ሰሞኑን ‹‹ከእገሌ ዘር አትግቡ…የተጋባችሁም ተፋቱ›› መባሉን ስሰማ ይህችን ላካፍላችሁ መጣሁ። የእኔ እና የባለቤቴ ሰርግ ብዙዎቹን አግልሎ ያስቀየመ፣ በሃያ ሁለት ሰዎች እንግድነት (ሁለቱ በወሬ ወሬ ሰምተው ራሳቸውን ጋብዘው ነው) ብቻ የተፈፀመ ነበር። ደህና ቤት በደህና ዋጋ ለመከራየት ከሰፈር ሰፈር እየተንከራተትን መቶዎችንማንበብ ይቀጥሉ…
“ማሕሌት” አጭር ልብ ወለድ ላይ የተሰጡ ሃሳቦች
፩ “… ማሕሌት ሕይወትን ከልጅነቷ ጀምራ እንደ ፈቀደችው ያልኖረች፣ ዕጣ ፈንታዋ በጉልበተኛ ወንዶች ጫማ ሥር ያዋላት ልብ ሰባሪ ገፀ – ባሕሪ ናት። በልጅነቷ ተገዳ የተዳረች፣ ከገጠር ሸሽታ ወደ አዲስ አበባ ስትመጣ በአጎቷ ጓደኛ የምትደፈር፣ ይህን ለማምለጥ ሥራ ብትቀጠር እንደ ቀደሙትማንበብ ይቀጥሉ…
ትዳርን ከነ ብጉሩ
አንድ፡ ‹‹ወሲብ በአርባዎቹ›› ጥር የሰርግ ወር አይደለ? የትዳር መጀመሪያ…? ያንን ይዤ ትዳርን ሀ ብለው ለሚጀምሩም፣ ትንሽ ለዘለቅንበትም፣ ገና ዳር ዳር ለሚሉም ቁምነገር አይጠፋውም ብዬ ‹‹ትዳርን ከነብጉሩ›› የሚገልፁ እውነተኛ ታሪኮችን ፍለጋ ባለትዳሮችን ማነጋገር ጀምሬ ነበር። አሁንም ከዜሮ እስከ አርባ አመታት የትዳርማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ሻይ በምሬት››
ዛሬ በጠዋቱ አስቸኳይ ጉዳይ ገጠመኝና ስራ ከመሄዴ በፊት አንድ ወዳጄን ለማግኘት አስፋልት ዳር ካለ የሰፈር ካፊቴሪያ ተቀምጬ ቅመም ሻዬን በብርድ እጠጣለሁ። ወሬ አያለሁ። ነፋሱ ይጋረፋል። ብርዱ ያንዘረዝራል። በትንሽ ብርጭቆ የቀረበልኝ ሻይ ስላልጠቀመኝ ሁለተኛ አዘዝኩና ፕላስቲክ ወንበሬ ላይ እየተመቻቸሁ ወደ ጎንማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ ኪኪ ዱ ዩ ላቭ ሚ?››
በጠዋት ወደ ቢሮ ለመሄድ ራይድ ጠራሁና አንዱ ቪትዝ መኪና ውስጥ ገባሁ። ተመቻችቼ፣ ቀበቶዬን አጥብቄ እንደተቀመጥኩ ጉዞ ጀመርን። ከሬዲዮው ሁሌም በዚህ ሰአት፣ በሁሉም ጣቢያዎች ላይ የሚወራው የስፖርት ወሬ ያውም ከፍ ባለ ድምፅ ጆሮዬ ይገባል። ስፖርት ስለማልወድ ረጅሙ መንገዳችን ገና ምኑም ሳይነካማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ዘመናዊው ኑሯችን››
የእናንተን አላወቅም፤ እኔ ግን በቤቴ እና በቢሮዬ እጅግ መራራቅ…ብሎም በመንገዱ መጨናነቅ የተነሳ ከቤት ወደ ስራ፣ ከስራ ወደ ቤት ስሄድ የማጠፋው ጊዜ ቢደመር በአመት ውስጥ አንድ ሶስት ወሩን መንገድ ላይ ሳልሆን አልቀርም። ለዚህ ነው አሁን አሁን መኖሪያዬ መንገድ ላይ እና ቢሮዬማንበብ ይቀጥሉ…
ቀጮ! (ክፍል ሁለት)
ምስጢሯን ለማወቅ የነበረኝ ጉጉትን ክብደትና ጥልቀት የተረዳችው ቅድስት አንድ ሰአት በማይሞላ ጊዜ ውስጥ ሁሉን ነገር ዘርዝራ ነገረችኝ። ግን ወሬውን የጀመረችው በአንድ ጥያቄ ነበር። ‹‹ለምንድነው ክብደት መቀነስ የምትፈልጊው?›› ሁሌም የማስበው ነገር ስለሆነ በቅደም ተከተል ነገርኳት። ‹‹በፊት በፊት የሚያምረኝን ልብስ ለመልበስ…ፋሽን ለመከተል…ቅልልማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ቀጮ!››
(ማሳሰቢያ፤ የዚህ ፅሁፍ አቅራቢ የህክምናም ሆነ የስነ ምግብ ባለሙያ አይደለችም፡፡ በዚህ ፅሁፍ ላይ የተካተተው መረጃ በግል ልምድ ላይ የተመሰረተ እና ለሌሎች ይጠቅም ይሆናል ከሚል ቀና አስተሳሰብ የመነጨ ምክር እንጂ በጥልቅ መረጃና ሳይንሳዊ መሰረት ላይ የቆመ ነው ለማለት አይቻልም) ከተወለድኩ አንስቶማንበብ ይቀጥሉ…
ታሪክን የሗሊት!
ከእለታት አንድ ቀን፤ የሺዋ ሃያላን፤ ጭንቅ እማይችለውን ፤ሁሌም take it easy የሚለውን ፤ልጅ ኢያሱን በካልቾ ብለው ፤ከስልጣን ካባረሩ በሗላ የምኒልክን ልጅ ዘውዲቱን ዙፋን ላይ ዱቅ አደረጏት ! ተፈሪ መኮንን የተባለውን ጎረምሳ መስፍን ደግሞ “አልጋወራሽ” ና “እንደራሴ” የሚል ማእረግ ሸልመው፤ ወረፋማንበብ ይቀጥሉ…
የፈለጉት ነገር በቤታቸው ሞልቶ
በዳግማይ ምኒልክ ዘመን ባንዱ ገጠር ውስጥ አንዱ ባላገር የሌላውን ሚስት ወሸመ፤ባልየው ሲባንን ውሽምየውን በጥይት ልቡን አለውና ካገር ተሰደደ፡፤ ይህንን የሰማ ፤ ምህረቴ የተባለ ፤እንደ ሆመር አይነስውር የሆነ፤አውቆ አበድ ባለቅኔ እንዲህ ብሎ ገጠመ፤ “አገሩ ባዶ ነው፤ ያም ሄዶ ያም ሞቶ የፈለጉትማንበብ ይቀጥሉ…