ልጅነቴን አፋልጉኝ

ማደግ በመሰለኝ ረግረግ ውስጥ የጠፋች ልጅነቴን አፋልጉኝ – ማወቅ በመሰለኝ ጥልቅ ውስጥ የተደበቀች ልጅነቴን አፋልጉኝ – ከድቅድቅ ጽልመት ውስጥ የዘነጋሁዋትን እውነት አፋልጉኝ… ~ ዕድሜ የሥጋ ኑረት መስፈሪያ እንጂ የውዷ ሕይወት መግለጫ አይደለም… ሕይወቴ ልጅነቴ ነው… ዕድሜ ደግሞ የልጅነቴን ንጽሕና የነጠቀኝማንበብ ይቀጥሉ…

ኢትዮጵያ በአማልክት እና በተከታዮቻቸው ዓይን

“… እናቴ ሆይ በዚህች በምባርካት አገር በኢትዮጵያ የሚኖሩ ሰዎችን እስከ ዓለም መጨረሻ ድረስ አሥራት ይሆኑሽ ዘንድ ሰጥቼሻለሁ። እናቴ ሆይ አሁንም ወደዚያች አገር እንሄድ ዘንድ ተነሺ። ደሴቶችና የተቀደሱ፣ ወንዞችዋ ያማሩ፣ ውሃዎችዋ የጠሩ፣ ዛፎችዋና ተራራዎችዋ የተዋቡ ናቸውና አሳይሻለሁ አለኝ።” ይላል አንብር መስቀልየማንበብ ይቀጥሉ…

ተሰቅለን ነበር…ወረድን!

ሳምን፣በእድሜው ማምሻው መቋሚያ ይዞ፣ቅድመ ግብዓተ መሬቱን እንደሚማጠን ሰው አልነበርኩም። ቀንበጥ እድሜያችን ገፅ ላይ የተፃፈው እየሱስ ብቻ ነበር።ጌታ ሆይ ብሎ ጀምሮ፣ጌታ ሆይ ብሎ የሚቋጭ (እንዲያውም አይቋጭም ነበር)…የሚዘልቅ! ,,, መቁረቢያ እድሜው ሲደርስ፣ «የእግርህ መርገጫ የሆነችው ምድር ላይ ስትመጣ፣እኔ ላይ እርገጥ» ብሎ እንደሚንጋለልማንበብ ይቀጥሉ…

አዲስ አምላክ መፍጠር ሲያምረን

የሰው ልጅ ትልቅ ሃይማኖት የመፍጠር ፎንቃ ያለው፣ሃይማኖታዊ ፍጡር ነው።እንደውም ሰውን ከእንስሳ የሚለየው ሃይማኖት ነው። ማሰቡ እንዳንል፣ጭንቅላቱን ለኮፍያ ማስቀመጫ ብቻ የሚያውል፣ ለሂውማን ሄሯ ማደላደያ የምታውል አይጠፉም። ግምቱን ነው። እንደ ፍሮይድ ሳይንስ በቅርብ ዓመታት ውስጥ ሃይማኖትን ይተካዋል የሚል ግብ አይመቴ መላምት አልሰጥም።ሰውማንበብ ይቀጥሉ…

ማንንም ለመማረክ የማትፈልግበት ደረጃ ስትደርስ

“ዌን ዩ ካም ቱ ኤ ፖይንት ዌር ዩ ሃቭ ኖ ኒድ ቱ ኢምፕረስ ኤኒበዲ” ከወደ ውስጥህ ያለው ኣንዱ የነፍስያህ የነፃነት በር ሰዎችን ለመማረክ ጥረት ማድረግህን ባቆምክበት አፍታ ወለል ብሎ ይከፈታል…ጎበዝ ተማሪ…ጠንካራ ሰራተኛ…መልከ መልካም…ደግ አዛኝ ሩህሩህ….ከበርቴ ባለሃብት በመባል ከይሲ ፍላጎትህ ላይማንበብ ይቀጥሉ…

ለሊዮ ቶሎይስቶይ የተጻፈ ደብዳቤ

 (እውነተኛ የሰሙኑ ገጠመኝ) አንድ ወዳጄ ከሳምንታት በፊት አንድ ቴአትር ይጽፍና በአዲስ አበባ ከተማ ካሉት ቴአትር ቤቶች ወደ አንዱ ይሄዳል፡፡ ድርሰቱን ለግምገማ እንዲያስገባ ይነገረዋል፡፡ አስገባ፡፡ በቀደም ዕለት የግምገማውን ውጤት ለማየት ወደ ቤተ ተውኔቱ ያመራል፡፡ መዝገብ ቤቶቹም ‹የግምገማው ውጤት ደርሷል፡፡ መታወቂያዎትን አሳይተውማንበብ ይቀጥሉ…

ዳግማዊ ስቅላት

የመሲሁ ስቅየት ግርፊያ ስቅላቱ አምላክ ነኝ ስላለ በድምቀት ተሳለ የኛንስ ስቅላት ማነው ያስተዋለ? ተመልካች ጠፍቶ እንጂ ዐይን የሚቸረን እኛም መስቀል ላይ ነን፣ ቄሳራዊ ሚስማር ዘልቆ የቸነከረን ዘውትር ዱላ እና አሳር ዘውትር ችንካር ሚስማር የሚገዘግዘን የሚጠዘጥዘን እኛም ክርስቶስ ነን! ሺ ዱላማንበብ ይቀጥሉ…

የመታወቂያው ጉዳይ

የቀድሞው ቀበሌያችን አሁን አድጎ ወረዳ ሆኗል። ከጠዋት ጀምሮ እስከ አሁን መብራት የለም ስለተባለ የመታወቂያ እድሳት ጉዳይ ለዛሬ አይሳካም ተብሎ ተመልሻለሁ። ጥያቄዬን ግን ለተረኛው ሹም “ብሔር – ኢትዮጵያዊ የሚል መታወቂያ ይሰጠኝ” ስል አቅርቤ በፈገግታ እና በአግራሞት ሳቅ “ቅፁ ላይ ካለው ወይማንበብ ይቀጥሉ…