ጉርሻ

‘ጉርሻ የሚያቀራርብ ነው። በጉርሻ አይኖቻችን የፈጠሩት ርቀት ይጠፋል። በኋላ እንዳየሁት መጎራረስ ወደ ወሲብ የሚጠጋ ኢትዮጵያዊ ድርጊት ነው። በማዕድ ዙርያ እንዲቀመጥ የተገደደው ተከፋፍሎ ግለሰብ የሆነው ቡድንና ማሕበረሰብ በሚዘረጋው የበላተኛ እጅ ድልድይነት ይቀራረባል። ‘አብረን በልተን’ ሲባል ውስጡ ከባድ የጉርሻ ይዘት አለ። ጉርሻማንበብ ይቀጥሉ…

መከላከያን – ከመንደር ወደ ድንበር

ከላስ ቬጋስ ወደ ቴክሳስ ሳን አንቶኒዮ ልበርር ነው። ላስቬጋስ አውሮፕላን ጣቢያ ወደ አውሮፕላኑ መግቢያ በር አካባቢ ቁጭ ብያለሁ። የመሣፈሪያ ሰዓታችን እየደረሰ ነው። በመካከል የአየር መንገዱ ሠራተኛ ‹ይህንን ሳበሥራችሁ ደስታ ይሰማኛል› የሚል ነገር በማይክራፎኑ ተናገረች። ቀጠለችና ‹ዩኒፎርም የለበሱ የሠራዊቱ አባላት በመካከላችንማንበብ ይቀጥሉ…

የሃይገር ፍቅር

(ካልፎሂያጁ ማስታወሻ የተቀነጨበ) በቀደም እለት : ” ወንድ ልጅ አይጣ” የሚል ጥቅስ ግንባሩ ላይ የተፃፈበት ሃይገር ባስ ተሳፈርሁ። ” ሃይገር ባስ ” ባለም የመጨረሻው መናኛ አውቶብስ ነው። ቻይና ላፍሪካ ቺስታ ሀገሮች አንድ ባቡር በሸጠች ቁጥር ምራቂ አድርጋ የምትሰጠው ሃይገር ባስንማንበብ ይቀጥሉ…

“ሌ ሚዝረብል” እና “ዣንቫልዣ”

=== እንደ መግቢያ === እነሆ የቪክቶር ሁጎ ታላቅ ስራ የሆነውን “Les Misérables”ን ልንዘክረው ነው። ይህ ድርሰት የፈረንሳይ ምድር ካበቀለቻቸው የፈጠራ ስራዎች መካከል በጣም ዝነኛው ነው። መጽሐፉ በዓለም ዙሪያ የሚታወቀው “Les Miserables” (ሌ ሚዝረብል) በተሰኘው የፈረንሳይኛው ርዕስ ነው። በበርካታ ቋንቋዎች ሲተረጎምምማንበብ ይቀጥሉ…

የአብሲት ተራ ወጎች

ልጅነቴ ከተጓዘባቸው ፈለጎች አንዱ ‘እንጀራ መሸጥ’ ነው። ቡታጅራ ውስጥ ‘ሶርሴ ተራ’ በምትባል የገበያ ቦታ የእማማን ለምለም እንጀራ ከፈላጊው ጋር አገናኝ ነበር። አንድ ሰው ለብቻው የማይጨርሰውን ‘ግብዳ’ እንጀራ [ውሻ በቁልቁለት የማይስበው የሚባልለትን] የብር አምስትና አራት ሽጬያለሁ። 5ቱ ሁለት ብር ሲገባም በዚያማንበብ ይቀጥሉ…

“ለማበድ እንኳን ሀገር ያስፈልጋል”

“ለማበድ እንኳን ሀገር ያስፈልጋል”  መጋቢ ሐዲስ እሸቱ የ #ጉዞ_ዓድዋ_4 ተጓዦችን በክብር ለመቀበል ከኢትዮጵያ ቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለ ስልጣን ጋር በመተባበር ባዘጋጀነው ምሽት ተገኝተው ድንቅ ንግግር ያደረጉትን የመምህራችንን መጋቢ ሐዲስ እሸቱ አለማየሁ ሀሳብ ለንባብ እንዲመች አድርጌ በመፃፍ እነሆ ጋብዤያችኋለሁ። ይህን መልዕክት ሼር በማድረግማንበብ ይቀጥሉ…

የትጥቅ ትግል

ከጓደኞቼ ጋር ስለ ወቅታዊ የሀገራችን ሁኔታ ተነጋግረን የትጥቅ ትግል ለመጀመር ወሰንን። ስምንት ሆነን ነበር ሃሳቡን ያነሳነዉ።በመጀመሪያ መንግስትን ለመታገል አይነተኛዉ መንገድ የትጥቅ ትግል ብቻ መሆኑን አመንበት። በመጀመሪያ የተነሳዉ ሃሳብ የትኛዉን የትጥቅ ትግል ድርጅት እንደ ሞዴል መዉሰድ አለብን የሚለዉ ሃሳብ ነበር።”ግንቦት ሰባትንማንበብ ይቀጥሉ…

“ታፋዬ ምን አላት?”

አንድ ተረት ልነግራችሁ ነው በቅድሚያ ግን ጭብጤን ላስቀድም። ላለፉት 13 ወራት እንደ ቀበሌ መታወቂያ በኪሴ ይዤ የማንከራትተው ፓስፖርቴ ከፍተኛ እንግልት ደርሶበታል። ከሀገር ሀገር ለመዟዟር ብቻ ያገለግል የነበረው ፓስፖርት፤ ኢትዮጵያም ውስጥ በተንጻራዊ ነጻነት ለመዘዋወር ብቸኛ አማራጬ ሆኖ ቆይቷል። ይህ ሁሉ የሆነውማንበብ ይቀጥሉ…

ይሄ የኔ ትውልድ

(የዚህ ፅሁፍ ባለቤት፣ እራሱን ከትውልዱ መገለጫዎች አልነጠለም፣ አይነጥልም። ፅሁፉም ፍፁም ጅምላ ምደባ አይደለም)  ይሄ የኔ ትውልድ የተካደ ትውልድ ነው። ከገዛ ዘመኑ ተገፍቶ ላለመውደቅ ፈፋ ዳር የሚውተረተር ምስኪን። ሀገር የሚያስረክቡት መስሎት ደጅ በመጥናት ሲንከራተት ቆይቶ ገሚሱ ወደ ሃይማኖት ቤት፣ ገሚሱ ወደማንበብ ይቀጥሉ…