ከተረቶች ጀርባ “አበው”

ልጅ እያለሁ ጅብ እና ሌባ አንድ ይመሱሉኝ ነበር። “ጅቡን እንዳልጠራው!”፣ “ሌባው ይሰርቅሃል!”… እየተባልኩ ነው ያደኩት። ጅብንም ሆነ ሌባን አይቻቸው አላውቅም ነበር። እንድፈራቸው ሲባል ብቻ የተሰገሰጉብኝ እሳቤዎች ግን አንድ አይነት አስፈሪ ምስል ፈጥረውብኝ ስለነበር ሌባም ሆነ ጅብ አንድ ነበሩ። አድጌ ነገሮችንማንበብ ይቀጥሉ…

ስለ ዘፈንና ዘፋኞች

በጉብልነቴ ዘመን ፤ እንደዛሬ ዘፈንና ዘፋኝ አልበዛም ነበር። እንኳን ዘፈን መስራት ፣ ዘፈን መስማት ራሱ ብዙ ውጣውረድ ነበረው። ዘፈን ማድመጥ ሲያምረን ከትምርት ቤት ፎርፈን፣ ሻይ ቤት ጎራ ማለት ነበረብን። ያዘዝነው ሻይ ቶሎ አልቆ ፣ አስተናጋጁ እንዳያባርረን ስለምንሰጋ ፣ የብርጭቆውን አፍማንበብ ይቀጥሉ…

አባቴ አክተር ነው!!

“ሜዬ በናትሽ እኔ ልብላው? እሷ ታባክነዋለች።” እንዲህ የምትለኝ እህል እንዳይመስላችሁ። ወንድ ጓደኛዬን ነው። አቢቲ የወንድ ቀበኛ ናት። ‘እሷ’ ያለቻት ሀይሚን ነው። ሀይሚ አብራን የምትኖር የእኔም የእሷም የጋራ ጓደኛችን ናት። አቢቲ ደግሞ የአክስቴ ልጅ ናት። አቢቲ እንደምትለው ሀይሚ ወንድ ታባክናለች። እናምማንበብ ይቀጥሉ…

እንዲገልህ ተመኝ የምትወደው ነገር

ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት፣ በባልንጀራየ በሲራክ ገፅ በኩል ሳልፍ ፣ ካንድ ዜና አይሉት መርዶ ጋር ተገጣጠምኩ። እነ ወተት ፣እነ በርበሬ ፣እነ ለውዝ ፣ለካንሰር የሚያጋልጥ ንጥረ ነገር መያዛቸው ተረጋገጠ ይላል ዜናው። – እንዲህ ተሆነማ ምኑን በላነው?! ምኑን ኖርነው?! ማሊን ጂራ ?! ወተትማንበብ ይቀጥሉ…

“ለማበድ እንኳን አገር ያስፈልጋል”

/መጋቢ ሀዲስ እሸቱ እንዳወሩት ያሬድ ሹመቴ እንደፃፈው/ እንደምን አመሻችሁ? በባከነ ሰዓት ነው (የመጣሁት) የዓድዋ ጦርነት እንኳን የዚህን ያህል ግዜ አልወሰደም። (ሳቅ) ጦርነቱ በአጭሩ ተጠናቀቀ። ስለጦርነቱ ለማውራት ግን አራት ሰዓት አስፈልጎናል። እንግዲህ መናገር እና መዋጋት የተለያየ ነው። መናገር ውጊያ የለውም። ፍልሚያማንበብ ይቀጥሉ…

ሳይወለድ ሞተ

ከሌሊቱ ሰባት ሰአት ገደማ። ተኝቼ ነበር። ህመም አልነበረኝም። ያው ከተለመደው ማቅለሽለሽ ያለፈ ያስጠነቀቀኝ፣ ለዚህ ልብ ስብራት ያዘጋጀኝ ህመም አልነበረኝም። ብቻ ስደማ ተሰማኝ።…ቀስም ቶሎ ቶሎም የሌሊት ልብሴ ላይ፣ አንሶላው ላይ ስደማ ተሰማኝ። ተደናብሬ የራስጌ መብራቱነ አበራሁት። ልብሴም፣ አንሶላውም ደም በደም ሆኗል።ማንበብ ይቀጥሉ…

‹‹ማርች ኤትን በአዝማሪ››

ሁለት መቶ ሰው ፊት መስሪያ ቤታችን ለሚከበረው የአለም የሴቶች ቀን ዝግጅት አስተባባሪ ሆኜ ስሾም ይህንን ቀን ‹‹ማርች ኤጭ›› እያሉ የሚጠሩት ወንዶች ባልደረቦቻችን እና እኛንም የማያማርር ‹‹ሴቶች ለሴቶች የሚያዘጋጁት አሰልቺ ቀን›› ፣ ሴቶች አበሻ ቀሚስ ለብሰው ፈንዲሻ እየበሉ ወንዶችን የሚረግሙበት ቀን››ማንበብ ይቀጥሉ…

“እንዴት ዋልሽ?”

(መነሻ ሃሳብ፡ የሰርክ አለም መጋቢያው ‹‹አሮጌው ገንዘብ›› እና የሐና ሃይሌ ‹‹ሀው ወዝ ማይ ደይ›› አጭር ፊልሞች) ሥራ ውዬ እና የማታ ትምህርት አምሽቼ ሶስት ሰአት ከአስር ገደማ ቤቴ ገባሁ። ብቻዬን ከምኖርባት ሚጢጢ ቤቴ ገብቼ ከፍታ ካለው ጫማዬ ላይ ከመውረዴ ታላቅ ወንድሜማንበብ ይቀጥሉ…

“ቤንዚን አይወጣበት-ነዳጅ አይቀዳበት-ነቲንግ!”

/እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በላይ ለሆኑ ብቻ/ ከጥቂት ጊዜ በፊት በዘመኑ የኣራዶች መስፈርት <ደረጃ 1> የሆነች አንድ ሞዴል ቺክ ጋር <ዴት> አደርግ ነበር…እንደዋዛ ተዋውቀን እንደዋዛ መገናኘቱን ደጋገምነውና ብዙም ሳንቆይ እንደዋዛ አልጋ ላይ ተገኘን…መቼስ በጊዜኣችን ፍቅሩም ፀቡም ስኬቱም ውደቀቱም እንደ መቶማንበብ ይቀጥሉ…