አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል 10-11)

(በተጋባዥነት) ክፍል 10 ማን እንደሆነች አላወቅኩም።ለምን “ማቲ” ብላ ስሜን እንደወዳጇ እንዳቆላመጠችኝ ጭምር። ደግሞስ እንደሷ ያለችን ቆንጆ ለመወዳጀት የሚያበቃ ወኔ ከየት አግኝቼ? ደግሞስ ኤዶምን የምታውቃት ከሆነ አሁን “ማቲ” መሆኔን ካመንኩላት ለእህቴ ተናግራ ልፋቴን ሁሉ ገደል ብትከተውስ?”ይቅርታ የኔ እህት ተሳስተሻል ማቲ አይደለሁም”ማንበብ ይቀጥሉ…

አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል 8-9)

(በተጋባዥነት) ክፍል 8 በቀጣዩ ቀን በጠዋት ተነሳሁ። የERAን ‘Divano’ የተሰኘ ሙዚቃ እየሰማሁ በሞቀ ውሀ ሰውነቴን አስደበደብኩ።ሙዚቃውና የውሀው እንፋሎት ተደማምሮ የሆነ ስርየት የመስጠት ስሜት አለው። እንደከባድ ፀሎት ሁሉ ልቤ ፍርስ ይላል።ከየት እንደመጣ የማላውቀው የእጣን ሽታ አፍንጫዬን ያውደዋል።ልቤ ወደህፃንነቴ ይሸፍትብኛል። ደጓ አክስቴማንበብ ይቀጥሉ…

አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል 6-7)

(በተጋባዥነት) ክፍል 6 ከለቅሶው ድንኳን ባሻገር ቁጭ ብዬ በግድ የምታለቅሰዋን ትንሿን እህቴን አያታለሁ። “ኤዱዬ አይዞሽ!” ብለው በደጋገፏት ሰዎች መሀል ሆና ፊቷ ላይ የማየው ህይወት አልባነት እናታችንን አስታወሰኝ። ለመጨረሻ ግዜ እናቴን ያየኋት የሞተች እለት ነበር።የአስራ አራት አመት ጎረምሳ ሆኜ። የመጀመሪያም የመጨረሻምማንበብ ይቀጥሉ…

አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል አምስት)

“ኤደን ምን ይሰማሻል?” “ምንም” (ዝም ተባብለን ሰዓቴ አልቆ እመለሳለሁ::) በሌላኛው ቀንም …….. “ኤደን ዛሬስ ለማውራት ዝግጁ ነሽ?” “አይደለሁም!! ማውራት አልፈልግም!” (ዝምምምምም….. ሰዓቱ ያልቃል) ደግሞ በሌላኛውም ቀን “ኤደን ዛሬስ ለመጀመር ዝግጁ ነሽ?” “ምኑን?” ” ማውራት ትፈልጊያለሽ?” “እኔ ምንም የማድረግ ፍላጎት የለኝም!!”ማንበብ ይቀጥሉ…

አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል አራት)

‘ከቤቴ ውጪልኝ’ የሚለውን ዘላ ‘ከህይወቴ ውጪልኝ’ ያልኳትን ሰምታኝ መሰለኝ……. የሞተችው…… “ኤዱዬ የኔ ከህይወትሽም ከቤትሽም መውጣት አንቺን አያስተካክልሽም!! Let us make this right!! ላግዝሽ?” አለችኝ …. “የቱን? የቱን ነው የምናስተካክለው?” አልኳት “ያንቺ እህት አለመሆኔን? ንገሪኝ ከየት እንጀምር? ገና ሳልወለድ ቤተሰቦችሽ ከከዱኝ?ማንበብ ይቀጥሉ…

አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል ሦስት)

እንድትሞት በጭራሽ አልፈልግም ነበር። ስለምወዳት አይደለም !!!…. በቁሟ ልበልጣት …. ላሸንፋት ነበር ትግሌ ….. ሞቷማ ኪሳራዬ ነው። የሞቷ ቀን ማታ በሬን አንኳኳች …….. ደፈራርሰው ያበጡ ዓይኖቿ …. የተንጨባረረው ፀጉሯ ….የሚንቀጠቀጡ እግሮቿ … የሆነ ነገር እንደተፈጠረ ገባኝ። “ትዳሬን? ኤዱዬ ፍቅሬን? እንዴትማንበብ ይቀጥሉ…

አልወዳትም እንጂ አልጠላትም (ክፍል ሁለት)

“ከእኔና ከርሷ ምረጥ ብትባል?” “ደሞ ጀመረሽ …. ተይ ኤዱ እረፊ…. ” “ንገረኝ… ምን መስማት እንደምፈልግ ታውቃለህ!! … ንገረኝ!!” እጮሃለሁ … በጥፍሬ ቆዳውን እጫነዋለሁ …. ሚስቱ(እህቴ) ሰውነቱ ላይ ምንም ምልክት እንድታገኝበት አይፈልግምኣ … “አንቺ!!.. አንቺ ትበልጫታለሽ!” ይለኛል። ከሚስቱ ንፁህ ልብ እናማንበብ ይቀጥሉ…

ሠማየ ውድውድ (ምዕራፍ፡፪)

`ደግሞም፥ቆይታችን፥ከሁለት፡ሣምንት፡በላይ፡የማያልፍ፡ከመሆኑም፡በላይ፤ለ፡እኔ፡እና፡አንቺ፡ባይተዋር፡ሊሆንብን፡የማይችል፡የኣውሮጳ፡ሐገር፡ስለሆነ፥ካልተመቸን፥ብድግ፡ብለን፡ጥለን፡
መመለስ፡ነዋ~ምን፡ችግር፡አለ`።`ኒንየትዬ`፤ነገሬ፡ሲጥማት፡ሁሌም፡እንደምታደገው፥ጠጋ፡ብላ፥ከንፈሬን፡በሥሱ፡ሳመችኝ።የሥዊስ፡አየር፡በረራውም፡ቀጠለ።ማንበብ ይቀጥሉ…

ሠማየ ውድውድ (ምዕራፍ፡፩)

ሥሙ፥ከቤቱ፡የወጣ፡ሰው፥የሕይወቱ፡አግጣጫ፡የሚያመራበትን፡በኩል፥እርሱ፡እራሱ፡ባለቤቱ፡እንኵን፥ሙሉ፡ለሙሉ፡ያውቀዋል፡ለማለት፡አያስደፍርም።
`ዝና`፡እና፡`ተዐዋቂነት`፥በምንም፡ዓይነት፥ሰበብ፡እና፡አስባብ፡ረገድ፡ቢመጡም፥የሚደርሱበት፡ደረጃ፡ከደረሱ፡በሗላ፥ከተጠሪው፡ግለሰብ፡አቅም፡እና፡ቁጥጥር፡ውጪ፡ማንበብ ይቀጥሉ…

የብዙኃን እናት…

ሰሞኑን በተወዳጁ ድምጻዊ፣ በጌታቸው ካሳ ላይ የደረሰበትን በሰማሁ ጊዜ አዘንኩ። ጋሽ ጌታቸው በሀዘናችንም፣ በደስታችንም ልናስታውሳቸው የምንችላቸውን ዘፈኖች የተጫወተልን ድምጻዊ ነው። አሁን፣ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሚሰራበት ቤት በመዘጋቱ ኑሮው እንደተመሰቃቀለ ሲነገር፣ አቤት ይሔ ነገር የስንቱን ቤት አንኳኳ አልኩ። የጌታቸው ካሳ፣ ‹ሀገሬንማንበብ ይቀጥሉ…