የቀድሞው ቀበሌያችን አሁን አድጎ ወረዳ ሆኗል። ከጠዋት ጀምሮ እስከ አሁን መብራት የለም ስለተባለ የመታወቂያ እድሳት ጉዳይ ለዛሬ አይሳካም ተብሎ ተመልሻለሁ። ጥያቄዬን ግን ለተረኛው ሹም “ብሔር – ኢትዮጵያዊ የሚል መታወቂያ ይሰጠኝ” ስል አቅርቤ በፈገግታ እና በአግራሞት ሳቅ “ቅፁ ላይ ካለው ወይማንበብ ይቀጥሉ…
ዐልቦ – (ክፍል ሶስት)
(መነሻ ሃሳብ- ዘ ሚደል ተከታታይ ፊልም) “በሱ ቀሚስ ብታስነጥሺ የጡቶችሽ ጫፍ ሳይታዩ አይቀሩም›› አለኝ ቤሪ ከእስኩ ጋር ላለኝ የማታ ቀጠሮ ስበጃጅ። ትላንት ማታ ከተፈጠረው ነገር በኋላ ለቀልድ የሚሆን ፍቅር ስለቀረው አንጀቴን በላው። ፊቴን ባልለመደው አኳኃን ስቀባ እና ሳጠፋ፣ ስሰራ እናማንበብ ይቀጥሉ…
“ዐልቦ” – (ክፍል ሁለት)
(መነሻ ሃሳብ- ዘሚድል ተከታታይ ፊልም) ‹‹ቤቷ ብቻ ስንት ካሬ እንደሆነ ታውቃለህ…ሁለት መቶ ሃምሳ ! ሁለት መቶ ሃምሳ ካሬ አስበው…ከዚህ እስከ ደብረወርቅ ህንጻ ማለት ነው…ቤቷ ከእኛ ቤት እስከ ደብረወርቅ ህንጻ ነው….በዛ ላይ እቃዎቿ…ሶፋ ብትል…የእኛን አልጋ ሶስት እጥፍ የሚሆን ሶፋ…ፍላት ስክሪን ተቪ…የውጪማንበብ ይቀጥሉ…
ሰው ሳይቀና ሀገር አይቀናም
አንድ ሰው ራሱን በዘር መግለፁ ችግር ያለው አይመስለኝም። ችግሩ ዘረኛ መሆን ላይ ነው።ዘረኛ መሆንም ሃሳብ እንጂ ተግባር እስካልሆነ የከፋ ችግር አይሆን ይሆናል። ግን፣ዘረኝነት በልብ ይዘው የሚቆዩት ብቻ አይደለም። ካልወጣ፣ ሌሎች ካልጠላ፣ አጋጣሚውን ሲያገኝም ካልደቆሰ አስችሎት አርፎ መቀመጡን እንጃ! አንዳንድ አስተሳሰቦችማንበብ ይቀጥሉ…
“ዐልቦ”
መነሻ ሃሳብ – “ዘ ሚድል” ተከታታይ ፊልም “ፍ…ቅ…ር…ተ!” ስሜ በሴት ሲጠራ ሰማሁና እጆቼን አጎንብሼ ከሰል ከምጎለጉልበት ማዳበሪያ ሳላወጣ ቀና አልኩ። ሴት ናት። ለሰፈራችን ከልክ በላይ የለበሰች፣ ለተቦዳደሰ ኬር መንገዳችን ከሚመጥነው በላይ ሸላይ ጫማ ያደረገች፣ …ቂቅ ያለች ሴት ናት። ከመስታወት የተሰራማንበብ ይቀጥሉ…
ምክር እስከመቃብር
የሆነ ጊዜ ላይ ባንድ እውቅ ሆስፒታል ውስጥ ያማካሪነት ሥራ እሠራ ነበር። የሥልጠና መርሐችን ከአሜሪካኖች በቀጥታ የተኮረጀ ስለነበር ምክራችን ድሐን መሠረት ያደረገ አልነበረም። ከእለታት አንድ ቀን አንዱ ጎስቆል ያለ ሰው ወደ ቢሮየ መጥቶ ምርመራ ተደረገለት። ውጤቱን ተመልክቸ በደሙ ውስጥ ሻይረሱ እንደተገኘበትማንበብ ይቀጥሉ…
“ወዜን አልሸጥም”
በካን ፊልም ፌስቲቫል ላይ ይፋዊ የዕይታ ተሳትፎ በማድረግ የመጀመሪያ ኢትዮጵያዊ ፊልም ሆኖ የተመረጠው የያሬድ ዘለቀ ዳንግሌ (Lumb) ተንቀሳቃሽ ምሥል ላይ የነበረኝን የሥራ ቆይታ አስታውሼ፣ ከቀረፃው በፊት ስለነበረው የአልባሳት ግዢ ቆይታ ላጫውታችሁ። ህሊና ደሳለኝ የፊልም ሥራ ውስጥ በአልባሳት ዲዛይነርነት እየታወቀች የመጣችማንበብ ይቀጥሉ…
የተበረገደ ልብ
ልቤ ድው ድው። አይኔ ቦግ ቦግ። ጆሮዬ ቆም ቆም። ምላሴ ዝርክርክ አለብኝ፡- ሃብሉን ሲሰጠኝ። ልብ እና ቁልፍ አንድ ላይ ያንጠለጠለ ሃብል ነው። አቤት ማማሩ። አቤት ማብረቅረቁ። ከዚያ ሁሉ ደግሞ አቤት ትርጉሙ! ‹‹የልቤ ብቸኛ ቁልፍ ያለው አንቺ ጋር ብቻ ነው ለማለትማንበብ ይቀጥሉ…
ሕመም አንድም ለትምህርት አንድም ለሞት
ጥንታውያን የአብነት ሊቃውንት ‹ሕመም አንድም ለትምህርት አንድም ለሞት ነው› ይላሉ። መታመሙን ላወቀ፣ መድኃኒቱን ለፈለገ፣ መድኃኒቱንም በትክክል ለወሰደ፣ ወስዶም ለዳነ ሰው ሕመም ለትምህርት ይሆነዋል። ሦስት ነገር ይማርበታልና። አንድም ዳግመኛ እንዳይዘው ጥንቃቄን፣ አንድም ቢይዘው ሊትርፍ የሚችልበትን መፍትሔን፣ አንድም ደግሞ ለሌላው የሚመክረው ልምድንማንበብ ይቀጥሉ…