ሥም ከወላጅ የሚሰጠን ቅርስ ነው። በውስጡ ፍላጎት፣ እምነት፣ ፍቅር፣ ተስፋ…ያጨቁ እንድምታዎች ሊኖሩት ይችላሉ። በግብር የምንወርሳቸው ሥሞችም አሉ። የሆነ ተግባር ፈፅመን የምንደርባቸው አይነት። የሥም ዋና ጥቅሙ አንዱን ከአንዱን ለመለየት ይመስለኛል። ይህ ሆኖ ሳለ ግን ሥምን እንደ ማነፃፀሪያ መቁጠሩ እየተለመደ መጥቷል። የምናከብረው፣ማንበብ ይቀጥሉ…
Déjà Vu / ዲጃቩ !
ከቀናት በፊት አዋሬ አካባቢ … ልክ ከታክሲ እንደወረድኩ ዝናብ ይዘንብ ስለነበር ተራሩጬ እግሬ እንዳመራኝ ተደርድረው ከተሰሩት ሱቆች ወደ አንዱ በረንዳ አመራሁ። የኮስሞቲክስ መሸጫ ሱቅ ነበር የተጠለልኩበት በረንዳ። ወደ ካሳንቺስ አዘውትሬ ብመላለስም አዋሬ ሚባለውን ሰፈር ግን አላውቀውም ነበር። መንገዱ ላይ ህዝቤማንበብ ይቀጥሉ…
ማሸነፍ ፤ መሸነፍ እና መበሻሸቅ
ከልጅነታችን ባንዱ ቀን፤ እኔ ከማ አቡኔ ቤት ጠላ ገዝቼ ወደ ቤቴ ስመጣ ፤ ሌላው እኩያየ ደሞ ላምባ ገዝቶ ወደ ቤቱ ሲሄድ መስቀልኛ መንገድ ላይ እንገናኛለን ፤ ከዩንበርሱ በጥቂት አመት የሚበልጥ ጥንታዊ ድንጋይ ላይ የተቀመጠ ቦዘኔ ጎረምሳ ይጠራንና “ ትቸለዋለህ?” ይለናል፤ማንበብ ይቀጥሉ…
ቀጮ! (ክፍል ሁለት)
ምስጢሯን ለማወቅ የነበረኝ ጉጉትን ክብደትና ጥልቀት የተረዳችው ቅድስት አንድ ሰአት በማይሞላ ጊዜ ውስጥ ሁሉን ነገር ዘርዝራ ነገረችኝ። ግን ወሬውን የጀመረችው በአንድ ጥያቄ ነበር። ‹‹ለምንድነው ክብደት መቀነስ የምትፈልጊው?›› ሁሌም የማስበው ነገር ስለሆነ በቅደም ተከተል ነገርኳት። ‹‹በፊት በፊት የሚያምረኝን ልብስ ለመልበስ…ፋሽን ለመከተል…ቅልልማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ቀጮ!››
(ማሳሰቢያ፤ የዚህ ፅሁፍ አቅራቢ የህክምናም ሆነ የስነ ምግብ ባለሙያ አይደለችም፡፡ በዚህ ፅሁፍ ላይ የተካተተው መረጃ በግል ልምድ ላይ የተመሰረተ እና ለሌሎች ይጠቅም ይሆናል ከሚል ቀና አስተሳሰብ የመነጨ ምክር እንጂ በጥልቅ መረጃና ሳይንሳዊ መሰረት ላይ የቆመ ነው ለማለት አይቻልም) ከተወለድኩ አንስቶማንበብ ይቀጥሉ…
የሚጠይቁና ለጥያቄያቸው መልስ የሚሹ ሰዎች በደንብ የሚያስቡ ናቸው!
አባቶቻችን የመጠየቅን አስፈላጊነት ሲያሰምሩበት ‹‹ካለመጠየቅ ደጅ አዝማችነት ይቀራል›› ይሉናል። ፈረንጆቹም ‹‹ካልጠየቅክ አታገኝም! (If you do not ask, you will never get)›› ይላሉ። ሊቃውንቱም ‹‹መጠየቅ ያደርጋል ሊቅ›› በማለት መጠየቅ የሕይወት በርን፣ የአዕምሮ ደጃፍን፣ የልቦና መስኮትን ወለል አድርጎ ከፍቶ ከጥበብ ማማ ላይማንበብ ይቀጥሉ…
ለሌሎች መጮህ ለራስም መጮህ ነው!
ዝምታ ጥሩ የሚሆንበት ጊዜ አለ፤ ክፉም የሚሆንበት ጊዜ አለ። ዝምታን እንደየሁኔታው ማከናወን ከብልህ ሰው ይጠበቃል። ዝምታህ ለከት ይኖረው ዘንድ ማስተዋል ይፈልጋል። በሆነ ባልሆነው ከመዘባረቅ፣ በማይመለከትህ በሌሎች ሰዎች ግላዊ ጉዳይ ከመቀባጠር ዝም ማለት የተሻለ ነው። ዝምታን ወርቅ ማድረግ የሚችሉት የዝምታ ቅኔነትንማንበብ ይቀጥሉ…
የተሻለ ሃሳብም ጀግና አሳቢም አጣን!
ማሰብ መቻል ልዩ ፀጋ ነው። ሃሳብን መርጦ መተግበር ደግሞ ሰው በራሱ ላይ የሚያመጣው በረከት ነው። ማንም ለሆዱ የሚስማማውን ምግብ እንደሚመርጠው ሁሉ ለአዕምሮውም የሚመጥን ሃሳብን መመገብ ራስን መጥቀም ነው። ንፁህ ምግብ ሰውን ከበሽታ እንደሚከላከለው ሁሉ ንጹህና መልካም ሃሳብም ሰውን አፍራሽ ተልዕኮማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ግን…. ባይሆንስ?››
ቴድ ቶክ ማየት በጣም ደስ ይለኝ የለ? ከምሳ ሰአቴ ቀንሼ ነው የማየው…አፌን በምግብ፣ አእምሮዬን ደግሞ በጥሩ የቴድ ቶክ ተናጋሪዎች ታሪክ ስሞላ ፍስሃ ይሰመኛል። በሁለት በኩል መመገብ ነዋ! ዛሬ ያየሁት የዳያንን ነው። ዳያን ቮን ፈርነስተንበርግ (ስሟ መርዘሙ፣ ደግሞ ማስቸገሩ).. ዳያንማንበብ ይቀጥሉ…
ጥሪት – ጥረት – ጥምረት
ቤተሰብ ውስጥ ምስቅልቅል የሚፈጠረው ወላጆች በተፈጥሮ ሞት ኑረትን ሲሰናበቱ ነው። ምክንያቱ ደግሞ ልጆች በእናት አባት ሕላዌ ወቅት ያልታያቸው የሃብት ክፍፍል ትዝ የሚላቸው ያን ጊዜ በመሆኑ ነው። ብዙ ጊዜ የሃብት ቅርምት ቤተሰብን ባላንጣ ያደርጋል። ከአንድ አብራክ ተከፍለው ከአንድ ማሕጸን በቅለው ክፉማንበብ ይቀጥሉ…