ብልፅግና ፓርቲን ለመደገፍ በተካሄደው ሰልፍ ላይ ወዳጄ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ሲወገዝ አይቸ ገረመኝ ! ብልጥግናን እንደግፋለን ዳንኤል ክብረትን እናወግዛለን ማለትኮ “ ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን እንሞታለን በረኛውን ግን እንገድለዋለን “ እንደማለት ነው ፤ ዳኒ አንደበቱ የማይደነቃቀፍ ተናጋሪ ብእሩም የማይደክም ፀሀፊ ነው፤ማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ሲያመኝ ነው የከረመው››
ከሁለት አመታት በፊት ኤርትራ ስሄድ ብዙዎች የለየለት አምባገነን የሚሉትን ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን በታማኝ የሚደግፉ ሰዎች በተደጋጋሚ የሚያነሱት የድጋፍ ምክንያት አንድ ነበር። ‹‹ዙሪያውን እና ከበታቹ ያሉት ናቸው እንጂ እሱ እኮ ጥሩ ሰው ነው…አይዘርፍም…አያጠፋም…ለኤርትራ ታማኝ ነው›› የሚል ነበር። እንደ ዘፈን አዝማች ይደጋግሙትማንበብ ይቀጥሉ…
የፖለቲካ ቋንቋችን
እጄን በሳሙና ከመታጠብ በተረፈኝ ጊዜ ለንጀራ የሚሆን ስራ እሰራለሁ፤ ማታ ማታ ደግሞ አፌ ላይ ነጭ ሽንኩርት፤ ትከሻየ ላይ ነጭ ጋቢ ጣል አድርጌ ዩቲውብ ላይ እጣዳለሁ፤ ከፊልሙም ከዘፈኑም ቀማምሼ ያገሬን ቃለመጠይቅ ወይም ውይይት መመልከት እጀምራለሁ:: አልናደድም፤ አላዝንም፤ እንቅልፍ ደርሶ ከነዚህ ስሜቶችማንበብ ይቀጥሉ…
የግል ስሜትና ብሄራዊ ምልክት
ባገራችን ህዝብ ከገዥ ጋር ተማክሮ የመረጠው ብሄራዊ ምልክት ኖሮ አያውቅም ፤ ያገር ገዥዎች የሆነ የስልጣን ምልክት ይመርጣሉ፤ ያ ምልክት በውድም ሆነ በግድ ብሄራዊ ምልክት ሆኖ ይቀራል ፤ገዥው አምራቹን ህዝብ( ገበሬውን፤አንጣሪውንና ነጋዴውን) አማክሮ የመረጠው ምልክት መኖሩን የሚያስረዳ ታሪክ ካለ አቅርብልኝ! የእድሜማንበብ ይቀጥሉ…
የዛሬ አክቲቪስት የማይነግርህ ዘጠኝ አንኳር ነገሮች
1. ‹‹ ክፋቱ አዶልፍ ሒትለርን የዋህ የሚያስብል ነው ፣ ጭካኔው እና ግፉ ከግራዚያኒ የበለጠ ነው፣ ተንኮሉ ከሳጥናኤል የረቀቀ ነው፣ ሴራው ከቀኝ ገዢ የተወሳሰበ ነው…ይሄ ዘር ታሪካዊ ጠላትህ ነው….ያኛው ዘር መቼም የማይተኛልህ ነው፣ ካላጠፋኸው ሊያጠፋህ ነው…ካልቀደምከው ሊቀድምህ ነው›› እያለ የሚነግርህ…እዚያ…ከጋራው ማዶ…ማንበብ ይቀጥሉ…
ታሪክን የሗሊት!
ከእለታት አንድ ቀን፤ የሺዋ ሃያላን፤ ጭንቅ እማይችለውን ፤ሁሌም take it easy የሚለውን ፤ልጅ ኢያሱን በካልቾ ብለው ፤ከስልጣን ካባረሩ በሗላ የምኒልክን ልጅ ዘውዲቱን ዙፋን ላይ ዱቅ አደረጏት ! ተፈሪ መኮንን የተባለውን ጎረምሳ መስፍን ደግሞ “አልጋወራሽ” ና “እንደራሴ” የሚል ማእረግ ሸልመው፤ ወረፋማንበብ ይቀጥሉ…
የፈለጉት ነገር በቤታቸው ሞልቶ
በዳግማይ ምኒልክ ዘመን ባንዱ ገጠር ውስጥ አንዱ ባላገር የሌላውን ሚስት ወሸመ፤ባልየው ሲባንን ውሽምየውን በጥይት ልቡን አለውና ካገር ተሰደደ፡፤ ይህንን የሰማ ፤ ምህረቴ የተባለ ፤እንደ ሆመር አይነስውር የሆነ፤አውቆ አበድ ባለቅኔ እንዲህ ብሎ ገጠመ፤ “አገሩ ባዶ ነው፤ ያም ሄዶ ያም ሞቶ የፈለጉትማንበብ ይቀጥሉ…
ውጉዝ ከ መ ቄስ በላይ
በድሮ ዘመን አንድ አርዮስ የሚባል የነገረ ክርስትና ሊቅ ነበረ። እነሱ “አርኪሜዴት“ የሚሏቸው ስብስብ ደረጃ የደረሰ ሁላ ነበር። እናም በዛን ዘመን ጋሽ አርዮስ ተመራመርኩ፡ አወኩ አለና(በሴይጣን አነሳሽነትም ይመስለኛል) ቤተክርስትያንን ለሁለት የሚከፍል የኑፋቄ ትምህርት ይዞ ተነሳ። በዚህ ዘመን ደግሞ ቄስ በላይ የሚባልማንበብ ይቀጥሉ…
ሃይማኖት ወይስ ፖለቲካ
ያለፈውን አመት ለውጥ ተከትሎ ለአገራችን አንድነት፣ ለሕዝባችን ሰላም አደገኛ የሆኑ አጀንዳዎች በድፍረት ሲነሱ አይተን ደንግጠናል። ሰሞኑን ከኢትዬጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስትያን ጋር ተያይዞ እየጮኸ ያለው መንፈሳዊነት የነጠፈበት አጀንዳ ዋነኛው ነው። የትላንት ታሪክ እንደሚነግረን አትዬጵያ-ጠል የሆኑ ኃይሎች ቤተክርስትያኗ ላይ አደጋ ሲጥሉ ቆይተዋል። ከጉዲትማንበብ ይቀጥሉ…
ኤሊቱ ብዙ ነው መዓቱ
ኤሊቱ ኤሊቱ ብዙ ነው መዓቱ – እኔ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ ቀሪዎቹም ኤሊቶች የኦሮሞን ሕዝብ ይጠሉታል የሚል ድምዳሜ ላይ ከደረስኩ ቆይቻለሁ። የሚገርመው እንደሚጠሉት አያውቁም ወይም መቀበል አይፈልጉም። የራስህን ሕዝብ ካልጠላኧው በቀር፣ በድህነት መዶቀሱን እንደሌለ እውነታ እየከለልክ እንዴት የብሔር ጉዳይ ላይ ብቻማንበብ ይቀጥሉ…