ወይዘንድሮ

ወይ ዘንድሮ- አለ ስንዝሮ- አንድ ዶላር በአምሳ ሁለት ብር ዘርዝሮ ! እንደማመመጥ! የተሻለ ይመጣል ብለን ስንጠብቅ፤ አዲሱ የፈረንጆች አመት አዲስ የኮቪድ ጎረምሳ ፈቶ ለቆብናል ፤ በአምናውና በዘንድሮው ኮቪድ መካከል ያለው ልዩነት ምን ብየ ላስረዳችሁ? በልዩሃይል እና በሪፓብሊካን ጋርድ መካከል ያለውማንበብ ይቀጥሉ…

አብደአመቱ

እንሆ በጎርጉራውያን ዘመን አቆጣጠር 2021 ገባ! በኢትዮጵያውያን አቆጣጠር ግን ገና 2013 ነው ፤ እንዲህ አይነት ልዩነት እንዴት ሊፈጠር ቻለ? ከሁለቱ የካሌንደር ቀማሪዎች አንዱ ሂሳብ ይፎርፍ እንደነበር በመገመት እንለፈው፤ ዘመን መለወጫ ድሮ ቀረ ! ማለቴ ኢትዮጵያ ቀረ! እኔ ጋ ያለ በረዶማንበብ ይቀጥሉ…

ሴት እና ትዳር- ‹‹እርቃን››- (ክፍል ሁለት)

ፀሃፊ፡ ቢኮዙሉ ‹‹The Emperor’s Naked” ትርጉም፡ ሕይወት እምሻው ትዳራችን ይነፍስበት የጀመረው እዚህ ግባ በማይባሉ ጥቃቅን ነገሮች መነሻነት ነበር። አለ አይደል…ጠዋት ከእንቅልፋችን ስንነቃ እንዴት አደርሽ ማለት ሲተው…(ባሎች፣ እባካችሁ..ሁሌም ሚስቶቻችሁን እንዴት አደርሽ ብላችሁ ጠይቁ….በክር ከተሰራች አሻንጉሊት ጋር አይደለም እኮ ተኝታችሁ ያደራችሁት! አንድማንበብ ይቀጥሉ…

ሴት እና ትዳር – ‹‹እርቃን›› (ክፍል 1)

ፀሃፊ፡ ቢኮዙሉ ‹‹The Emperor’s Naked” ትርጉም፡ ሕይወት እምሻው የሶስት ወንዶች እና ሁለት ሴት ልጆች እናት ነኝ። ይህ ማለት፣ ከእንቅልፌ ከምነሳባት ሰከንድ አንስቶ መሽቶ የቤታችን የመጨረሻዋ መብራት እስክትጠፋ ድረስ ቀኑን ሙሉ ስተራመስ ነው የምውለው። ሌሊቶቼ አጭርና ቶሎ የሚያልቁ ናቸው። ንጋት ጠላቴማንበብ ይቀጥሉ…

እየተደማመጥን፤ (በዳምጠው)

የሆነ ጊዜ ከሬድዮ ጣቢያዎቻችን እንዱን ሳዳምጥ ጋዜጠኛው፤ “አድማጮቻችን እንዴት ዋላችሁ ፤ ሰላማችሁ ብዝት ይበል ፤ በዛሬው እለት የምንወያየው ካንገብጋቢ የማህበራዊ ችግሮቻችን ባንዱ ዙርያ ነው ፤ አንድ እንግዳ ስቱድዮ ድረስ ጋብዣለሁ … እስቲ ስምዎትን ለአድማጮቻችን አስተዋውቁ” እንግዳው : “ የመቶ አለቃማንበብ ይቀጥሉ…

‹‹ምን አጠፋ?››

መነሻ ሀሳብ This is Harassment አጭር ፊልም (ዴቪድ ሽዊመር) ሃምሌ ላይ በማእረግ ተመርቄ እስከ ግንቦት ስራ ስፈልግ ነበር። ቀኑ በገፋ፣ ወሩ በተባዛ ቁጥር- ትላንት በድግስ ዲግሪ ጭኜ ዘጠኝ ወር ሙሉ- ዛሬ ልክ እንደተማሪነት ዘመኔ በየቀኑ ከአባቴ የትራንሰፖርት ተቀብዬ ስራ ፍለጋማንበብ ይቀጥሉ…

‹‹ሲያመኝ ነው የከረመው››

ከሁለት አመታት በፊት ኤርትራ ስሄድ ብዙዎች የለየለት አምባገነን የሚሉትን ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን በታማኝ የሚደግፉ ሰዎች በተደጋጋሚ የሚያነሱት የድጋፍ ምክንያት አንድ ነበር። ‹‹ዙሪያውን እና ከበታቹ ያሉት ናቸው እንጂ እሱ እኮ ጥሩ ሰው ነው…አይዘርፍም…አያጠፋም…ለኤርትራ ታማኝ ነው›› የሚል ነበር። እንደ ዘፈን አዝማች ይደጋግሙትማንበብ ይቀጥሉ…

it is my WiFi

ጎረቤቴ ቺስታ ግብፃዊ ነው፤ ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድቡን ከገነባች እንግዲህ ተስፋ የለንም ብሎ አሜሪካ ውስጥ ጥገኝነት ጠይቆ በመኖር ላይ ይገኛል ! እኔ ከወራት በፊት “ግድቡ ተሽጡዋል” እሚለውን ዜና አምኜ ጥገኝነት መጠየቄን የሰማ አይመስለኝም ! ኑሮየ ለክፉ እሚሰጥ አይደለም! ኡበር እነዳለሁ! ዩቲውብማንበብ ይቀጥሉ…

በእንተ ዲያስፖራ

ዲያስፖራ አይደለሁም፤ተመላላሽ ነኝ፤ “ ሲራራ “ የሚለው መጠርያ ይገልፀኛል:: እኔ እንደታዘብኩት ፤ዲያስፖራ ሁሉ አንድ አይነት አይደለም፤ መአት አይነት ዲያስፖራ አለ! ለዛሬ ዋና ዋናዎቹን ላስታዋውቃችሁ ! የመጀመርያው ክፍል አድፋጭ ዲያስፖራ ነው፤ አሳምሮ የተማረ፤ ዘናጭ ስራ ያለው፤ ፖለቲካን የሚያውቅ ግን በፖለቲካ ውስጥማንበብ ይቀጥሉ…

የጣልኩብሽ ተስፋ

ከአምስት አመታት በፊት የሐረር ከተማን በጎበኘሁበት ወቅት ያደረብኝን ተስፋ እና ስጋት “ካሜን ባሻገር “ በተባለው መፅሀፌ ውስጥ በሚከተለው መንገድ አስፍሬው ነበር፤ “ ከጁገል በር ላይ ቆሜ ሳያት ፤ሀረር ተስፋና ስጋት አግዛ ታየችኝ፤ የምን ተስፋ ? የምን ስጋት? ባንድ ወቅት ስለማንበብ ይቀጥሉ…