አገራችን ላይ ትልቁ ችግር የሚመስለኝ ….ታላላቆች በሁሉም ነገር ትልቅ እንደሆኑ አድርጎ ማሰብና ‹ታናናሾች › በሁሉም ነገር ትንሽ እንደሆኑ አድርጎ ማናናቅ ነው …ለምሳሌ ሰፈራችን ውስጥ ያለን ታዋቂ አርቲስት …ህግም ፣ፍልስፍናም፣ መሃንዲስነትም ፣ የተበላሸ ቧንቧ ጥገናም ፣ ፖለቲካም ፣ስፖርትም ከሱ በላይ አዋቂማንበብ ይቀጥሉ…
ሄሊ እና የመንዝ ወርቅ
በዚያ ሰሞን ለአጭር ጊዜ ስራ የተቀጠርኩበት አንድ ቢሮ ፈረንጅ አለቃዬን ልተዋወቃት ቢሮዋ ሄድኩ፡፡ ‹‹ኦው!አዲሷ ኮንሰልታንት! ማነው ስምሽ?›› አለችኝ አየት አድርጋኝ፡፡ ‹‹ሕይወት እምሻው›› እኔን ሳይሆን የምታገላብጠውን የወረቀት ክምር አያየች ‹‹ኦህ…አጠር አድርጊውና ንገሪኝ ›› አለችኝ ፡፡ ግራ ገባኝ፡፡ ‹‹ይቅርታ ምን አልሽኝ?›› አልኳትማንበብ ይቀጥሉ…
ነፍስ ይማር!!
በፍቅር ሰበብ; ሴት ስለሚገድሉ ወንዶች የሚወጡ ዜናዎችን እንሰማለን፡፡ በወጣትነታቸው የተቀጠፉ ጽጌሬዳዎች ያሳዝናሉ፡፡ ነፍስ ይማር!! በፍቅር ሰበብ መግደል በተለይ የወንዶች ችግር ይመስለኛል ፡፡ ሴቶች በወደዱት ሰው መገፋትን በእንባቸው ያጥቡታል፡፡ ለወንድ ግን ደም ካልፈሰሰ ስርየት የለም፡፡ ለብዙ ወንዶች ከሴት ጋር የሚደረግ ግኑኝነትማንበብ ይቀጥሉ…
ቡቡ ዘተበሃለ ስንዝሮ (ከ “የስንብት ቀለማት” የተወሰደ)
ተረት ተራች ነኝ፡፡ ድሮ ድሮ እንደ እኔ አይነቱ ተራች፣ ጉዳይ ቀማሚ ፣ የታሪክ ጉድፍ ነቃሽ ‹ሐዳሚ› ይባል ነበር፡፡ በጥንት አፍ እንግዲህ ሐዳሚ ነኝ፡፡ ህይወት ተወሳስባ፣ ተተረማምሳና ተሸፋፍና ልታልፍ ስትል ለአፍታ ጆሮዎ ስር አቆማትና በአንደበቴ (በልሳነ ጥንት፣ በልሳነ ድንጋይ ዘመን ቀባጢሶ)ማንበብ ይቀጥሉ…
ዮዲት ጉዲት (Yodit Gudit) ማን ናት?
ከክርስቶስ ልደት በኋላ ፡ በአንደኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ በንግሥት ህንደኬ ዘመን ወደ ኢትዮጵያ የገባው የጥምቀት ዜና በአራት ኛው ክፍለ ዘመን በኦብርሃና አጽብሐ ዘመነ መንግሥት በአባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ስብከት ተስፋፍቶ አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ ስብከተ ወንጌልን አምኖ ጥምቀትንና ክርስትናን ተቀበለ፡፡ እጅግማንበብ ይቀጥሉ…
መጥተናል መጥተናል…. ቀጠሮ አክብረናል!
የቡሄ ጭፈራ እጅግ በጣም ‹‹አስገራሚ ››ከሚሆንባቸው ቦታወች አንዱ ኮንዶሚኒየም ህንፃወች ላይ ይመስለኛል !! ህፃናቱ በዱላወቻቸው አራተኛ ፎቅ ላይ ወለሉን እየደቁ ሲጨፍሩ ..ጠቅላላ ብሎኩ ይነቃነቃል ይንጋጋል …ህንፃው ከቆርቆሮ የተሰራ ነው የሚመስላችሁ ! በዛ ላይ ሰወች ኮንዶሚኒየም ቤት ሲኖሩ ከኢትዮጲያ ውጭ (ኧረማንበብ ይቀጥሉ…
…ቸል ያደርገኛል
‹‹ከጠዋት እስከማታ እለፋለሁ፡፡ የምለፋውም በቸልታ፡፡ ነገሥታቶቹ ምቹ ላይ ይተኛሉ፡፡ የሚንቀጠቀጥ ማለፊያ እንጀራ ሰሀኖቻቸው ላይ ዘርግተው የእኔ የደንባራው ነገር ገርሟቸው በሳቅ ይፈርሳሉ፡፡ በንቀት የመጣ አለመግባባት እንጂ ሌላ ምንድን ነው? ይሄ ቸል ያደርገኝ ነበር፡፡ ቀኑን ሙሉ በቆዳ ቦት የታሰሩትን እግሮቼን ማታ ላይማንበብ ይቀጥሉ…
ከአዳም ረታ ቃለ መጠይቅ
. . . አብዮት ሲመጣ (እንዲመጣ ሲደረግ) ልብ ወለድ መጽሃፍት ቢረባም ባይረባም በፓምፍሌት ተተኩ፡፡ ለመጀመሪያ ሰሞን ደስ የሚል ነገር ነበረው፡፡ ምክኒያቱም አዲስ ነው፡፡ (እዚህ ዘመን ላይ ቦታ ስለማይበቃን ልዝለለው እንጂ በሰፊው የምለው ኑዛዜያዊ ግለ ሂስ ነበር) ብዙ ሳልቆይ ሲጀመር መሰላቸቴንማንበብ ይቀጥሉ…
ኦባማ ኢትዮጲያ ሲመጡ የእራት ላይ ወጋቸው ምናባዊ ቅኝት
ኦባማ ኢትዮጲያ ሲመጡ . . . 40 ታዋቂ ሰዎችን ያናግራሉ (የእራት ላይ ወጋቸው ምናባዊ ቅኝት…እነሆ ) ‹‹እኛ ባቀናነው በሰራነው መንገድ የማንም ቀዠላ ተወላገደበት›› ቻይና …ትላለች ብለን ያሰብነው፡) አለም እንደሸንኮራ ተሰንጥቆ ወላ በካርቱን ወላ በአሽሙር የኦባማን ጉብኝት መተቸቱን ተያይዞታል ! ግማሹማንበብ ይቀጥሉ…
መቶ ብር ከየት ወዴት?
ትናንት ኣመሻሽ ላይ፤ ከYohanes Molla ጋር ተቀጣጥረን ተገናኘን ፡፡ካልዲስ ገብተን እኔ ኣንድ ፍንጃል ቡና ሳዝዝ ፤ ዮሀንስ ሲያቀብጠው ኣንድ ቡና እና የባራክ ኦባማን ጆሮ የሚያህል ቦምቦሊኖ ኣዘዘ፡፡ በመጨረሻ ኣስተናጋጂቱ የእዳችንን ደረሰኝ ኣምጥታ ጠረጴዛው መሀል ላይ ኣኖረችው ፡፡እሱ እኔ እስክከፍል ሲጠብቅማንበብ ይቀጥሉ…