ሠማየ ውድውድ (ምዕራፍ፡፩)

ሥሙ፥ከቤቱ፡የወጣ፡ሰው፥የሕይወቱ፡አግጣጫ፡የሚያመራበትን፡በኩል፥እርሱ፡እራሱ፡ባለቤቱ፡እንኵን፥ሙሉ፡ለሙሉ፡ያውቀዋል፡ለማለት፡አያስደፍርም።
`ዝና`፡እና፡`ተዐዋቂነት`፥በምንም፡ዓይነት፥ሰበብ፡እና፡አስባብ፡ረገድ፡ቢመጡም፥የሚደርሱበት፡ደረጃ፡ከደረሱ፡በሗላ፥ከተጠሪው፡ግለሰብ፡አቅም፡እና፡ቁጥጥር፡ውጪ፡ማንበብ ይቀጥሉ…

የሼኽ ሙኽታር ምክር

በገለምሶ ዋናው መስጂድ ከ60 ዓመታት በላይ በኢማምነት ስላገለገሉት ሼኽ ሙኽታር ዐሊዪ ብዙ ጊዜ ጽፌአለሁ። ለዛሬ ደግሞ እሳቸው ያጫወቱን አንድ ግሩም ተረት ላካፍላችሁ። ተረቱ የሰው ልጅ ልኩን አውቆ እንዲኖር እና አላህ በሰጠው ኒዕማ አመሰጋኝ እንዲሆን የሚያስተምር ነው። በአንዲት መንደር የሚኖር አንድማንበብ ይቀጥሉ…

እኔን የሆነው ማነው?

አመድ አፋሽ መሆኔን ነግሬያችኃለሁ?🤣 የምሬን ነው ያበደርኩት ሰው ‘ብሩን ከምፈልገው ሰዓት ሶስት ደቂቃ ዘግየብኝ’ ብሎ የሚቆጣኝ ሰው ነኝ 🤣 ሰርጉን: ውልደቱን… ደስታውን ሁሉ ከሌሎች ወዳጆቹጋ ሲፈነጥዝ ያላስታወሰኝ ወዳጅ ‘ለሀዘኔ ያነባሽው እንባ ሀያ ስድስት የእንባ ዘለላ ከግማሽ ነው.. በደንብ አላላቀስሽኝም’ ብሎማንበብ ይቀጥሉ…

ገበያ

እኔ እምቆይበት ከተማ ውስጥ Walmart የሚባል ገበያ አለ፤ ፋሲካ አንድ ሳምንት ሲቀረው ባለንጀራየ በየነ የፈረንጅ ደገኞች ፥ በግ ወደ ሚሸጡበት መአዘን ጎራ አለ። በየነ የአንዱን በግ ጥርስ ገልጦ አየው፤ የበጉ ጥርስ ከዳር እስከዳር በሽቦ(ብራስ)ታስሩዋል፤ “የየት አገር በግ ነው”? ባለበጉ ፈረንጅማንበብ ይቀጥሉ…

ምንቸት አብሽ

አንድ ፋሲካ እነ ወሰን የለሽ ቤት ተልኬ መልዕክቴን ካደረስኩ በሁዋላ እንድቀመጥ ተነገረኝና ከዋናው በር ጎን ያጋጠመኝን የጉሬዛ አጎዛ የለበሰ የሳጠራ ወንበር ላይ ኮሰስ ብዬ ቁጭ አልኩ። (መንኩዋሰሴ ለራሴ ይታወቀኛል) ብዙም ሳይቆይ እንዲህ ሆነ ……………… ነጭ የላስቲክ ሳህን ፊት ለፊቴ ተቀምጧል…ማንበብ ይቀጥሉ…

የመጨረሻው እራት፣ ዳ ቬንቺ፣ ክርስቶስ እና ይሁዳ

ሊዮናርዶ ዳ ቬንቺ እንዲሁም ሥራ በማዘግየት የሚችለው የለም፤ በተለይ “የመጨረሻው እራት” የሥዕል ሥራውን አዘገየው አይገልፀውም – አደረበት እንጂ። ሥዕሉን ለመጨረስ ዓመታት ፈጅተውበታል። እርግጥ በዚህ ማንም ዳ ቬንቺን የሚወቅስ የለም። እንደእሱ መሳል ካልቻልክ አዘገየህ ብልህ ልትወቅሰው እንዴት ይቻልሃል ! በዳ ቬንቺማንበብ ይቀጥሉ…

እዚሁ አዳራሽ ውስጥ

እዚሁ አዳራሽ ውስጥ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ የአገር ባህል ልብስ ለብሰው በአንጋፋው ሱዳናዊ ዘፋኝ መሃመድ ዋርዲ ዘፈን ከመላው ህዝብ ጋር ጨፈሩ። እዚሁ አዳራሽ ውስጥ…የትግል አጋራቸው የአገር መከላከያ ሰራዊትኢታማዦር ሹም ሳእረ መኮነን አስከሬን በእንባ ተሸኘ። እዚሁ አዳራሽ ውስጥ …እነኦነግና ግንቦት ሰባት አገርማንበብ ይቀጥሉ…

ዕለተ ቅዳሜ ፒያሳና ቦሌ

ቀጭን ወገቧ ላይ ከእንብርቷ በላይ ልብሷ ተንጠልጥሏል የወርቅ መስቀሏ ጡቶቿ መካከል ዘንበል ብሎ ወድቋል መንገድ ላይ ያየኋት የማላውቃት ሴት ናት። ወዴት እንደምትሄድ ባሳቤ ገመትኩኝ አንድ የቀጠራትን ወንደላጤ አሰብኩኝ ሠባት እንቁላሎች ግማሽ ኪሎ ሥጋ … (ገዝቶ) ከርሷ ጋር ካልሆነ ቡና አልጠጣምማንበብ ይቀጥሉ…