“ዌን ዩ ካም ቱ ኤ ፖይንት ዌር ዩ ሃቭ ኖ ኒድ ቱ ኢምፕረስ ኤኒበዲ” ከወደ ውስጥህ ያለው ኣንዱ የነፍስያህ የነፃነት በር ሰዎችን ለመማረክ ጥረት ማድረግህን ባቆምክበት አፍታ ወለል ብሎ ይከፈታል…ጎበዝ ተማሪ…ጠንካራ ሰራተኛ…መልከ መልካም…ደግ አዛኝ ሩህሩህ….ከበርቴ ባለሃብት በመባል ከይሲ ፍላጎትህ ላይማንበብ ይቀጥሉ…
አዕምሮ ምንድን ነው?
እውነት ምንድነው የእውነትስ ዋጋ ምን ይሆን
ማንንም ለመማረክ የማትፈልግበት ደረጃ ስትደርስ
ዶ/ር ምህረት ደበበ
የሱፍ አበባ ነኝ
የብርሃን ጥገኛ ነኝ… እኔዬ ከብርሃን ውጭ ውበት የላትም… ብርሃን ሳጣ ይጨንቀኛል… ቅጠሎቼ ይጠነዝላሉ… ቅርንጫፎቼ ይኮሰምናሉ… የሱፍ አበባ ነኝ… በሕላዌ ገመድ ለተንጠለጠለችው ኑረት ጨለማና ብርሃን የማይዘለሉ ሃቆች ቢሆኑም እኔ ግን በብርሃን ፍቅር እንደተለከፍኩ አለሁ… ልክፍቱ “..መሸ ደግሞ አምባ ልውጣ ስላልኩ የሚለቅማንበብ ይቀጥሉ…
ቆሻሻ መጣል ክልክል ነው
የሰዎችን አስተሳሰብ ሊለውጡ የሚችሉ ንግግሮችን በማድረግ የሚታወቀው ዓምደኛው ዴቪድ ጄ. ፖላይ ‹የቆሻሻ መኪና ሕግ (The Law of the Garbage Truck) የተሰኘ ተወዳጅና ተደናቂ መጽሐፍ አለው። ይህንን መጽሐፉን ለመጻፍ መነሻ የሆነው ኒውዮርክ ውስጥ አንድ ቀን በታክሲ ሲጓዝ ያጋጠመው አደጋ ነበር። እርሱማንበብ ይቀጥሉ…
ሕይወት- ሌስተርና ቼልሲ
ይገርምሃል ወንድሜ በሕይወትህ ድል አድርገህ ዋንጫ ወሰድክ ማለት እዚያው የልዕልና ማማ ላይ እንደተሰቀልክ ትቀራለህ ማለት አይደለም። አታየውም ቸልሲን መከራውን ሲቀበል። አምና እርሱ ዋንጫ ሲበላ ያየ ሰው ዘንድሮ መከራውን ይበላል ብሎ ማን ገመተ? ብዙዎችኮ ሲወጡ መውረድን ይረሱታል። ለሚወጣ ሰው ግን መውረድማንበብ ይቀጥሉ…
አራቱ የጠባይ እርከኖች
የሰው ልጅ አራት የጠባይ እርከኖች አሉት ይላሉ ትውፊታውያን ሊቃውንት። በነባሩ የኢትዮጵያ ትምህርት መሠረት ጠባይና ባሕርይ ይለያያሉ። ‹ባሕርይ› ማንነት ነው። በፍጥረትህ ታገኘዋለህ። ይዘህው ትኖራለህ። አትለውጠውም፤ አታሻሽለውም። ለምሳሌ ሰውነት ባሕርይ ነው። ሰው መሆንን፣ እንስሳ ወይም ዛፍ ወይም ውኃ በመሆን አትለውጠውም። ‹ጠባይ› ደግሞማንበብ ይቀጥሉ…
ራእይ (ክፍል ሦስት)
አክራሞታችን ሸጋና ፍሬያማ እንደሆነ ተስፋ አለኝ። ራእይ-2ን ከጻፍኩ ሳይታወቅ አንዱ አልቆ ሁለተኛው ሳምንትም ተገባድዶ አረፈው። እኔ በእኔ ነገሮች ተወጥሬ ጊዜውም ሳያስበው በራሱ ፍጥነት ሄደ ማለት ነው። ከቀረ የዘገየ ይሽላል በማለት … የደመቀ የሞቀ ሳላምታዬን ለሀሳብ ቤተሰብ፣ ጎረቤት ወዳጆቼ በእጅ በእጃችሁማንበብ ይቀጥሉ…