(መነሻ ሃሳብ- የጁኖ ዲያዝ ‹ዘ ቺተርስ ጋይድ ቱ ላቭ›› አጭር ልቦለድ) ሰው ሁሉ ‹‹ፀዲና ሙሌማ ይጋባሉ። ተጋብተው አራት ልጅ ይወልዳሉ። አብረው ያረጃሉ። ተለያይተው መኖር ስለማይችሉ አንዳቸው ከሞቱ በነጋታው ሌላኛቸው ይከተላሉ›› የምንባል አይነት ነበርን። እኔና ፀዲ። ከተለያየን ሁለት ወራት ሞላን። መጀመሪያማንበብ ይቀጥሉ…
ወንጀል እና ቅጣት (ክፍል ሶስት)
አሳዘነችኝ። በጣም አሳዘነችኝ። ግን ደግሞ አስርባ ሄርሜላን እንድበላ ያደረገችኝ እሷ ናት በሚል ወልጋዳ ይሁን ትክክለኛ ሰበብ ፀፀት ሳይሰማኝ ቀረ። ገፍትራ ሄርሜላ ጉድጓድ የከተተችኝ እሷ ናት….ምናምን እያልኩ በመናገሬ ሳልፀፀት ዝም ብዬ የምትሆነውን አየሁ። ምናልባት የማላውቀው የልቤ ክፍል ለትዳር ዝግጁ ባለመሆኔ አላገባህምማንበብ ይቀጥሉ…
ለመላው የፊንፊኔ እንዲሁም ያዲስ አበባ ነዋሪዎች!
በውቄ ስዩም የተባለ ድህረ- ወጣት ተጋዳላይ ፤ ከተወለደባት እና ከተገረዘባት እናት አገሩ ተሰድዶ፤በዱር በገደሉ፤ በፓርኩ በሆቴሉ፤ በተራራው በስዊሚንግ ፑሉ ፤ሶስት ወር ሙሉ ለናት አገሩ ሲንከራተት ቆይቶ ፤በመጭው መስከረም ሰላሳ በድል ይመለሳል፤ በዚህ ታሪካዊ ቀን የጀግና አቀባበል ይደረግለታል፤ ያቀባበሉ ትንቢታዊ መርሀማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ፌዴራል ነፍሴ››
ረቡዕ አምስት ሰአት ገደማ ነው። ከጥንቃቄ እና ምቾት መዘነጥ በልጦብኝ ክፍትና ስፒል ጫማ አድርጌ …ቂቅ ብዬ ቀጠሮዬ ቦታ ደረስኩና ከመኪና ወረድኩ። ሲዘንብ አይደል ያረፈደው? የምሄድበት ህንጻ ውስጥ ለመግባት ጎርፉ እንዴት ያሳልፈኝ! በቀኝ ጎርፍ። በግራ ጎርፍ። ፊት ለፊቴ ጎርፍ። በጀርባዬማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹ወንጀልና ቅጣት›› (ክፍል አንድ)
እትዬ ሌንሴ ፊት ነሱኝ። ለወትሮው ከፊልድ ምናምን ስመለስ እንኳን ኬሻ ሙሉ ከሰል፣ ሶስት አራት ኪሎ ቲማቲም ወይ ሽንኩርት ወይ ደግሞ ጎመን ምናምን ይዤ መጥቼ የመኪናዬን ጲጵ ሲሰሙ ጠብ እርግፍ ብለው ያስተናግዱኝ ነበር። ቤት ያፈራውን ጭኮ፣ ቅንጬ ወይም ፍርፍር በፍጥነት አቅርበውማንበብ ይቀጥሉ…
የባከነ ሌሊት!
ወይ ሮንድ አላደርኩ ወይ ኮኮብ አልቆጠርኩ ወይ ደልቶኝ አልጨፈርሁ ወይ ውስኪ አልተዳፈርሁ የባለጌ ወንበር :ኮርቻ አልተሳፈርሁ ወይ ሰአታት ቁሜ ቤተክስያን ስሜ ሰይጣን አላሳፈርሁ። ሌቦች ደብድበውት አንዱን ምስኪን ላሥር ባምቢስ ድልድዩ ሥር ቆስሎ የወደቀ ገላው በላዩ ላይ :እንደጨርቅ ያለቀ ፊቱማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹መልካም ጋብቻ››
ከጓደኞቼ ማህደርና እስከዳር ጋር፣ ያቺ በረባሶ ከሚሰራበት ጎማ ጫማ ሰርታ ሸጣ እስካሁን በማይገባኝ ፍጥነትና ሁኔታ ሚሊዮነር የሆነችው ሴትዮ…ማነው ስሟ ? እ……ቤተልሄም… እሷ አዲስ ከከፈተችው ዘናጭ ካፌ ቁጭ ብለን ውድ ማኪያቶ እየጠጣን ነበር። ማኪያቶው አሪፍ፣ ጨዋታው ደማቅ ነበር። መርዶዬን እስኪነግሩኝ…‹‹ናሆምና ማርታማንበብ ይቀጥሉ…
አይደለም ምኞቴ
አይደለም ምኞቴ ለምለም አንገትሽ ላይ : ክንዶቼን መጠምጠም ዳሌሽ ላይ መንሳፈፍ: ጭንሽ ማሃል መስጠም እይደለም ምኞቴ ከንፈርሽን ማለብ ቀሚስሽን መግለብ ከገላሽ ቆርሼ :ገላየን መቀለብ ደረትሽን ማለም ጡትሽን መሳለም በቁንጅናሽ ጅረት : ገነቴን ማለምለም አላማየ አይደለም:: ምኞቴን ልንገርሽ? ካለሺበት ቦታ: ቀልቤንማንበብ ይቀጥሉ…
‹‹የዞረ ድምር››
(መነሻ ሃሳብ- ሴክስ ኤንድ ዘ ሲቲ ተከታታይ ፊልም) ደንበኛ ፍቅር በጀመርን በአራተኛው ሳምንት ይመስለኛል፣ በሰበብ ባስባቡ ሲያከላክለኝ ቆይቶ በመጨረሻ ቤቱ ይዞኝ ሄደ። – የወንደ ላጤ ቤት ነው እንግዲህ…ያልተነጠፈ አልጋ አየሁ፣ ያልታጠበ ካልሲ ሸተተኝ ምናምን ብለሽ እንዳትተርቢኝ አለ እጄን ይዞ የአፓርትማውንማንበብ ይቀጥሉ…
ከሚነሶታ እስከ አዲስ አበባ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የአሜሪካ ጉብኝታቸውን ፈጽመው ወደ አዲስ አበባ የሚመለሱበት ሰዓት ላይ ደርሰናል። ልዑካኑ በሁለት ተከፍለን ነበር ከሆቴል ወደ አውሮፕላን ማረፊያው የሄድነው። የመጀመሪያው ቡድን ከጠዋቱ 4፡30 ሲነሣ፤ ሁለተኛው ቡድን ደግሞ 6፡15 ላይ ከሆቴል ተነሣ። አስቀድመን ለመነሣት ያሰብነው ከጠዋቱማንበብ ይቀጥሉ…