መሃል አዲስአባ…ሸገር ላይ እያላችሁ.. የእንቁራሪቶች ድምፅ በደንብ ከሰማችሁ በክር የታሰረ ጢንዚዛ ካያችሁ የማርያም ፈረስን መንገድ ካገኛችሁ በእፉዬ ገላ ‹‹ያዘኝ አትያዘኝ›› ከተጃጃላችሁ… ስንት ጊዜ ሆናችሁ? ሱዚ የሚዘሉ ፔፕሲ የሚራገጡ ሸክላ እየፈጩ በርበሬ ነው የሚሉ ሙሽራ ሙሽራ – እቃ እቃ እቃ እቃማንበብ ይቀጥሉ…
“የዘር በቆሎ” እና ሌሎች ነጥቦች
ሰሞኑን ኑሮ ተወዱዋል። ትንታኔና ትንቢት ጥንቡን ጥሉዋል። እኔም አይኔን አጥቤ ድርሻየን ልተነትን ነው። ቀልዱን እዚህ ላይ ላቆየውና ውደ ቁምነገሩ። ባጭር ጊዜ እንደ ዶፍ የወረዱት ክስተቶች እንኩዋን ለመተንተን ለመቆጠር እንኩዋ እንደሚያቸግሩ አላጣሁትም። በሁለት ጉዳዮች ላይ ብቻ ባገር ልጅነት የሚታየኝን ለማካፈል እወዳለሁ። አብይማንበብ ይቀጥሉ…
በባድመ እና የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ዙሪያ
የኢትዮጵያ ኤርትራ የድንበር ግጭት የተከሰተበት ፍጥነት በብዙዎች ዘንድ አግራሞትን ጭሮ እንደነበረ ይታወሳል። ጥቂት የማይባለው የህብረተሰብ ክፍልም “የድንበር ግጭቱ ለማስመሰል የቀረበ ነው፣ የግጭቱ መንስኤ ሻዕቢያ ከኢትዮጵያ ሲያገኘው በነበረው ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ላይ በሩ መዘጋቱ ነው” የሚል እምነት አዳብሮ እንደነበረ ይታወቃል። ኢኮኖሚውን አስታክከውማንበብ ይቀጥሉ…
የዝዋል ድንኩዋን እንዳይሆን
ከጥቂት ወራት በፊት ሃያ ሁለት ማዞርያ ተቀምጠን ለገ ጣፎ ላይ ሲጨስ የተለመለከትን እኔና ብጤዎቼ አሁን ያለውን አንፃራዊ መረጋጋት እንደ ብርቅ ነገር ብንቆጥረው አይፈረድብንም። ያኔ ምንም ማድረግ ምንም ማለም የተሳነን ምስኪኖች ነበርን ። አሁን ከምስኪንነት ወደ ጀግናነት ተሸጋግረናል። “ጀግናነት ማለት ታላቅማንበብ ይቀጥሉ…
አንዳርጋቸው ጽጌን በጨረፍታ
አንዳርጋቸው ጽጌ ተፈታ፤እሰይ! በኢትዮጵያ ምድር የበቀለ ሳር ቅጠሉ ሁሉ ሲናፍቀው የነበረ ዜና ነበርና የእሱ መፈታት ለፍትህ ለርትዕና ለሀገር ሲቆረቆሩ ለቆዩና መቆርቆር ለሚፈልጉ ኢትዮጵያውያንና አፍቃሬ ኢትዮጵያውያን መልካም የምስራች ነው። አንዳርጋቸው የማይሰፈር ዋጋ ከፍሏል።አይተናል፤ሰምተናል። የመፈታቱ ዜና በህይወት ላላሉት ተቃዋሚዎቹ/አሳሪዎቹ ብቻ ሳይሆን ለሞቱትምማንበብ ይቀጥሉ…
“ንግርት ያለኝ ሰባተኛ ንጉስ ነኝ”
ግርማዊነታቸው ዛሬ በረመዳን የመጀመሪያ ቀን የሳውዲ አቻቸውን (“አቻ” ሲባል ያው ሳውዲ በንጉስ የምትመራ ከመሆኗ አንጻር በቀጥታ ይወሰድልኝ) ሊያነጋግሩ በሳውዲ አረቢያ ተገኝተዋል።ትላንት በቲቪ እንዳየነው ንጉሰነገስቱ በግዛታቸው የሚያገለግሉ የተለያዩ ደጃዝማችና ራሶቻቸውን ሰብስብው ስለአገር አስተዳደር ሲያወጉ ሳት ብሏቸው ድሮ እቴጌ (እናታቸው) “የኢትዮጲያ 7ኛውማንበብ ይቀጥሉ…
አብይ አህመድ (ዶክተር) በ “ፈርዖን” ፊት
ከአንድ ዓመት በፊት፣ ‹እርካብና መንበር› በሚል ርዕስ፣ ‹ዲራአዝ› በሚል ደራሲ ስም የወጣ መጽሐፍ ላይ እንዳነበብነው፣ መሪነት ድንገት ላያችን ላይ የምንጭነው አክሊል፣ ወይም እግረ መንገዳችንን እንደ ዘበት አንስተን የምናጠልቀው ቆብ መሆን የለበትም ።ስንመኘው፣ ስንጠብቀው፣ በትንሹ ስንለማመደው የነበረ፣ ለራሳችን የምናበረክተው፣ የምንፈተንበት፣ እኛንማንበብ ይቀጥሉ…
ጭራቆቹ ሜጋ ፕሮጀክቶች
#፩ ዶር አብይ ከ ባለሀብቶች ጋር ያደረጉትን ቆይታ ዘግይቼ አየሁት ።ይቅርታ አድርጉልኝና ፤ ለዛ ሁላ ጉምቱ ባለሀብት ያደረጉት ንግግር Economy 101 ሰጥተው የመውጣት ያህል ነበር። በ ውጭ ምንዛሬ ጉዳይ ላይ ባነሱት ሀሳብ ላይ ግን የምሰጠው አስተያየት አለኝ። 1-የውጭ ኃዋላ [ማንበብ ይቀጥሉ…
የዐቢይ ንግግር ሰባት አዕማድ
የሀገሬ ሰው ‹ካልተናገረ አይታይ ብልሃቱ፣ ካልታረደ ዓይታይ ስባቱ› ይላል። ንግግር የሰው ልጅ ከተሰጡት የላቁ ጸጋዎች አንዱ ነው። ንግግር ሰዎችን ሊያግባባቸው፣ ወደ አንድነትና ኅብረት ሊያመጣቸው፣ ሊያከራክራቸውና ሊያወያያቸው ኃይል አለው። ከመሪዎች ከሚጠበቁ ነገሮች አንዱ ኃይል ያለው ንግግር ነው። ኃይል ያለው ንግግር በሚመርጣቸውማንበብ ይቀጥሉ…
ዓቢይ አህመድና የኢትዮጵያ ፖሊቲካ
ባለፉት ሃያ ሰባት ዓመታት ብቻ ሳይሆን ባለፉት አርባ ዓመታት ውስጥ በግሉ በነጻነት አስቦ በአገር ጉዳይ ቁምነገሮች ላይ እንደዓቢይ አዲስ ነገርና የአስተሳሰብ እንከን የሌለበት ነገር ሲናገሩ አልሰማሁም፤ እኔ የሰማኋቸው ቅጭብጭቦች የዓቢይ ንግግሮች በሙሉ ሰውዬው የማሰብ ችሎታው የጠራ እንደሆነ ያረገጋግጡልኛል፤ በኢትዮጵያ ውስጥማንበብ ይቀጥሉ…