እንዲህ ስድ መሆኔን፣ ኬቢ ላይ እንዲህ መባለግ መቻሌን ማመን አቃተኝ። ግን ይሄ ግልብ መልስ ከልክ በላይ አንድዶት፣ ይሄንን ድብብቆሽ ቶሎ የሚያፈርስና ‹‹እወድሻለሁ›› የሚያስብለኝ፣ ለአመታት የጠበቅኩትን ልጅ በደቂቃዎች የሚሸልመኝ ስለመሰለኝ እንደዚያ አልኩ። ልቡ በተሰበረ ሰው አኳሃን አየኝ። እመኑኝ፤ አግኝቼዋለሁ። በድንገት ቀናማንበብ ይቀጥሉ…
ሲስተርሊ-ብራዘርሊ (ክፍል ሁለት)
ህእ….ልወደው ነው እንዴ? አዬ..በምን እድሌ? አይደለም። እስካሁን ያወራሁላችሁ ሁሉ ስለ ኤፍሬም አይኔ ያየውን፣ አንጎሌ የመዘገበውን እንጂ አብላልቼ፣ ሳላስበው ለልቤ የነገርኩት፣ ልቤም ከእኔ የተቀበለውን የውደጂው ጥሪ ተቀብሎ ንዝንዙን የጀመረበት…ልክ ኬቢን የወደድኩበት መንገድ የሚመስል አይደለም። (አያችሁ….አይንና አንጎል ገለልተኞች ናቸው። ሊስት ይዘው ሰውማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ሲስተርሊ- ብራዘርሊ››
ከዶ/ር መረራ ኢንትሮዳክሽን ቱ አፍሪካን ፖሊቲካል ሲስተምስ ክላስ ስንወጣ ‹‹ ዛሬ ተሳክቶልኝ ኤፊን ላስተዋውቅሽ ነው›› አለኝ ክብሮም። ክብሮም፣ በእሱ ቤት ‹‹ንፁህ›› ጓደኛዬ ነው። (በነገራችን ላይ…ንፁህ ጓደኛ ሲባል ያስቀኛል። ወንድና ሴት ‹‹እሱ እኮ ንፁህ ጓደኛዬ ነው…እሷ እኮ ንፁህ ጓደኛዬ ናት›› የሚባባሉትማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ለፀጥታ እንከፍላለን››
ከበር እንደገባሁ፣ ልክ እድሜ ልክ ሳደንቀው እንደኖርኩ ታዋቂ ሰው ሳየው ተንሰፍፌ አብሬው ‹‹ሰልፊ›› የተነሳሁት ከሰፋፊ ቅጠሎች ጋር ነው። እነዚህ ቅጠሎች በልጅነታችን ከደጃፋችን እንደዋዛ ቀጠፍ አድርገን ለጢባጢቢ የምንጠቀምባቸው ነበሩ። እዚያ ጋር እንደ ብርቅ መአድን የምነካካው ዛፍ ልጆች ሳለን ከሰው ግቢ ገብተንማንበብ ይቀጥሉ…
ጉደኛ ምሽት
ከጥናት፤ከጥፈት እና ከዩቲውብ በተረፈኝ ጊዜ አውደለድልበታለሁ በተለይ አርብ ምሽት ፤በቤቴ አቅራቢያ ወደ ምትገኝ ባር ጎራ ማለት ደስ ይለኛል፤ እዛ አሪፍ የአይርሽ ድራፍት አዝዤ ወደ ባንኮኒው አፈጣለሁ፤ባንኮኒው ጀርባ የባሩ ባለቤት ቆማ አስተናጋጆችን ታሰማራለች ፤ባየችኝ ቁጥር ረጅም ፈገግታ ትለግሰኛለች፤ እኔም እንደ ውሃማንበብ ይቀጥሉ…
በመስከረም ትዝ ከሚሉኝ ነገሮች
‹‹ሃገሬ ቆማበት››
ቢሮ መግቢያዬ አካባቢ ዘወትር ማለዳ አላጣውም። አንድ እግር የለውም። ሆኖም ሁሌም ክራንቹን ተደግፎ በፍጥነት ወዲህ ወዲያ ይላል። ሁለት የባለፀጋ ልጆች የሚማሩባቸው ትምህርት ቤቶች ደጃፍ ነው ላይ ታች ሲል የሚያረፍደው። ልጆቻቸው ከመኪና ወርደው ሶስት አራት እርምጃ በእግራቸው ቢራመዱ እንደ እንቁላል ከሽ፣ማንበብ ይቀጥሉ…
የሚጠይቁና ለጥያቄያቸው መልስ የሚሹ ሰዎች በደንብ የሚያስቡ ናቸው!
አባቶቻችን የመጠየቅን አስፈላጊነት ሲያሰምሩበት ‹‹ካለመጠየቅ ደጅ አዝማችነት ይቀራል›› ይሉናል። ፈረንጆቹም ‹‹ካልጠየቅክ አታገኝም! (If you do not ask, you will never get)›› ይላሉ። ሊቃውንቱም ‹‹መጠየቅ ያደርጋል ሊቅ›› በማለት መጠየቅ የሕይወት በርን፣ የአዕምሮ ደጃፍን፣ የልቦና መስኮትን ወለል አድርጎ ከፍቶ ከጥበብ ማማ ላይማንበብ ይቀጥሉ…
የስነፅሁፍ ምሽት ከየት ወዴት?
ድሮ በሃይለስላሴ ዘመን ያዲሳባ ዩንቨርሲቲ ኮሌጅ ተማሪዎች፤ ባህል ማእከል ውስጥ፤ የስነፅሁፍ ምሽት አዘጋጅተው፤ጃንሆይን በንግድነት ይጠሩዋቸዋል። ጃንሆይ የተማሪዎችን ጥሪ አክብረው፤ካባቸውን ደርበው ፤ ከች ይላሉ:: ከዛ ኮከብ ተማሪዎች ተራ በተራ እየተነሱ ረጅጅምምም ግጥም ያቀርባሉ። በጊዜው ስለፍቅር፤ ስለውበት መግጠም እንደ ቅንጦት ይቆጠራልማንበብ ይቀጥሉ…
ሙገሳ ለሞጋሳ
በ1571 ገደማ በልዑል ፋሲለደስ እና በቦረን ኦሮሞ የገዳ ሰራዊት መካከል ጎጃም ውስጥ ጦርነት ተደረገ፤ ቦረኖች አሸንፈው ልዑል ፋሲል በጦር ሜዳ ላይ ወደቀ፤አሸናፊው የኦሮሞ አባዱላ ፤ ሱስንዮስ የተባለውን የልዑሉን ልጅ አገኘው። በጥንታዊት ኢትዮጵያ በጦርሜዳ የተሸነፈን ምርኮኛ ትንሽ ትልቅ ሳይሉ መረሸን ብርቅማንበብ ይቀጥሉ…