ጨዋታው ፈረሰ ዳቦው ተቆረሰ የሚል ተረት ይዘን በባዶ ሆዳችን ጨዋታ ማፍረስ ነው-ትልቁ ትልማችን የዳቦ መቆረስ በጨዋታ መፍረስ ታጅቦ ከመጣ ደህና ሁን ጨዋታ-ከሀገራችን ውጣ! ሆዷን በመብሰክሰክ ለሞላች እቺ ሀገር ከጨዋታው ሳይሆን ዳቦው ነው ቁምነገር ይህንን በማመን… ስንት ዓይነት ጨዋታ ግብ እንደናፈቀማንበብ ይቀጥሉ…
ልጅነቴ…. ልጅነቴ ዱላና ብሶቴ
(ፓለቲካ ልጅነቴ ውስጥ ስትዞር አገኘኋት) ከመረገዜ በፊት እናትና አባቴ የባልና ሚስት ሙያቸውን እየሰሩ ሳለ አባቴ እናቴን፤ “እስቲ አንድ ስንወጣ ስንገባ ሰፈሩም እኛም የምንደበድበው ልጅ እንውለድ…?” ያላት ይመስለኛል። እናቴም ከአፉ ቀበል አድርጋ፤ “በአንድ አፍ! እኔም እኮ አንዳንዴ ቤቱ በአስፈሪ ፀጥታ ሲዋጥማንበብ ይቀጥሉ…
አማርኛ እንዳበጁሽ አትበጂም
“ ያስለቅሳል እንጂ ይህስ አያሳቅም ግንድ ተደግፎ ዝንጀሮ ጫት ሲቅም” (አማርኛ እንዳበጁሽ አትበጂም) እህህ…..ኡህህ…..ውይይ….. አማርኛ ተኝታ ታቃስታለች። የሀገር ውስጥ እና የዓለም ትልልቅ ቋንቋዎች በዙሪያዋ ተሰብስበዋል። ጥቂት የቋንቋ ምሁራንም አሉ። “ኡውይይ…. ኸረ አልቻልኩም፣ ቆረጣጥሞ ሊገለኝ ነው!” “ አይዞሽ…. አይዞሽ… እኛም እኮማንበብ ይቀጥሉ…
ታክሲው!
ታክሲው እየሄደ ነው። ወዴት እንደሚሄድ አናውቅም። ሾፌሩ ያውቀዋል ብለን እናምናለን። የኛ ስራ መሳፈር ነው። የሾፌሩ ደግሞ መንዳት። ሾፌሩ ይነዳል። እኛ እንነዳለን። መንገዱ ጭር ብሏል፣ ይህ ከታክሲዎች ሁሉ የዘገየው ሳይሆን አይቀርም። ከሾፌሮች ሁሉ ሰነፉ ጋር ተሳፍረን ሊሆን ይችላል። መንገዱ ገጭ ገጭማንበብ ይቀጥሉ…
በባህሩ እና “በባህር ዳር”መካከል…
በባህሩ እና “በባህር ዳር”መካከል… (የዘረኝነት መንቻካ ልብሶችን እናጥባለን!) ባህሩ ውስጥ ነኝ:: እልፍ ሰዎች ከባህሩ ወጥተው ዳር ላይ ተኮልኩለዋል:: ጥንት ዳሩ መሀል ነበር:: አሁን ዳሩ ወደ መሀል ገብቷል! ባህሩ ሰውነት ነው:: የባህሩ ዳር ዘረኝነት- የሰውነት ደረቅ መሬት! ባህሩ ውስጥ ነኝ:: ባህሩማንበብ ይቀጥሉ…
ይወለዱና በፈረንጅኛ የሸበረቁ
ይወለዱና በፈረንጅኛ የሸበረቁ ከ”ኦ ማይ ጋድ” ውጭ ፀሎት አያዉቁ ይወለድና ምሁር የሚባል ባህር ተሻግሮ ታሪክ ያርማል ይወለድና ለዕለት አሳቢ ሆኖ ይቀራል ኪራይ ሰብሳቢ ይወለድና ኒዎሊበራሉ ጠረ-ልማት ነው ካገሩ ሁሉ ይወለድና እልፍ ሞዛዛ ግብር አይከፍል ወይ ቦንድ አይገዛ ይወለድና የEtv አይነቱማንበብ ይቀጥሉ…
ድንግልና ድንግል ነው?
ብር አምባር ሰበረልዎ ጀግናው ልጅዎ” ይባላል:: ጉድ እኮ ነው:: ስስ ስጋ የሰበረው የዓለምን ሪከርድ ከሰበረው እኩል ይዘፈንለታል:: ወንድ የጀግንነት እጩ; ሴቷ የጀግንነት ማሳያ መዋጮ አድርጎ ይነግረናል:: አሁን ድንግልና ለሴቷ ምኗ ነው? ለሰው ልጅ ምኑ ነው? ምን ይጨምርለታል ምን ያጎድልበታል? ምንማንበብ ይቀጥሉ…
አንድ ጨለምኛ ግጥም፣ ለአንዲት ጨለምተኛ ሀገር
*** አንቺ ሃሳበ ብዙ፣ አንቺ ጓዘ ብዙ አቅም የሚፈትን፣ጉልበት የሚያጣምን ከህይወት ዋጋ ይልቅ በሞት ከሚያሳምን ከዚህ ትግል ጉዞ የሚገላግሉ- ልጆችሽ እያሉ የት እንዲያደርስሽ ነው ሰርክ መባተሉ? “ሁሉ ነፃ አይደለም፣ ውደቁ ተነሱ ቆፍሩ አፈር ማሱ” የሚሉ ቂሎችን ከጆሮሽ አርቂ ለማይረባ ነገርማንበብ ይቀጥሉ…
ማነሽ ?!
ከእለታት በአንዱ፣ በቅዱስ እርጉም ቀን መንገድ ያገናኘን ድንገት የተያየን አንቺ አልፈሽኝ ስትሄጅ፣ እዛው ያስቀረሽኝ! …ላይሽን ሸፍኖት ጥቁር ጨለማ ጨርቅ ዐይንሽን ብቻ እንጂ፣ ሌላሽን የማላውቅ ማነሽ አንቺዬዋ? ማንነትሽ ማነው? አቅል እያሳተ፣ መንገድ የሚያስቀረው? ወንድን እንዳታስት ትጀቦን፣ ትሸፈን-ይሉትን የሰማሽ አይታይ አካልሽ ውዴማንበብ ይቀጥሉ…
ህዳሴው የማይነካቸው፣ ህዳሴውን የማይነኩ የሰፈሬ ወጣቶች
አንዳንዴ በግድ መገረብ ያለባቸው ፖስቶች አሉ ብለው እናምናለን። አምነንም እንገርባለን… ******* ህዳሴው የማይነካቸው፣ ህዳሴውን የማይነኩ የሰፈሬ ወጣቶች (ይሄ ፓስት ህዳሴው ትክክለኛ ነው፣ አይደለም ብሎ አይነታረክም) ‹‹‹‹‹‹ ››››››› እዚህች ሰፈር ነው ያደኩት፡፡ አድጌ “እግሬን ከመፍታቴ” በፊት ዓለም ከዚህች ሰፈር አትበልጥም ነበርማንበብ ይቀጥሉ…