ታስፈሩኛላችሁ

ታስፈሩኛላችሁ አለ አስኮ ጌታሁን ታስፈሩኛላችሁ! ሳያድግ ያስረጃችሁት የጎሳ ፖለቲካ ውስጥ ገብታችሁ «የበለው በለው» ቅኝታችሁን ጥኡም ሙዚቃ ነው ስትሉ ታስፈሩኛላችሁ። «ሀገር ተዘረፈ ሲባል» ሆ ብላችሁ ስትተሙ ሳይ፣ለማስጣል የመሰለኝ መትመማችሁ አብሮ ለመዝረፍ መሆኑን ሳውቅ ታስፈሩኛላችሁ። በጥላቻ ጄሶ የታሸ የተበድለናል ለቅሶችሁ ውስጥ ያለውማንበብ ይቀጥሉ…

እንጀራ

የተሟላ አይነት ውክልና አለው። ይታያል (እንደ ስዕል)፣  ይነካል፣ ይቀመሳል፣ እናም ይበላል፡፡ የመጨረሻው ፀባዩ የተለየ ያደርገዋል። እንደ ብዙ ቁሳቁስ በሩቅ የሚታይ አይደለም። ከሳብጀክቱ (የሰው ልጅ) ጋር ይዋሃዳል (embodied)። የትውስታም ሰሌዳ ነው። አርኪዮሎጂስቶች በጥንት ጊዜ የተሰራ ቁስ አግኝተው በመሳሪያቸው መርምረው የእነዚህን ቁሶችማንበብ ይቀጥሉ…

ቂም የሸፈነው እውነት

“መለያየት እፈልጋለሁ። ፍታኝ?” አልኩት በመኪናው መስኮት አሻግሬ ዓይኖቹን እየሸሸሁ። “እሺ!!” ነበር መልሱ:: ቢያንስ ‘ለምን?’ ብሎ እንዴት አይጠይቀኝም? “መች ነው እንዲሆን የምትፈልጊው? አሁን? ነገ? ከሳምንት በኋላ? መቼ?” ቀለል አድርጎ ቀጠለ። ቀጥዬ የምለው ጠፋኝ። ለራሴ ምክንያት መስጠት እፈልጋለሁ። ተናዶ እንዲናገረኝ እሱ ላይማንበብ ይቀጥሉ…

ጉርሻ

‘ጉርሻ የሚያቀራርብ ነው። በጉርሻ አይኖቻችን የፈጠሩት ርቀት ይጠፋል። በኋላ እንዳየሁት መጎራረስ ወደ ወሲብ የሚጠጋ ኢትዮጵያዊ ድርጊት ነው። በማዕድ ዙርያ እንዲቀመጥ የተገደደው ተከፋፍሎ ግለሰብ የሆነው ቡድንና ማሕበረሰብ በሚዘረጋው የበላተኛ እጅ ድልድይነት ይቀራረባል። ‘አብረን በልተን’ ሲባል ውስጡ ከባድ የጉርሻ ይዘት አለ። ጉርሻማንበብ ይቀጥሉ…

መከላከያን – ከመንደር ወደ ድንበር

ከላስ ቬጋስ ወደ ቴክሳስ ሳን አንቶኒዮ ልበርር ነው። ላስቬጋስ አውሮፕላን ጣቢያ ወደ አውሮፕላኑ መግቢያ በር አካባቢ ቁጭ ብያለሁ። የመሣፈሪያ ሰዓታችን እየደረሰ ነው። በመካከል የአየር መንገዱ ሠራተኛ ‹ይህንን ሳበሥራችሁ ደስታ ይሰማኛል› የሚል ነገር በማይክራፎኑ ተናገረች። ቀጠለችና ‹ዩኒፎርም የለበሱ የሠራዊቱ አባላት በመካከላችንማንበብ ይቀጥሉ…

የሃይገር ፍቅር

(ካልፎሂያጁ ማስታወሻ የተቀነጨበ) በቀደም እለት : ” ወንድ ልጅ አይጣ” የሚል ጥቅስ ግንባሩ ላይ የተፃፈበት ሃይገር ባስ ተሳፈርሁ። ” ሃይገር ባስ ” ባለም የመጨረሻው መናኛ አውቶብስ ነው። ቻይና ላፍሪካ ቺስታ ሀገሮች አንድ ባቡር በሸጠች ቁጥር ምራቂ አድርጋ የምትሰጠው ሃይገር ባስንማንበብ ይቀጥሉ…

ጋሽ ታደሰ ኃይሌ- የአማራ ህዝብ ደግነት ምሳሌ

“ጂንኒ ጀቡቲ” የሚለውን አባባል ለመጀመሪያ ጊዜ የሰማሁበትን ሁኔታና ጊዜ ከዚህ በፊት አውግቼአችሁ ነበር። እነሆ ዛሬም መድገሙ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል። የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) የገለምሶ ከተማን የተቆጣጠረው ግንቦት 22/1983 ነበር። ኦነጎች ለሶስት ቀናት አካባቢውን ሲያረጋጉ ከቆዩ በኋላ እሁድ ግንቦት 25/1983 በፖለቲካማንበብ ይቀጥሉ…

የአብሲት ተራ ወጎች

ልጅነቴ ከተጓዘባቸው ፈለጎች አንዱ ‘እንጀራ መሸጥ’ ነው። ቡታጅራ ውስጥ ‘ሶርሴ ተራ’ በምትባል የገበያ ቦታ የእማማን ለምለም እንጀራ ከፈላጊው ጋር አገናኝ ነበር። አንድ ሰው ለብቻው የማይጨርሰውን ‘ግብዳ’ እንጀራ [ውሻ በቁልቁለት የማይስበው የሚባልለትን] የብር አምስትና አራት ሽጬያለሁ። 5ቱ ሁለት ብር ሲገባም በዚያማንበብ ይቀጥሉ…

የትጥቅ ትግል

ከጓደኞቼ ጋር ስለ ወቅታዊ የሀገራችን ሁኔታ ተነጋግረን የትጥቅ ትግል ለመጀመር ወሰንን። ስምንት ሆነን ነበር ሃሳቡን ያነሳነዉ።በመጀመሪያ መንግስትን ለመታገል አይነተኛዉ መንገድ የትጥቅ ትግል ብቻ መሆኑን አመንበት። በመጀመሪያ የተነሳዉ ሃሳብ የትኛዉን የትጥቅ ትግል ድርጅት እንደ ሞዴል መዉሰድ አለብን የሚለዉ ሃሳብ ነበር።”ግንቦት ሰባትንማንበብ ይቀጥሉ…