገር ውጊያ የለውም። ፍልሚያማንበብ ይቀጥሉ…

ሳይወለድ ሞተ

ከሌሊቱ ሰባት ሰአት ገደማ። ተኝቼ ነበር። ህመም አልነበረኝም። ያው ከተለመደው ማቅለሽለሽ ያለፈ ያስጠነቀቀኝ፣ ለዚህ ልብ ስብራት ያዘጋጀኝ ህመም አልነበረኝም። ብቻ ስደማ ተሰማኝ።…ቀስም ቶሎ ቶሎም የሌሊት ልብሴ ላይ፣ አንሶላው ላይ ስደማ ተሰማኝ። ተደናብሬ የራስጌ መብራቱነ አበራሁት። ልብሴም፣ አንሶላውም ደም በደም ሆኗል።ማንበብ ይቀጥሉ…

‹‹ማርች ኤትን በአዝማሪ››

ሁለት መቶ ሰው ፊት መስሪያ ቤታችን ለሚከበረው የአለም የሴቶች ቀን ዝግጅት አስተባባሪ ሆኜ ስሾም ይህንን ቀን ‹‹ማርች ኤጭ›› እያሉ የሚጠሩት ወንዶች ባልደረቦቻችን እና እኛንም የማያማርር ‹‹ሴቶች ለሴቶች የሚያዘጋጁት አሰልቺ ቀን›› ፣ ሴቶች አበሻ ቀሚስ ለብሰው ፈንዲሻ እየበሉ ወንዶችን የሚረግሙበት ቀን››ማንበብ ይቀጥሉ…

“እንዴት ዋልሽ?”

(መነሻ ሃሳብ፡ የሰርክ አለም መጋቢያው ‹‹አሮጌው ገንዘብ›› እና የሐና ሃይሌ ‹‹ሀው ወዝ ማይ ደይ›› አጭር ፊልሞች) ሥራ ውዬ እና የማታ ትምህርት አምሽቼ ሶስት ሰአት ከአስር ገደማ ቤቴ ገባሁ። ብቻዬን ከምኖርባት ሚጢጢ ቤቴ ገብቼ ከፍታ ካለው ጫማዬ ላይ ከመውረዴ ታላቅ ወንድሜማንበብ ይቀጥሉ…

“ቤንዚን አይወጣበት-ነዳጅ አይቀዳበት-ነቲንግ!”

/እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በላይ ለሆኑ ብቻ/ ከጥቂት ጊዜ በፊት በዘመኑ የኣራዶች መስፈርት <ደረጃ 1> የሆነች አንድ ሞዴል ቺክ ጋር <ዴት> አደርግ ነበር…እንደዋዛ ተዋውቀን እንደዋዛ መገናኘቱን ደጋገምነውና ብዙም ሳንቆይ እንደዋዛ አልጋ ላይ ተገኘን…መቼስ በጊዜኣችን ፍቅሩም ፀቡም ስኬቱም ውደቀቱም እንደ መቶማንበብ ይቀጥሉ…

“አንቱ አጤ ሚኒሊክ ምን ያሉት ሰው ነዎት ?… “

የዛሬ አመት በዚህ ወቅት ነው …..አዳራሹ ካፍ እስከገደፉ ግጥም ብሎ በተሰብሳቢወች ተሞልቷል ! የኢሃዴግ ወጣቶች ሊግ ..የሴቶች ሊግ …ጥቃቅንና አነስተኛ ተወካዮች እንዲሁም የአካባቢው ነዋሪ የቀረ የለም ! ለዩኒቨርስቲ ተማሪወች ከሚሰጠው ስልጠና ጎን ለጎን የአገሪቱን ‹‹ነባራዊ ሁኔታ›› ለነዋሪውም ለማስገንዘብ የተዘጋጀ የሶስትማንበብ ይቀጥሉ…

አይ ቅዳሜ!

በማርና በወተት እንደ ጨዋ ያሳደጉኝ ወላጆቼ…ቢሉኝ ቢሉኝ አልሰማ ያልኩበትን የዚህ እድሜዬን <የግሮሰሪ አመል> አሜን ብለው ከተቀበሉ እነሆ ጥቂት ሰነባበቱ…ከሰፈራችን አንደበተ ርቱዕ ቄስ ባባቴ በኩል እስከምዛመደው ስመጥር የከተማችን መሃዲንስ ድረስ በብዙዎች ተመከርኩ…እኔ እቴ!…MD!…/መስሚያዬ ድፍን!/…እንዴት ችዬ በመለኪያ ልጨክን?…<ከሷ ጋር አድሬ ሲነጋ ልሙት>ማንበብ ይቀጥሉ…

ኑሮ እና ብልሃቱ

የዘጠኝ አመቷን የጓደኛዬን ልጅ የአማርኛ ምሳሌያዊ ንግግር ላስተምር እየታተርኩ ነው። ሶስተኛው ላይ ነን። መፅሃፉ ላይ በተርታ ካሉት ውስጥ ለሷ የሚመጥነውን መርጬ አንብቢ አልኳት። ‹‹ሁለት ጉድጓድ ያላት አይጥ አትሞትም›› ጮክ ብላ አነበበች። ‹‹ጎበዝ! ምን ማለት ይመስልሻል?›› ‹‹እ….እ….›› አለች እያንጋጠጠች። ‹‹ቀስ ብለሽማንበብ ይቀጥሉ…