የትጥቅ ትግል

ከጓደኞቼ ጋር ስለ ወቅታዊ የሀገራችን ሁኔታ ተነጋግረን የትጥቅ ትግል ለመጀመር ወሰንን። ስምንት ሆነን ነበር ሃሳቡን ያነሳነዉ።በመጀመሪያ መንግስትን ለመታገል አይነተኛዉ መንገድ የትጥቅ ትግል ብቻ መሆኑን አመንበት። በመጀመሪያ የተነሳዉ ሃሳብ የትኛዉን የትጥቅ ትግል ድርጅት እንደ ሞዴል መዉሰድ አለብን የሚለዉ ሃሳብ ነበር።”ግንቦት ሰባትንማንበብ ይቀጥሉ…

“ታፋዬ ምን አላት?”

አንድ ተረት ልነግራችሁ ነው በቅድሚያ ግን ጭብጤን ላስቀድም። ላለፉት 13 ወራት እንደ ቀበሌ መታወቂያ በኪሴ ይዤ የማንከራትተው ፓስፖርቴ ከፍተኛ እንግልት ደርሶበታል። ከሀገር ሀገር ለመዟዟር ብቻ ያገለግል የነበረው ፓስፖርት፤ ኢትዮጵያም ውስጥ በተንጻራዊ ነጻነት ለመዘዋወር ብቸኛ አማራጬ ሆኖ ቆይቷል። ይህ ሁሉ የሆነውማንበብ ይቀጥሉ…

ይሄ የኔ ትውልድ

(የዚህ ፅሁፍ ባለቤት፣ እራሱን ከትውልዱ መገለጫዎች አልነጠለም፣ አይነጥልም። ፅሁፉም ፍፁም ጅምላ ምደባ አይደለም)  ይሄ የኔ ትውልድ የተካደ ትውልድ ነው። ከገዛ ዘመኑ ተገፍቶ ላለመውደቅ ፈፋ ዳር የሚውተረተር ምስኪን። ሀገር የሚያስረክቡት መስሎት ደጅ በመጥናት ሲንከራተት ቆይቶ ገሚሱ ወደ ሃይማኖት ቤት፣ ገሚሱ ወደማንበብ ይቀጥሉ…

ቀጠሮና እሷ

ዜጎቻችን ቀጠሮ ላይ የሚያደርሱት ጉዳት ቢደመር ለፍርድ ቀን፡ በዓለም የመጠናቀቂያ ዕለት የተከመረ ሐጢያት ሆኖ መንግስተ ሠማያት የሚባል ቦታ አንድ ሀበሻ አይገባም ነበር። መልካም ቀጠሮ አክባሪዎች በእግዜር ቀኝ ሲሰለፉ፤ 80ሚሊዮን የሚደርሰው ሀበሻ በጠቅላላ በእግዜር ግራ። ግራ ይግባንና። የማይገባኝ ግን ምክንያቱ ነው።ማንበብ ይቀጥሉ…

ሀገርኛ በሽታ ይዞ፣ የባህር ማዶ መድሃኒት የመፈለግ ክፉ አባዜ

አንዳንድ ሰዎች አሉ፤ያልተማሩ የምናላቸው። ሲያማቸው ጎረቤታቸው ጋር ሄደው «ባለፈው እንዲህ እንደኔ ሲያምህ ሀኪም የሰጠህ መድሃኒት የቷ ነበረች? » ብለው ተቀብለው ያለምንም ምርመራ የሚውጡ፤ እቺን ሀገር የመሰሉ!! የውጭውን ሁሉ እያመጣን እላያችን ላይ ማራገፋችን ለዓመታት የሚከተለን ችግር ነው። እየተከተለ ይኮረኩማናል። አንሰማም። አንነቃም።ማንበብ ይቀጥሉ…

ጀምጃሚዎች (ቅፅ 2)

የቸኮልየት ሆቴል ባለቤት ጋሽ ካሌብ ባሁኑ ጊዜ ከጎኔ ይገኛሉ። የሆነች: በሳቅና በሳል ማሃል ያለች ድምፅ እያሰሙ አጠገቤ ያለውን ቁሞ-ቀር ሳይክል ይጋልባሉ። ጋሽ ካሌብ ወደ መጀምጀሚያው አዳራሽ የሚመጡት ሰውነቴን ላፍታታ በሚል ሰበብ የጂም ማሺኖች በጥንቃቄ መያዝ አለመያዛቸውን ለመሰለል ነው። “አልተቻሉም ጋሽማንበብ ይቀጥሉ…

የ deቫልዌሽኑ ጉዳይ

(ንፋስ አመጣሽ ንፋስ ወሰደሽ ) መጀመርያ ይቺን የድሮ ዜና ያዝልኝ [Jan 2011 – የ ብር ዲቫልዌሽንን ተከትሎ የኢትዮጵያ ባንኮች በነፋስ አመጣሽ ታክስ 1.5 ቢልየን ብር ለመንግስት ከፈሉ።] ሀገሪቷ ያደረገችውን የትላንቱን የውጭ ምንዛሬ ማስተካከያ ተከትሎ ብዙ ብሶቶች ጭንቀቶች ና እስተያየቶች እያየሁማንበብ ይቀጥሉ…

የ 500 ሺህ ዶላሩ ጉዳይ

በቅርቡ ከ አዲስ አበባ ወደ ጠረፍ ሲጔጔዝ የነበረ 500 ሺህ ዶላር ኦሮሚያ ክልል ውስጥ መያዙን ተከትሎ…… ለፀረ ሰላም ጉዳይ ከጃዋር የተላከ ነው ፣ አይ ለቡጡቡጥ ከህወሀት ለአብዲ ኢሌ የተላከ ነው እያሉ አንዳንዶች ሲያደነቁሩን ነበር። ከዛም አልፎ ይህንኑ አጋጣሚ ከ ኢህአዴግማንበብ ይቀጥሉ…

ኢራን፣ ሩሚ እና መስነቪ

አዎን! ዛሬ በወግ ሽርሽር ብዙ ሀገር አቋርጠን “ፋርስ” ገብተናል። የዑመር ኻያም ሀገር! የፊርደውሲ ሀገር! የኒዛሚ ሀገር! የጃሚ ሀገር! የሓፊዝ ሀገር! በሩባኢያትና በገዛላት ዓለምን እያስፈነደቁ ለብዙ ክፍለ ዘመናት የዘለቁ የቅኔ ጠቢባን የተገኙባት ምድር! ዛሬ ፐርሺያ ነን! ዛሬ ኢራን ነን። ዛሬ ቴህራንማንበብ ይቀጥሉ…

ሳንሱራም!

ሳንሱራሞችን አትከልክሏቸው፣ ብትከለክሏቸውም አይከለኩልም የሚል ያልተከተበ ህግ አለ መሰለኝ።ሰዉ ሳንሱራም ነው። ያንተ ሃሳብ በገዛ ሞዱ ልክክ ብሎ ካልገጠመለት፣ ይጎመዝዘዋል። ሊያጣጥለው ላይ ታች ይወርዳል። አይዞህ ብቻህን አይደለህም፤የብዙዎቻችን ችግር ነው። የገዛ ሃሳብን እያሽሞኖሞኑ፣ የገዛ ልጅ ነው ብለው ከነንፍጡ የሚወዱ ሰዎች የሌሎች ለየትማንበብ ይቀጥሉ…