‘እዬዬ ሲደላ ነው’ ይላሉ

‘እዬዬ ሲደላ ነው’ ይላሉ። ተረቱን ያመጣሁት፤ ደንባራ የሆነ የባዕድ ባህል ቅጂ ምን ቦታ እንደሚከተን ሳስብ እያለሁ፤ ‘ሙሾ አውራጆች የኋላ ቀር ባህል እሴቶች እንደሆኑ’ ሊነግረን የሚጥር፣ በምርምር ያልተደገፈ፣ ጥልቅ በሆነ ፍልስፍና ሞትን፣ ሃዘንና ኪነትን እንድንረዳ ለደቂቃ እንኳን ያልጣረ፣ ለስሙ ‘ለኪነ ጥበብማንበብ ይቀጥሉ…

ሽልማቱ

በቀደም ሰይፉ ላይ የሰማሁት ዜና እንዲህ ይላል ”የናይጀርያ ዜግነት ያላቸው ሌቦች አዲሳባ ገብተዋል” 🙂ከኢትዮጵያ አቻዎቻቸው ጋራ ልምድ ልውውጥ ለማድረግ መሆን አለበት! ሌብነት ሲነሳ የሚከተሉት አስተካዥ ገጠመኞች ትዝ ይሉኛል፤ ሰውየው የበግ ነጋዴ ናቸው፤ ወደ ገበያ ሲሄዱ ከፍተኛ ጥንቃቄ ያደርጋሉ፤ እንደተለመደው አንድማንበብ ይቀጥሉ…

የአባዬ መደረቢያ

ያኔ …ከዛ ከኛ ቤት ከባሰ አመዳም ደሃ ጎረቤታችን ቦቸራ ሳረግዝ…… ለአባዬ ውርደቱ ሆንኩ። በየሴሚስተሩ አንደኛ እየወጣች ስሙን የምታስጠራው ልጁ በአንድ ቀን ስህተት አፈር ከድሜ ገባች። … ወራት ነጎዱ… ትምህርቴን ከ11 ተውኩት። ልጄን ገጠር አክስቴጋ ሄጄ ወለድኩ።…… የአባዬ ውርደት የነበረው ሌባውማንበብ ይቀጥሉ…

ጠብታ ማር እና ጠብታ ስብከት

ሊዎ ቶልስቶይ የሚወዳት አንድ የምስራቃውያን ተረት አለች፤ በጣም አሳጥሬ ሳቀርባት ይህን ትመስላለች’ የሆነ ሰውየ የሆነ ቦታ ሲሄድ አንበሳ አባረረው ፤ ሮጦ ዛፍ ላይ ወጣ ፤ የዛፉ ቅርንጫፍ እባብ ተጠምጥሞበታል፤ ሰውየ ዝቅዝቅ ሲያይ ከዛፉ ስር ሀይቅ ተመለከተ፤አንድ ግብዳ አዞ አፉን ከፍቶማንበብ ይቀጥሉ…

ሞካሪና አስሞካሪ

(ማስጠንቀቂያ …. አልባሌ ነገር የማትወዱ ሰዎች አታንብቡ … ኡኡኡኡኡ .. 🙆🏻‍♀️🙆🏻‍♀️ይሄን አልፋችሁ ካነበባችሁ እንዳትመክሩኝ) “ከንፈር መሞከር ፈልጋለሁ።” አልኩት “እስከዛሬ ተስመሽ አታውቂም።?” “እስከዛሬ ፈልጌ አላውቅም።” ከንፈሩን አቀበለኝ። ወራት ነጎዱ…… “ድንግል መሆን አልፈልግም።” አልኩት “ገናኮ 18 ዓመትሽ ነው ማሬ። ለምን ትንሽ አንቆይም?ማንበብ ይቀጥሉ…

የቋንቋ ነገር

ለአዲሳባ ከንቲባነት ልወዳደር ወይስ ለክቡር ገና ልተውለት? ምን ያንሰኛል? ሌላው ቢቀር ሁለት ቋንቋ እችላለሁ – የአራዳና የገጠር አማርኛ አቀላጥፌ እናገራለሁ፤ የዛሬ አመት ገደማ ይመስለኛል: በካፒታል ሆቴል ጀርባ ባለው አቋራጭ መንገድ ሳልፍ ሁለት ጎረምሶች ይተናነቃሉ፤ ገባሁና ገላገልኩ፤ ሳጣራ አንዱ በቅርቡ ከታክሲማንበብ ይቀጥሉ…

እኔኮ አንጀቴን የሚበላኝ….

አሜሪካ ውስጥ በየቀኑ የማይደረግ አይነት ሰልፍ የለም! በዚህ ሁለት ሳምንት እንኳን ሁለት ሰልፍ አይቻለሁ። ኢራቃዊያን የአሜሪካን የአየር ድብደባ ተቃውመው የወጡትን ሰልፍ በመንገዴ አየሁ …የበርማን መፈንቅለመንግስት አለም ቸል ብሎታል የሚሉ በርማዊያንም ባለፈው ቅዳሜ ተሰልፈው የሆነ ዩኒቨርስቲ በር ላይ ሲጮሁ አየሁ! እዛማንበብ ይቀጥሉ…

ስለትግራይ ሲነሳ ብዙ ይነሳል

እኔ ጭሮ አዳሪ ስለሆንኩ መጀመርያ የማስታውሰው የፅሁፍ ሰዎችን ነው፤ አለቃ ተወልደ መድህን ፤ ደብተራ ፍስሀ ወልደጊዮርጊስ ፥ ገብረህይወት ባይከዳኝ ፤ ስብሀትለአብ ገብረእግዚአብሄር ፥ ከትግራይ ምድር የተሰጡኝ የኢትዮጵያ ገፀበረከቶች ናቸው። ከ ሶስት መቶ አመት በፊት የተፃፈ የታሪክ ድርሳን አግኝተህ ብታነብ ትግራይማንበብ ይቀጥሉ…

ምርመራ

በቀደምት ቴክሳስ ከተማ የበረዶ ውሽንፍር ጥሎ የከተማው መብራት ተቁዋረጠ፤ በማግስቱ የከተማው አስተዳዳሪ ደውሎልኝ ለከተማው ህዝብ ልምድ እንዳካፍል ጋበዘኝ። “ያለመብራት የመኖር ጥበብ“ እሚል ጥናታዊ ፅሁፍ አዘጋጀሁና ናሙናውን ላክሁለት፤ በጣም ተደስቶ መጠኑን እዚህ ገፅ ላይ የማልገልፀውን ቀብድ ላከልኝ ፤ በህይወቴ ለመጀመርያ ጊዜማንበብ ይቀጥሉ…

በርበሬ

“አንድ ወዳጄ . . . በርበሬ ኢትዮጵያዊ ቅመም እንዳልሆነና ሲጀመር በአስራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን በግራኝ ወረራ ጊዜ ፖርቹጋሎች ወደዚህ ሀገር እንዳመጡት ተናገረ . . . ነገሩ እየከበደ ውይይቱ አስደሳች ገፅ አበጀ። ጓደኛዬን ‘በርበሬ ከፖርቹጋል እንደመጣ፤ ምን ማስረጃ አለህ?’ አልኩት። እሱምማንበብ ይቀጥሉ…