ወደዚች ምድር ስመጣ ማንኩሳ በጭላጭ ኩራዝ ተቀበለችኝ፤ ኩራዙ ያራት ነገሮች ጥምረት ነው፤ የኮኮስ ቅባት ጠርሙስ፤ በምስማር ተበሳ ቆርኪ፤ የዝሃ ክር እና ላምባ። በጊዜው የኩራዝ ማብሪያ መቅረዝ አይታወቅም፤ ከያንዳንዱ ጎጆ የውስጥ ግድግዳ ማእዘን ላይ በጭቃ የተሰራ የኩራዝ ማስቀመጫ ይኖራል፤ስሙ ባማርኛ መዝገበቃላትማንበብ ይቀጥሉ…
ሞቶ ያልቀበርነው ፊልማችን!
እንዴት አደራችሁ ጎበዛዝት? እኔ አላሁ አክበር ሳይል ከእንቅልፌ ነቅቼ እስኪነጋ ድረስ ዩቲዩብ ላይ የተለቀቀ የአማርኛ ፊልም ከፈትኩ። ጎበዝ! እኛ ኢትዮጵያውያን የፊልም ነገር ምንም አልተዋጣልንም። የፊልሙ ኢንደስትሪያችን (ኢንደስትሪ ከተባለ) ከቀን ወደቀን ተስፋ አስቆራጭ እየሆነ ነው። ድርሰቱ፣ ፕሮዳክሽኑ ምናምን ምንለው አይደለም ባጭሩማንበብ ይቀጥሉ…
ትንንሽ ቅመሞች
ቅዳሜ ቅዳሜ ማታ በዙረቴ የማልደርስበት የከተማችን ክፍል የለም። ሳምንት ወይ አስራ አምስት ቀን በሙሉ ከቤት ሳልወጣ እቆይና፣ እመሽግና አንድ ቅዳሜ መርጬ ከወጣሁ ግን የምመለሰው ተበለሻሽቼ ነው። በደንቤ ሳምንት፣ ሁለት ሳምንት ሙሉ ከቤት አልወጣም…… ከእሁድ እስከ ዓርብ። ብዙ ጊዜ ቅዳሜ ግንማንበብ ይቀጥሉ…
ሕዝባዊ ከያኒው
ሕዝባዊ ገጣምያን፣ እነዚያ ሬዲዮ ጣቢያ የሌላቸው፣ ግጥም ማንበብያ መድረክ ያልተዘረጋላቸው፣ ግጥሞቻቸው የሚያሳትሙበት ጋዜጣም ሆነ ሌላ ሚዲያ ያልተመቻቸላቸው እነዚያ አዝማሪያንና አልቃሾች ነገሥታቱን ብቻ ሳይሆን፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ልሂቅና ጉልህ የተባለውን ሁሉ ይተቻሉ። ቃሉን ያጠፈውን፣ በሕዝብ ላይ የቀለደውን ይገስፃሉ። ንጉሥ ሣህለሥላሴ ንጉሥ ፣ማንበብ ይቀጥሉ…
ከመኖሪያ ቤቱ ስር…(ክፍል፦31)
ምነው ፍጣሪዬ በህልም የመሰለኝን እራሱን ህልም አርገህልይ ያየሁት ነገር እውን በሆነልይ አልሁና ደግሜ ታስበው ግን ህልም ባይሆን ሻንቆ ሊጨርሰን እንደነበር ውል ትላለብይ እንኳንም ህልም ሆነ ፈጣሪዬ ይቅር በለይ ብዬ ተመልሼ ተጠቅልዬ ተኛሁ፣ ጥዋት ተንቅልፌ የነቃሁት ተረፈደ ነበር።ብድግ አልሁና ድምጥ ለመስማትማንበብ ይቀጥሉ…
የዶክትርና ድግሪ ጉዳይ
በኢትዮጵያ ውስጥ አንድ የተዛባ አስተሳሰብ አለ። ብዙ ሰው ዕውቀትንና ብቃትን ድግሪ ከመያዝና ካለመያዝ ጋር ይመዝናል። ድግሪ ሳይኖራቸው ዓለምን የለወጡ ተመራማሪዎች እጅግ ብዙ ናቸው። ድግሪ ያለው ሁሉ ባለዕውቀት አይደለም። ይህ ማለት የድግሪን ዋጋ ማናናቅ አይደለም። መማር፣ መመራመር ተገቢ ነገር ነው። የዶክትርናማንበብ ይቀጥሉ…
መርፌ
አብዬ መንግስቱ ለማ እጅግ ሲበዛ አስተዋይ ነበሩ። አማሪካን ሀገር ሄደው ተምረው ሲመለሱ ከሀሳብ ሁሉ ገዝፎ ሀሳብ የሆነባቸው ከአንድ ኢትዮጵያዊ ገበሬ ጋር ድንገት ቢገናኙ ሊጠይቃቸው የሚችለው ጥያቄ ነበር። ውጪ ተምረው እንደመጡ ሲያወሩ ድንገት የሰማ ገበሬ ጠጋ ብሎ “መርፌ ትሠራለህ? ” ብሎማንበብ ይቀጥሉ…
ፉት ሲሉት ጭልጥ
ግንቦት ሃያ ተመልሶ መጣ። ከሶስት አመታት በፊት የግንቦት ሃያ አረፋፈዴን እንደዚህ አውግቻችሁ ነበር ። ።።።።።።።።።።።። ዛሬ.. ግንቦት 20 ማለዳ 1.45 ከበራፌ ላይ ቀጭን እና ስለታም ድምፅ ‹‹ልዋጭ! ልዋጭ!›› እያለ ሲጮህ ነቃሁ። የዚህ ሰውዬ ድምፅ በዛሬ ቀን ከነገር ሁሉ ቀድሞማንበብ ይቀጥሉ…
ሰንኖር ማንም ሰንሞት ምንም!
በየቀኑ በሚባል ሁኔታ በታላላቅ አለማቀፍ የጥናትና ምርምር ተቋማት ፣ዩኒቨርስቲዎችና የትምህርት ኢኒስቲቲዩሽኖች ከመላው ዓለም የሚጋበዙ የሳይንስ ፣የሃይማኖት ፣ የኪነጥበብ ሰዎች የሚጋበዙባቸው ቁጥር ሰፍር የሌላቸው ሲንፖዚየሞች ዎርክሾፖች ይካሄዳሉ ! ዓለም በሙሉ እንዴት የተሻለ ዓለም እንፍጠር የሚል ሃሳብ በእያንዳንዱ ደይቃ ያወርዳል ያወጣል! ታዲያማንበብ ይቀጥሉ…
ዐምር ኢብን ኣስ እና “ፉስጣጥ” (ክፍል ሁለት)
የጥንት ግብጻዊያን አንድ ልማድ ነበራቸው። በየዓመቱ ቆንጆ ልጃገረድ ይመርጡና ለአባይ ወንዝ (ኒል/ናይል) ይሰውለት ነበረ። እነዚያ ግብጻዊያን ናይል በየዓመቱ መስዋዕቱን ካላገኘ ውሃውን ይቋጥርብናል የሚል እምነት ነበራቸው። አምር ኢብን ኣስ ሀገሪቱን በያዘ በጥቂት ወራት ውስጥም ግብጻዊያኑ ለወንዙ መስዋእቱን ለማቅረብ እንደሚፈልጉ ነገሩት። አምርማንበብ ይቀጥሉ…